ኢዜማ ብርሃኑ ነጋን (ፕ/ር) በማሰናበት ኢዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ አድርጎ መረጠ
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ፓርቲውን ላለፉት ሰባት ዓመታት ሲመሩ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሰናብቶ እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ አድርጎ መረጠ።
በአሁኑ ሰዓት ጠቅላላ ጉባዔውን በአድዋ መታሰቢያ አዳራሽ እያካሄደ በሚገኘው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ከብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተጨማሪ የፓርቲው ምክትል መሪ የነበሩትን አርክቴክት ዮሐንስ መኮንንም በተመሳሳይ አሰናብቷል። በምትካቸውም አቶ ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ መርጧል።ፓርቲው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደርበትን ማኒፌስቶም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል።
Via Reporter
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ፓርቲውን ላለፉት ሰባት ዓመታት ሲመሩ የነበሩትን ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሰናብቶ እዮብ መሳፍንትን የፓርቲው መሪ አድርጎ መረጠ።
በአሁኑ ሰዓት ጠቅላላ ጉባዔውን በአድዋ መታሰቢያ አዳራሽ እያካሄደ በሚገኘው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ከብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በተጨማሪ የፓርቲው ምክትል መሪ የነበሩትን አርክቴክት ዮሐንስ መኮንንም በተመሳሳይ አሰናብቷል። በምትካቸውም አቶ ንጋቱ ወልዴን ምክትል መሪ በማድረግ መርጧል።ፓርቲው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደርበትን ማኒፌስቶም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል።
Via Reporter
5 months ago