ዜና እረፍት ‼️
በኩላሊት ታካሚዎች ላይ በጎ አበርክቶ የነበራቸው ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የኢትዮጵያ ኩላሊት እጥበት በጎ አድራጎት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ማህበሩ በገንዘባቸው መታከም የማይችሉ በርካታ ህሙማን መድረስ የቻለ ነው።
በአሁን ሰዓት በማህበሩ ከአራት ሺህ በላይ የኩላሊት ታካሚዎች ዲያሊስስ የሚያደርጉ ሲሆን አንድ ታማሚ በወር ስልሳ ሺህ ብር እንደሚያስፈልገው ለብስራት ሬዲዮ መዘገቡ ይታወሳል።
ለማህበሩ አባላት የእጥበት፣ የህክምና ወጪ ለመሸፈን እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ለታማሚዎች በየዓመቱ የተወሰነ ነጻ የበረራ ትኬት እንዲሰጥ ለማስቻል ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከፍተኛ ስራን ሰርተዋል።
seledadotio
seledadotio
በኩላሊት ታካሚዎች ላይ በጎ አበርክቶ የነበራቸው ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የኢትዮጵያ ኩላሊት እጥበት በጎ አድራጎት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ማህበሩ በገንዘባቸው መታከም የማይችሉ በርካታ ህሙማን መድረስ የቻለ ነው።
በአሁን ሰዓት በማህበሩ ከአራት ሺህ በላይ የኩላሊት ታካሚዎች ዲያሊስስ የሚያደርጉ ሲሆን አንድ ታማሚ በወር ስልሳ ሺህ ብር እንደሚያስፈልገው ለብስራት ሬዲዮ መዘገቡ ይታወሳል።
ለማህበሩ አባላት የእጥበት፣ የህክምና ወጪ ለመሸፈን እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ለታማሚዎች በየዓመቱ የተወሰነ ነጻ የበረራ ትኬት እንዲሰጥ ለማስቻል ዶ/ር ሰለሞን አሰፋ ከፍተኛ ስራን ሰርተዋል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago