4 months ago
ጋሽ አንተነህ በትንሳዔ ዋዜማ 2 ሚሊዮን ብር ተበረከተላቸው
#ethiopia | አዋሽ ባንክ 1 ሚሊዮን ብር የሸለመ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ከሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር አበርክተዋል። በአጠቃላይ ደራሲ አንተነህ የ2 ሚሊዮን ብር ስጦታ ተረክበዋል።
ደራሲ አንተነህ ከጤና እክላቸው ጋር እየታገሉ ላሳዩት ከፍተኛ የሥራ ተነሳሽነትና ውጤታማነት የተሰጠ እውቅና ነው። ደራሲው ያዘጋጇቸውን የሥራ ውጤቶችም ሙሉ በሙሉ ሽጠው ማጠናቀቃቸው ተገልጿል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ እንደ ደራሲ አንተነህ ያሉ ጠንካራና ለሀገር ባለውለታ የሆኑ ዜጎችን መደገፍ የኩራት ምንጭ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ እውቅና ለታታሪ ዜጎች የሚሰጥ ማበረታቻና የባለሙያዎችን ድካም የሚመጥን ተግባር መሆኑ በዕለቱ ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #sputnik #ደራሲ_አንተነህ #አዋሽ_ባንክ #ታሜሶል #ታታሪነት #ኢትዮጵያ #awashbank #tamesol #ethiopia #kidame_gebeya #etbusinessview
#ethiopia | አዋሽ ባንክ 1 ሚሊዮን ብር የሸለመ ሲሆን፣ ታሜሶል ኮሙኒኬሽን ከታምኮን ሶፍትዌር ሶሉሽን እና ከሊያን ቢዝነስ ግሩፕ ጋር በመተባበር ተጨማሪ 1 ሚሊዮን ብር አበርክተዋል። በአጠቃላይ ደራሲ አንተነህ የ2 ሚሊዮን ብር ስጦታ ተረክበዋል።
ደራሲ አንተነህ ከጤና እክላቸው ጋር እየታገሉ ላሳዩት ከፍተኛ የሥራ ተነሳሽነትና ውጤታማነት የተሰጠ እውቅና ነው። ደራሲው ያዘጋጇቸውን የሥራ ውጤቶችም ሙሉ በሙሉ ሽጠው ማጠናቀቃቸው ተገልጿል።
የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው ባንኩ በየዓመቱ ለማህበራዊ ኃላፊነት አገልግሎት ከ500 እስከ 700 ሚሊዮን ብር እንደሚመድብ ጠቁመው፣ እንደ ደራሲ አንተነህ ያሉ ጠንካራና ለሀገር ባለውለታ የሆኑ ዜጎችን መደገፍ የኩራት ምንጭ እንደሆነ ገልጸዋል።
ይህ እውቅና ለታታሪ ዜጎች የሚሰጥ ማበረታቻና የባለሙያዎችን ድካም የሚመጥን ተግባር መሆኑ በዕለቱ ተመላክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #sputnik #ደራሲ_አንተነህ #አዋሽ_ባንክ #ታሜሶል #ታታሪነት #ኢትዮጵያ #awashbank #tamesol #ethiopia #kidame_gebeya #etbusinessview
Comments