Logo
FastMereja
ዜና እረፍት!

ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ የትርጓሜ መጻሕፍት፣ የአቡሻኽር፣ የፍትሐ ነገሥት እና የቅኔ መምህር፤ በሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት የክብረ ደናግል ናዳ ቅድስት ማርያም ገዳም አበምኔት የሆኑት አራት አይናው መምህር ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸው ተሰምቷል።

የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው ነገ ማክሰኞ ኅዳር 23/2018 ዓ.ም የሚከናወን ይሆናል።

via: ተዋህዶ ሚዲያ

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.