Logo
Getu Temesgen
‎የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስምንት ምሁራንን ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አሳደገ

‎#ethiopia | ​የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ባካሄደው ስብሰባ፣ በላቀ የትምህርትና የምርምር አፈጻጸማቸው አንቱታን ያተረፉ ስምንት ምሁራንን ከተባባሪ ፕሮፌሰርነት ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ማሳደጉን አስታወቀ።

‎ይህ ከፍተኛ የአካዳሚክ ማዕረግ ዕድገት የተሰጣቸው

‎👉 ዶ/ር በውቀቱ መሐሪ፣
‎👉 ዶ/ር ሞላ ተፈራ፣
‎👉 ዶ/ር ምሳዬ ሙላቴ፣
‎👉 ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ፣
‎👉 ዶ/ር ደሴ ጥበበ፣
‎👉 ዶ/ር ማስተዋል ብርሀን፣
‎👉 ዶ/ር አስማማው አጥናፉ እና
‎👉 ዶ/ር አስማማው ዓለሙ ናቸው።

‎​የተሰጠው የዕድገት ማዕረግ በአዲሱ የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መሠረት የተከናወነ ሲሆን፣ ምሁራኑ በምርምር ሥራዎቻቸው፣ በማስተማር ሒደትና በተቋማዊ አመራር ላበረከቱት ጉልህና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና የሰጠ ነው።
#ጎንደርዩኒቨርስቲ #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgen #mediacommunication

1 month ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.