4 months ago
⚖️ የ50 የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞች ሹመት ጸደቀ! 🏛️
#ethiopia | 23 ሴቶች እና 27 ወንዶች... ምክር ቤቱ ለዳኝነት ሙያ የሴቶችን ተሳትፎ ያጎላ ሹመት አፀደቀ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ፤ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል።
የሹመቱ ዝርዝር:
✅ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት:
በድምሩ 50 እጩ ዳኞች የተሾሙ ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ 23ቱ ሴቶች እንዲሁም 27ቱ ወንዶች ናቸው። ይህም የሴት ዳኞችን ተሳትፎ ያጎላ ሆኖ ተገኝቷል።
✅ የከፍተኛ ፍ/ቤት አመራር:
ምክር ቤቱ አቶ ልዑል ካህሳይ ወልዱን እና አቶ ምትኩ ማዳ ድልነሳውን የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾሟል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለተሾሚ ዳኞች እና አመራሮች መልካም የስራ ዘመን ተመኝቷል።
ለፍትህ ስርዓቱ መጠናከር የበኩላችሁን እንድትወጡ አደራ እንላለን!
#parliament #judgesappointment #federalcourt #justice #ethiopia #law #hpr #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | 23 ሴቶች እና 27 ወንዶች... ምክር ቤቱ ለዳኝነት ሙያ የሴቶችን ተሳትፎ ያጎላ ሹመት አፀደቀ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ፤ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እጩ ዳኞችን ሹመት አጽድቋል።
የሹመቱ ዝርዝር:
✅ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት:
በድምሩ 50 እጩ ዳኞች የተሾሙ ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ 23ቱ ሴቶች እንዲሁም 27ቱ ወንዶች ናቸው። ይህም የሴት ዳኞችን ተሳትፎ ያጎላ ሆኖ ተገኝቷል።
✅ የከፍተኛ ፍ/ቤት አመራር:
ምክር ቤቱ አቶ ልዑል ካህሳይ ወልዱን እና አቶ ምትኩ ማዳ ድልነሳውን የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾሟል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለተሾሚ ዳኞች እና አመራሮች መልካም የስራ ዘመን ተመኝቷል።
ለፍትህ ስርዓቱ መጠናከር የበኩላችሁን እንድትወጡ አደራ እንላለን!
#parliament #judgesappointment #federalcourt #justice #ethiopia #law #hpr #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን