4 months ago
🇸🇳 የሴኔጋል "አንበሶች" በሽልማት ተንበሸበሹ! 🦁💰
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ንጉሥነታቸውን ያስመሰከሩት የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን አባላት፣ በሀገሪቱ ወጣት ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ አማካኝነት በታሪክ የማይረሳ እና እጅግ ድንቅ የሆነ የክብር አቀባበል እንዲሁም የሽልማት ናዳ ወርዶባቸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለቡድኑ አባላት ካበረከቱት ፈርጀ ብዙ ሽልማቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ፦
💵 የገንዘብ ሽልማት፦
* ለቡድኑ አባላት በጥሬ ገንዘብ 535,000 ዶላር ተበርክቷል።
* እያንዳንዱ ተጫዋች ለቤት መስሪያ የሚሆን 135,000 ዶላር ተጨማሪ ስጦታ አግኝቷል።
* ለአሰልጣኞች እና ለቡድን አጋዥ አባላት ደግሞ 90,000 ዶላር ተሰጥቷል።
🏗️ የመሬት ስጦታ፦
* ለእያንዳንዱ ተጫዋች በዋና ከተማዋ ዳካር መሐል 1,500 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው መሬት።
* ለአሰልጣኝ ቡድኑ አባላት 1,000 ካሬ ሜትር መሬት።
* በአጠቃላይ መንግስት 68,000 ካሬ ሜትር መሬት ለቡድኑ አባላት በስም አዙሯል።
🎖️ የክብር ማዕረግ፦
ከገንዘብ እና ከመሬት ስጦታው ባለፈ፣ ፕሬዝዳንቱ ለታሪካዊው ድል ባለቤቶች የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር "የኮማንደር ማዕረግ" (National Order of the Lion) ሰጥተዋል።
በድምሩ የሴኔጋል መንግስት ከ 6.2 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለዚህ ድል ወጪ ማድረጉ ታውቋል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ለስፖርቱ ያላትን ትልቅ ክብር እና ለወጣቶቿ የምትሰጠውን ማበረታቻ በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#senegal #africanchampions #bassiroudiomayefaye #terangalions #footballnews #africacup #inspiration #ethiopia
#ethiopia | የአፍሪካ እግር ኳስ ንጉሥነታቸውን ያስመሰከሩት የሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን አባላት፣ በሀገሪቱ ወጣት ፕሬዝዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ አማካኝነት በታሪክ የማይረሳ እና እጅግ ድንቅ የሆነ የክብር አቀባበል እንዲሁም የሽልማት ናዳ ወርዶባቸዋል።
ፕሬዝዳንቱ ለቡድኑ አባላት ካበረከቱት ፈርጀ ብዙ ሽልማቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ፦
💵 የገንዘብ ሽልማት፦
* ለቡድኑ አባላት በጥሬ ገንዘብ 535,000 ዶላር ተበርክቷል።
* እያንዳንዱ ተጫዋች ለቤት መስሪያ የሚሆን 135,000 ዶላር ተጨማሪ ስጦታ አግኝቷል።
* ለአሰልጣኞች እና ለቡድን አጋዥ አባላት ደግሞ 90,000 ዶላር ተሰጥቷል።
🏗️ የመሬት ስጦታ፦
* ለእያንዳንዱ ተጫዋች በዋና ከተማዋ ዳካር መሐል 1,500 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው መሬት።
* ለአሰልጣኝ ቡድኑ አባላት 1,000 ካሬ ሜትር መሬት።
* በአጠቃላይ መንግስት 68,000 ካሬ ሜትር መሬት ለቡድኑ አባላት በስም አዙሯል።
🎖️ የክብር ማዕረግ፦
ከገንዘብ እና ከመሬት ስጦታው ባለፈ፣ ፕሬዝዳንቱ ለታሪካዊው ድል ባለቤቶች የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር "የኮማንደር ማዕረግ" (National Order of the Lion) ሰጥተዋል።
በድምሩ የሴኔጋል መንግስት ከ 6.2 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለዚህ ድል ወጪ ማድረጉ ታውቋል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ለስፖርቱ ያላትን ትልቅ ክብር እና ለወጣቶቿ የምትሰጠውን ማበረታቻ በግልጽ ያሳየ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#senegal #africanchampions #bassiroudiomayefaye #terangalions #footballnews #africacup #inspiration #ethiopia