ቡርኪናፋሶ‼️
የቡርኪናፋሶ መንግስት የስለላ ስራ በመስራት ወሳኝ መረጃዎችን ወደ ሀገራቸው ልከዋል ያለቻቸውን የአውሮፓ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት(NGO) ሠራተኞችን አስራለች። በዚህ ጉዳይ ላይ የተጠረጠሩ እስካሁን 8 ሰዎች የታሰሩ ሲሆን ሶስቱ አውሮፓዊያን ናቸው።(ayu)
seledadotio
seledadotio
የቡርኪናፋሶ መንግስት የስለላ ስራ በመስራት ወሳኝ መረጃዎችን ወደ ሀገራቸው ልከዋል ያለቻቸውን የአውሮፓ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት(NGO) ሠራተኞችን አስራለች። በዚህ ጉዳይ ላይ የተጠረጠሩ እስካሁን 8 ሰዎች የታሰሩ ሲሆን ሶስቱ አውሮፓዊያን ናቸው።(ayu)
seledadotio
seledadotio
10 months ago