Logo
Getu Temesgen
አርቴታ ስለ ተጨዋቾች ጉዳት ምን አሉ ?
#ethiopia | የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ዴክላን ራይስ ለነገው የአስቶን ቪላ ጨዋታ መድረሱን “ እናያለን “ ሲሉ ተናገሩ።

" ከሰዓት የልምምድ ጊዜ አለን " ያሉት አርቴታ “ ዴክላን ራይስ ለጨዋታው ዝግጁ መሆኑን ከልምምድ በኋላ እናያለን " ብለዋል።

በሌላ በኩል ሙስኬራ የቁርጭምጭሚት ጉዳት እንዳጋጠመው የገለፁት አርቴታ ከጨዋታው በፊት እንደሚገመግሙት ገልጸዋል።

በተጨማሪም ዊሊያም ሳሊባ ወደ ሜዳ ለመመለስ አሁንም የተወሰኑ ቀናት እንደሚያስፈልጉት አሰልጣኙ አሳውቀዋል።

“ ዊሊያም ሳሊባ እና ትሮሳርድ ወደ ሜዳ መመለሳቸው የቀናት ጉዳይ ነው ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ጨምረው ተናግረዋል።
#ts #sport #gtmc

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.