ባቡርና ሲኖትራክ መካከል አደጋ ተከሰተ!
#ethiopia | ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 5፡55 ሰዓት ላይ በየካ ክፍለ ከተማ ሰዓሊተ ምህረት አካባቢ በሚገኘው የባቡር መስመር ላይ የትራፊክ አደጋ ደርሷል።
የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ንብረት የሆነ ሲኖትራክ (ታርጋ ቁጥር 5-82D11-2) እና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር (ኮድ 111)።
ሲኖትራኩ ከላምበረት ወደ ጃክሮስ በሚጓዝበት ወቅት፣ ከአያት ወደ መገናኛ ይጓዝ ከነበረው ባቡር ጋር ተጋጭቷል።
በባቡሩ ውስጥ ተሳፍረው በነበሩ ሁለት ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል።
ፖሊስ በአሁኑ ወቅት የአደጋውን መንስኤ እያጣራ ሲሆን፣ በሲኖትራኩ ላይ ያለውን ከባድ ጭነት በማንሳት መንገዱን ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
አሽከርካሪዎች ፍጥነታቸውን እንዲቆጣጠሩና ለመንገዱ አቀማመጥ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
#getu #addisababa #trafficaccident #lightrail #yeka #roadsafety #breakingnews #ethiopia #አዲስአበባ #ትራፊክአደጋ #ቀላልባቡር #ሰዓሊተምህረት #ጥንቃቄ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 5፡55 ሰዓት ላይ በየካ ክፍለ ከተማ ሰዓሊተ ምህረት አካባቢ በሚገኘው የባቡር መስመር ላይ የትራፊክ አደጋ ደርሷል።
የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ንብረት የሆነ ሲኖትራክ (ታርጋ ቁጥር 5-82D11-2) እና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር (ኮድ 111)።
ሲኖትራኩ ከላምበረት ወደ ጃክሮስ በሚጓዝበት ወቅት፣ ከአያት ወደ መገናኛ ይጓዝ ከነበረው ባቡር ጋር ተጋጭቷል።
በባቡሩ ውስጥ ተሳፍረው በነበሩ ሁለት ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል።
ፖሊስ በአሁኑ ወቅት የአደጋውን መንስኤ እያጣራ ሲሆን፣ በሲኖትራኩ ላይ ያለውን ከባድ ጭነት በማንሳት መንገዱን ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
አሽከርካሪዎች ፍጥነታቸውን እንዲቆጣጠሩና ለመንገዱ አቀማመጥ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
#getu #addisababa #trafficaccident #lightrail #yeka #roadsafety #breakingnews #ethiopia #አዲስአበባ #ትራፊክአደጋ #ቀላልባቡር #ሰዓሊተምህረት #ጥንቃቄ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago