Logo
Getu Temesgen
✨ በ100 ብር ብቻ የኢየሩሳሌም ጉዞ ዕድል! ✨

​"በረከት ያግኙ፤ ህንፃ ቤተ ክርስቲያንን ይገንቡ፤ ይሸለሙ!"

​ማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል እያስገነባ ላለው "የትውልድ መገንቢያ ሕንጻ" ማስፈጸሚያ የሚሆን ልዩ የበረከት ዕጣ አዘጋጅቷል።

​ባለፈው ዓመት በተደረገው ዕጣ የጥበቃ ሰራተኛ የሆኑ አባት የኢየሩሳሌም ጉዞ አሸናፊ እንደሆኑ ይታወሳል።

የዘንድሮው እድለኝነት የእርስዎ ቢሆንስ?

​🎟 ትኬቱ ምን ያህል ነው?
በ100 ብር ብቻ!

​🏆 ሽልማቶቹ:
ከ1ኛ ዕጣ የኢየሩሳሌም ደርሶ መልስ ጉዞ ጀምሮ ሌሎች በርካታ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል።

​እንዴት መቁረጥ ይቻላል?

​በንግድ ባንክ መተግበሪያ:
CBE Mobile Banking ላይ Pay for በሚለው ስር Mahibere Kidusan የሚለውን በመምረጥ በኮድ ቦታ ላይ mk2018 ብለው በመጻፍ መቁረጥ ይችላሉ።

​በሊንክ (ለብዙ ትኬት):
https://links.branapay.com...

​በአካል:
በማኅበረ ቅዱሳን ሱቆች እና በአሐዱ ባንክ ቅርንጫፎች።

​ለበረከት እንሳተፍ! ለሌሎችም እናጋራ!

​📞 ለበለጠ መረጃ:
0944718282 | 0946383892

​#mahiberekidusan #addisababa #blessing #lottery #buildingproject #jerusalemtrip #orthodoxtewahedo

5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.