'ከዚህ በኋላ በእኔ ምክንያት ዋጋ አትከፍልም፤ደህና ሁን''
እራሱን ያጣፋው የ29 አመቱ ጋዜጠኛ💔
አሳዛኝ ዜና ከወደ ኬንያ ኬንያ ተሰምቷል። ጋዜጠኛ ኪማኒ ምቡጉዋ በአንድ ወቅት በCitizen TV እና NTV ስክሪኖች ብዙዎችን ያስደመመ ጎበዝ ባለታሪክ ነበር። ነገር ግን ከካሜራ ብርሃን ጀርባ ባይፖላር ዲስኦርደር እና ድብርት ብዙ ቀናትን ብቻውን ጨለማ ቤት ውስጥ እንዲያሳልፍ አድርጎታል። በዚየአእምሮ ጤና ፈተናዎችን እየታገለ እንደሚገኝ በድፍረት በአደባባይ ተናግሯል።
ትላንት ግን አልቻለም የአእምሮ ጤና ክትትል ከሚያደርግበት Mombasa Women Empowerment Network Mental Rescue / Rehabilitation Centre ለአባቱ ብጣሽ ወረቀት ፅፏል። 'ከዚህ በኋላ በእኔ ምክንያት ዋጋ አትከፍልም፤ደህና ሁን'' ይላል። በገዛ እጁ ህይወቱን ነ*ጠቀ
የጋዜጠኛው ሞት በቅርቡ እየተባበሰ ለመጣው የጋዜጠኞች የአእምሮ ጤና ዘርፍ ትኩረት እንዲሰጠው የማንቂያ ደወል ነው። በኢትዮጵያ ብዙ ጋዜጠኞች በዝምታ ዋጋ እየከፈሉ ነው። ከባድ የስራ ጫና፣ ዝቅተኛ ክፍያ፣ የonline ጥቃት እና ዛቻ፣ አንዳንድ ጊዜ ደሞ ሽፋን የምንሰጣቸው ዘገባዎች በራሳቸው የሚያመጡብን የስነ ልቦና ጉዳቶች ቀላል አይደሉም። ሆኖም የአእምሮ ጤና News room ውስጥ ብዙም አይወራም ወይም ሽፋን አይሰጠውም!!
ዝምታውን ለመስበር ጊዜው ነው!!
እርዳታ መፈለግ ጥንካሬ እንጂ ድክመት አይደለም!!!
🕯️ Rest well, Kimani. Your story will continue to inspire a conversation we all need to have. 💔
#kimanimbugua #mentalhealthawareness #journalistsmatter #ethiopia #mediawellbeing #restinpeace Tiblets Tesfaye Ritha
እራሱን ያጣፋው የ29 አመቱ ጋዜጠኛ💔
አሳዛኝ ዜና ከወደ ኬንያ ኬንያ ተሰምቷል። ጋዜጠኛ ኪማኒ ምቡጉዋ በአንድ ወቅት በCitizen TV እና NTV ስክሪኖች ብዙዎችን ያስደመመ ጎበዝ ባለታሪክ ነበር። ነገር ግን ከካሜራ ብርሃን ጀርባ ባይፖላር ዲስኦርደር እና ድብርት ብዙ ቀናትን ብቻውን ጨለማ ቤት ውስጥ እንዲያሳልፍ አድርጎታል። በዚየአእምሮ ጤና ፈተናዎችን እየታገለ እንደሚገኝ በድፍረት በአደባባይ ተናግሯል።
ትላንት ግን አልቻለም የአእምሮ ጤና ክትትል ከሚያደርግበት Mombasa Women Empowerment Network Mental Rescue / Rehabilitation Centre ለአባቱ ብጣሽ ወረቀት ፅፏል። 'ከዚህ በኋላ በእኔ ምክንያት ዋጋ አትከፍልም፤ደህና ሁን'' ይላል። በገዛ እጁ ህይወቱን ነ*ጠቀ
የጋዜጠኛው ሞት በቅርቡ እየተባበሰ ለመጣው የጋዜጠኞች የአእምሮ ጤና ዘርፍ ትኩረት እንዲሰጠው የማንቂያ ደወል ነው። በኢትዮጵያ ብዙ ጋዜጠኞች በዝምታ ዋጋ እየከፈሉ ነው። ከባድ የስራ ጫና፣ ዝቅተኛ ክፍያ፣ የonline ጥቃት እና ዛቻ፣ አንዳንድ ጊዜ ደሞ ሽፋን የምንሰጣቸው ዘገባዎች በራሳቸው የሚያመጡብን የስነ ልቦና ጉዳቶች ቀላል አይደሉም። ሆኖም የአእምሮ ጤና News room ውስጥ ብዙም አይወራም ወይም ሽፋን አይሰጠውም!!
ዝምታውን ለመስበር ጊዜው ነው!!
እርዳታ መፈለግ ጥንካሬ እንጂ ድክመት አይደለም!!!
🕯️ Rest well, Kimani. Your story will continue to inspire a conversation we all need to have. 💔
#kimanimbugua #mentalhealthawareness #journalistsmatter #ethiopia #mediawellbeing #restinpeace Tiblets Tesfaye Ritha
8 months ago