Logo
SeledaPost
አረቄ ቤት እና ቢንጎ ቤት እንዲዘጋ ህዝቡ ጠየቀ

l በሲዳማ ክልል ሆኮ ወረዳ የግርጃ ከተማ ወጣቶች የአረቄ መጠጥና የቢንጎ ቁማር ቤቶች የብዙ ወንድሞቻችን ህይወት ችግር ውስጥ ከቷል ብዙ ወንድሞቻችን በሞትም አጥተናል ስለዚህ በከተማችን ውስጥ የምገኙ አረቄ ቤቶችንና የቢንጎ ቁማር ቤቶች ይዘጉልን በማለት ድምፃቸውን አሰምቷል።

መረጃውን የፋስት መረጃ ነዉ

seledadotio
seledadotio
6 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.