44 የአፍሪካ ሀገራት
የጉዞ እገዳ (Travel Ban) ተጥሎባቸዋል
#ethiopia | እስካሁን 44 የአፍሪካ ሀገራት በጉዞ እገዳ ውስጥ የተካተቱ ሲሆን፤ ከነዚህም ውስጥ 10 ሀገራት ብቻ ከእገዳው ነጻ መሆናቸውን ጠበቃ ሙላለም ጌታቸው ከአሜሪካ አስታውቀዋል።
✅ የጉዞ እገዳ የሌለባቸው 10 የአፍሪካ ሀገራት፡-
🇧🇼 ቦትስዋና
🇰🇲 ኮሞሮስ
🇩🇯 ጂቡቲ
🇸🇿 ኢስዋቲኒ (ስዋዚላንድ)
🇰🇪 ኬንያ
🇲🇬 ማዳጋስካር
🇲🇺 ሞሪሸስ
🇳🇦 ናሚቢያ
🇸🇨 ሲሸልስ
🇿🇦 ደቡብ አፍሪካ
ሌሎቹ የአፍሪካ ሀገራት በእገዳ ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገልጿል።
ጠበቃ ሙላለም ጌታቸው
#travelban #africa #news
የጉዞ እገዳ (Travel Ban) ተጥሎባቸዋል
#ethiopia | እስካሁን 44 የአፍሪካ ሀገራት በጉዞ እገዳ ውስጥ የተካተቱ ሲሆን፤ ከነዚህም ውስጥ 10 ሀገራት ብቻ ከእገዳው ነጻ መሆናቸውን ጠበቃ ሙላለም ጌታቸው ከአሜሪካ አስታውቀዋል።
✅ የጉዞ እገዳ የሌለባቸው 10 የአፍሪካ ሀገራት፡-
🇧🇼 ቦትስዋና
🇰🇲 ኮሞሮስ
🇩🇯 ጂቡቲ
🇸🇿 ኢስዋቲኒ (ስዋዚላንድ)
🇰🇪 ኬንያ
🇲🇬 ማዳጋስካር
🇲🇺 ሞሪሸስ
🇳🇦 ናሚቢያ
🇸🇨 ሲሸልስ
🇿🇦 ደቡብ አፍሪካ
ሌሎቹ የአፍሪካ ሀገራት በእገዳ ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገልጿል።
ጠበቃ ሙላለም ጌታቸው
#travelban #africa #news
7 months ago