በማርበርግ ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 14 ደረሰ
የማርበርግ ቫይረስ የላብራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 1,804 ሰዎች መካከል 14 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተገለጸ።
ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 9 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
4 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን 1 ሰው ደግሞ በህክምና ላይ መሆኑ ተመላክቷል።
seledadotio
seledadotio
የማርበርግ ቫይረስ የላብራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 1,804 ሰዎች መካከል 14 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተገለጸ።
ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 9 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
4 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን 1 ሰው ደግሞ በህክምና ላይ መሆኑ ተመላክቷል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago