የግሌዘር ቤተሰቦች ዩናይትድን ሊሸጡ ይችላሉ !
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ ከፍተኛ ድርሻ ባለቤት የሆኑት የግሌዘር ቤተሰቦች ማንችስተር ዩናይትድን ሊሸጡ እንደሚችሉ ተገልጿል።
የግሌዘር ቤተሰቦች የተሻለ ገንዘብ ለማግኘት ከ 2027 በፊት ማንችስተር ዩናይትድን ለመሸጥ ሊያስቡ እንደሚችሉ ተነግሯል።
የግሌዘር ቤተሰቦች ከሰር ጂም ራትክሊፍ ጋር ባላቸው ስምምነት መሰረት ከ 2027 በኋላ ከሸጡ የተሻለ ገንዘብ ማግኘት አይችሉም።
ከ የካቲት 2027 በኋላ ክለቡ ባለበት እዳ እና በሚኖረው የማርኬት ለውጥ ምክንያት የሚያገኙትን ገንዘብ ያሳንሰዋል ተብሏል።
ዩናይትድን ማን ሊገዛው ይችላል ?
ማንችስተር ዩናይትድን ይገዛሉ ተብለው ከሚጠበቁት መካከል ኳታራዊው ሼህ ጃሲም ቢን ሀማድ አል ታሃኒ አንዱ ናቸው።
የኳታር ባንክ ሊቀመንበር ሼህ ጃሲም ከዚህ በፊት ክለቡን ለመግዛት ከፍተኛ ጥረት አድርገው እንዳልተሳካላቸው አይዘነጋም።
በተጨማሪም የዩናይትድ አረብ ኤምሬትሱ ኮንሶርሽያ እና የሳውዲ አረቢያ ኢንቨስተሮች ለመግዛት ይንቀሳቀሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ ከፍተኛ ድርሻ ባለቤት የሆኑት የግሌዘር ቤተሰቦች ማንችስተር ዩናይትድን ሊሸጡ እንደሚችሉ ተገልጿል።
የግሌዘር ቤተሰቦች የተሻለ ገንዘብ ለማግኘት ከ 2027 በፊት ማንችስተር ዩናይትድን ለመሸጥ ሊያስቡ እንደሚችሉ ተነግሯል።
የግሌዘር ቤተሰቦች ከሰር ጂም ራትክሊፍ ጋር ባላቸው ስምምነት መሰረት ከ 2027 በኋላ ከሸጡ የተሻለ ገንዘብ ማግኘት አይችሉም።
ከ የካቲት 2027 በኋላ ክለቡ ባለበት እዳ እና በሚኖረው የማርኬት ለውጥ ምክንያት የሚያገኙትን ገንዘብ ያሳንሰዋል ተብሏል።
ዩናይትድን ማን ሊገዛው ይችላል ?
ማንችስተር ዩናይትድን ይገዛሉ ተብለው ከሚጠበቁት መካከል ኳታራዊው ሼህ ጃሲም ቢን ሀማድ አል ታሃኒ አንዱ ናቸው።
የኳታር ባንክ ሊቀመንበር ሼህ ጃሲም ከዚህ በፊት ክለቡን ለመግዛት ከፍተኛ ጥረት አድርገው እንዳልተሳካላቸው አይዘነጋም።
በተጨማሪም የዩናይትድ አረብ ኤምሬትሱ ኮንሶርሽያ እና የሳውዲ አረቢያ ኢንቨስተሮች ለመግዛት ይንቀሳቀሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
#ts #sport #gtmc
8 months ago