እስማኤል ዑማር ጊሌ ለ2026 የጅቡቲ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ እንዲወዳደሩ ታጭተዋል ሲል የአገሪቱ ሚዲያ ዘገበ
#ethiopia | የዜና አውታሩ እንዳለው፣ ጊሌ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ጅቡቲ ውስጥ በተካሄደው የገዢው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ጉባኤ ላይ ነው።
👉 በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት፣ በዓለም ላይ ያሉትን “ጥልቅ ለውጦች” በማስመልከት ንቁ መሆን እንደሚያስፈልግ የተናገሩ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ ፈተናዎች ባሉበት በዚህ ወቅት አንድነት፣ መረጋጋት እና ልማት ላይ አፅንኦት ሰጥተዋል።
#spuntik
#ethiopia | የዜና አውታሩ እንዳለው፣ ጊሌ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ጅቡቲ ውስጥ በተካሄደው የገዢው “ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ” ፓርቲ ጉባኤ ላይ ነው።
👉 በሥልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት፣ በዓለም ላይ ያሉትን “ጥልቅ ለውጦች” በማስመልከት ንቁ መሆን እንደሚያስፈልግ የተናገሩ ሲሆን፣ ዓለም አቀፍ ፈተናዎች ባሉበት በዚህ ወቅት አንድነት፣ መረጋጋት እና ልማት ላይ አፅንኦት ሰጥተዋል።
#spuntik
9 months ago