የዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን ለሜቄዶንያ አረጋውያን ማዕድ አጋራች! 🎄✨
#ethiopia | በአያት አካባቢ የሚገኘው የዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን፤ የፊታችን ረቡዕ የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ በሜቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ለሚገኙ 500 አረጋውያን የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሂዳለች።
📍 አዲስ ጉርብትና፡ አዲሱ የቤተክርስቲያኗ ሕንጻ ከሜቄዶንያ ማዕከል አጠገብ የሚገኝ ሲሆን፤ በገና ዕለት በይፋ አገልግሎት ከመጀመሩ አስቀድሞ እንደ ጎረቤት እና እንደ መንፈሳዊ ተቋም አረጋውያኑን ማሰብ ቅድሚያ ተሰጥቶታል።
የማዕከሉ መስራች ክቡር ዶ/ር ቢንያም በለጠ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበው፤ ሌሎች ተቋማትም ይህን በጎ ተግባር እንዲጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
"የተቸገሩትን ማሰብ እና ከጎናቸው መቆም ቤተክርስቲያን የተቀበለችው አደራ ነው።" 🙏
እዝራ እጅጉ ( ተወዳጅ ሚዲያ )
#yugocitychurch #mekedonia #charity #ethiopianchristmas #genna #addisababa #ethiopia
#ethiopia | በአያት አካባቢ የሚገኘው የዩጎ ሲቲ ቤተክርስቲያን፤ የፊታችን ረቡዕ የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ በሜቄዶንያ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል ለሚገኙ 500 አረጋውያን የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሂዳለች።
📍 አዲስ ጉርብትና፡ አዲሱ የቤተክርስቲያኗ ሕንጻ ከሜቄዶንያ ማዕከል አጠገብ የሚገኝ ሲሆን፤ በገና ዕለት በይፋ አገልግሎት ከመጀመሩ አስቀድሞ እንደ ጎረቤት እና እንደ መንፈሳዊ ተቋም አረጋውያኑን ማሰብ ቅድሚያ ተሰጥቶታል።
የማዕከሉ መስራች ክቡር ዶ/ር ቢንያም በለጠ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበው፤ ሌሎች ተቋማትም ይህን በጎ ተግባር እንዲጋሩ ጥሪ አቅርበዋል።
"የተቸገሩትን ማሰብ እና ከጎናቸው መቆም ቤተክርስቲያን የተቀበለችው አደራ ነው።" 🙏
እዝራ እጅጉ ( ተወዳጅ ሚዲያ )
#yugocitychurch #mekedonia #charity #ethiopianchristmas #genna #addisababa #ethiopia
7 months ago