Logo
FIDEL POST NEWS
በኢራን አደባባዮች የአስር ሺዎች ቁጣ፦ "አንገዛም፣ አንሸነፍም!"

​ የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢራውያን በቴህራን እና ቁም ከተሞች ዛሬ ለሊት አደባባይ በመውጣት መጠነ ሰፊ የድጋፍ ሰልፍ እያደረጉ ይገኛሉ።

ሰልፈኞቹ "አንገዛም! አንሸነፍም!" በሚሉ መፈክሮች የታጀቡ ሲሆን፣ ለሟቹ መሪ ያላቸውን ጽኑ ታማኝነት እየገለጹ ነው።

​በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ምስሎች ላይ እንደሚታየው፣ ቁጣ የተሞላባቸው ሰልፈኞች "በቀል! በቀል!" እያሉ ሲጮሁ ተደምጠዋል።
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.