የኢራን ደጋፊዎች ትኬት ተሰረዘ
#ethiopia | ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች የቀረበው የስታዲየም መግቢያ ትኬት መሰረዙን የኢራን እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ትኬቱ በምን ምክንያት እንደተሰረዘ ግን አልተነገረም።
ፌዴሬሽኑ ቡድኑ ማግኘት የሚገባውን የትኬት ኮታ መከልከሉን አውግዟል።
ፊፋ የገለልተኝነት እና ፍትሀዊነት መርሆዎችን እንዲያከብርም ጠይቋል።
መሰረዙን ተከትሎ ኢራናውያን ደጋፊዎች ስታዲየም መግባት አይችሉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #aradafm #worldcup #fifa #iran
#ethiopia | ብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች የቀረበው የስታዲየም መግቢያ ትኬት መሰረዙን የኢራን እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ትኬቱ በምን ምክንያት እንደተሰረዘ ግን አልተነገረም።
ፌዴሬሽኑ ቡድኑ ማግኘት የሚገባውን የትኬት ኮታ መከልከሉን አውግዟል።
ፊፋ የገለልተኝነት እና ፍትሀዊነት መርሆዎችን እንዲያከብርም ጠይቋል።
መሰረዙን ተከትሎ ኢራናውያን ደጋፊዎች ስታዲየም መግባት አይችሉም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #aradafm #worldcup #fifa #iran
2 months ago