Logo
FastMereja
የፋናው ጋዜጠኛ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮችን ላይ ያስተላለፈው መልዕክት በኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ቅሬታን ፈጠረ።

ጋዜጠኛ ኡጋሳ ፉፋ የተባለው የፋና ጋዜጠኛ በፌስቡክ ገጹ የመስቀል በዓልን አስታኮ በኦሮሚኛ ያስተላለፈው መልዕክት "እኛ የእስራኤል እና ለአረብ አምላክ..." በማለት የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮችን የዘለፈበት መንገድ አንድ ትልቅ የሀገሪቱ ሚዲያ ውስጥ ከሚሰራ ጋዜጠኛ የሚጠበቅ አመለካከት አይደለም እንደዚህ አይነት ነውር ይዞ እንዴት በተቋሙ ሊሰራ ቻለ ያስባለ ሆኗል።

ከፍተኛ ተቋሞ ሲገጥመው የለቀቀውን ፖስት አንስቶታል።

ፋና ትናንት የመስቀል ደመራ በዓል በሚከበርበት እለት በፌስቡክ ገጹ የለቀቀውን የኢሬቻ ፖስተር ከደረሰበት ተቋሞ በኋላ አንስቶታል።

11 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.