Logo
EBC
አውስትራሊያ 1 - 1 ግብፅ :- የመደበኛ ሰዓት ውጤት
*************************

በአውስትራሊያ እና በግብፅ መካከል የተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ መደበኛው የ90 ደቂቃ ክፍለ ጊዜ በ 1 ለ 1 አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።

በመጀመሪያው አጋማሽ በ13ኛው ደቂቃ ላይ በኢማም አሹር ግብ መሪ የነበረችው ግብፅ፣ በ55ኛው ደቂቃ ላይ ሞሀመድ ሀኒ በራሱ መረብ ላይ ባስቆጠራት ግብ አውስትራሊያ አቻ መሆን ችላለች።

በጨዋታው በመደበኛው ሰዓት አሸናፊ ባለመገኘቱ፣ ወደ ጭማሪ 30 ደቂቃ አምርቷል።
#worldcup #australia #egypt #football #ebc #fifa2026

1 month ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.