Logo
Getu Temesgen
"ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንደሆነ መንግሥት ጽኑ እምነት አለው" - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
#ethiopia | የርዕሰ ብሔሩተጨማሪ ቁልፍ ንግግሮች፦

🔸 ከሥርዓት መለዋወጥ ጋር የማይናዱ ተቋማት ለመፍጠር የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡

🔸 ብሔራዊ የጸጥታና የደኅንነት ተቋማት የሥርዓት ለውጥን የሚሻገሩ እና የሀገርን ቀጣይነት የሚያረጋግጡ ብርቱ ተቋማት እንዲሆኑ መንግሥት በቁርጠኝነት ይተጋል፡፡

🔸 የኢትዮጵያ ጂኦስትራቴያጂያዊ ቁመና ከታዛቢነት ወደ አጀንዳ ተላሚነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት ተሻግሯል፡፡

🔸 የልማት አቅጣጫችን ትኩረት ውስን ከሆኑ ዘርፎች ወደ ባለብዙ የኢኮኖሚ መሠረቶች መቀየር ላይ ይገኛል።

🔸 መንግሥት ኢኮኖሚውን ከዕዳ ጥገኝነት በማላቀቅ ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት ለማሸጋገር የሚያስችል ወሳኝ ምዕራፍ ከፍቷል።

🔸 በአዲሱ ዓመት መባቻ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ያስመረቅንበት ይህ ዘመን በታሪካችን በጉልህ የሚወሳ ነው።
#sputnik

10 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.