Logo
SeledaPost
#ሰበር መረጃ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 143 የምርጫ ጣቢያዎች በጸጥታ ችግር አለመከፈታቸውን አስታወቀ።

በኦሮሚያ እና በአማራ ክልል “በተወሰኑ ቦታዎች” የድምጽ መስጠት ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ የተቋረጠባቸው የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉም ቦርዱ ገልጿል።

ቦርዱ ይህን ያስታወቀው ዛሬ ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ሰባተኛ ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ በሰጠው መግለጫ ነው። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

Seledadotio
Seledadotio
2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.