Logo
SeledaPost
የአሜሪካ መንግሥት በሊባኖስ የሚገኙ ዜጎቹ አገሪቱን በፍጥነት ለቅቀው እንዲወጡ አሳሰበ።

በቤይሩት የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በሊባኖስ ያለው የጸጥታ ሁኔታ "ተለዋዋጭ እና ሊተነበይ የማይችል" መሆኑን በመጥቀስ ዜጎች አገሪቱን ለቅቀው እንዲወጡ አስጠንቅቋል።

በሊባኖስ በደቡብ በቃአ ሸለቆ እና በዋና ከተማዋ አንዳንድ ክፍሎች የአየር ድብደባዎች፣ የድሮን እና የሮኬት ጥቃቶች በተደጋጋሚ እየተሰሙ ነው።

seledadotio
seledadotio
4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.