Logo
SeledaPost
ቡርኪናፋሶ‼️

የቡርኪናፋሶ መንግስት የስለላ ስራ በመስራት ወሳኝ መረጃዎችን ወደ ሀገራቸው ልከዋል ያለቻቸውን የአውሮፓ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት(NGO) ሠራተኞችን አስራለች። በዚህ ጉዳይ ላይ የተጠረጠሩ እስካሁን 8 ሰዎች የታሰሩ ሲሆን ሶስቱ አውሮፓዊያን ናቸው።(ayu)

seledadotio
seledadotio
10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.