3 hours ago
ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል በዓመት ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህክምና መስጠቱን ገለጸ
#ethiopia | ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
#ethioistanbulhospital #cardiologyservices
#pediatriccardiolog #healthsectorethiopia
#medicaltourismethiopia#hearttoheartchildrensaid
#ethiopia | ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
#ethioistanbulhospital #cardiologyservices
#pediatriccardiolog #healthsectorethiopia
#medicaltourismethiopia#hearttoheartchildrensaid
5 hours ago
ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል በዓመት ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህክምና መስጠቱን ገለጸ
ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
1 day ago
🔋 በቴሌ EV - Charging በፍጥነት መኪናዎን ቻርጅ ያድርጉ፣ ጉዞዎን ይቀጥሉ!!
🤖 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፉ
👨💻 የላቀ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ
⚡️ እጅግ ፈጣን ስማርት የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያዎቻችንን በቴሌብር ሱፐርአፕ ያገኟቸዋል!
👉 አገልግሎቱን ቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ላይ በሚገኝ መተግበሪያ ‘’ቴሌ EV – Charging’’ ጠይቀው ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም በቀላሉ መስተናገድ ይችላሉ፡፡
#teleevcharging #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
🤖 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፉ
👨💻 የላቀ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ
⚡️ እጅግ ፈጣን ስማርት የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያዎቻችንን በቴሌብር ሱፐርአፕ ያገኟቸዋል!
👉 አገልግሎቱን ቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ላይ በሚገኝ መተግበሪያ ‘’ቴሌ EV – Charging’’ ጠይቀው ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም በቀላሉ መስተናገድ ይችላሉ፡፡
#teleevcharging #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
1 day ago
🔋 በቴሌ EV - Charging በፍጥነት መኪናዎን ቻርጅ ያድርጉ፣ ጉዞዎን ይቀጥሉ!!
🤖 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፉ
👨💻 የላቀ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ
⚡️ እጅግ ፈጣን ስማርት የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያዎቻችንን በቴሌብር ሱፐርአፕ ያገኟቸዋል!
👉 አገልግሎቱን ቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ላይ በሚገኝ መተግበሪያ ‘’ቴሌ EV – Charging’’ ጠይቀው ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም በቀላሉ መስተናገድ ይችላሉ፡፡
#teleevcharging #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
🤖 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፉ
👨💻 የላቀ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ
⚡️ እጅግ ፈጣን ስማርት የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያዎቻችንን በቴሌብር ሱፐርአፕ ያገኟቸዋል!
👉 አገልግሎቱን ቴሌብር ሱፐርአፕ https://bit.ly/telebirr_Su... ላይ በሚገኝ መተግበሪያ ‘’ቴሌ EV – Charging’’ ጠይቀው ክፍያዎን በቴሌብር በመፈጸም በቀላሉ መስተናገድ ይችላሉ፡፡
#teleevcharging #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 days ago
805.3 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር፤ የኢትዮጵያውያን ተአምራዊ ውሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
*********************
ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በአንድ ልብ እና በአንድ መንፈስ በመንቀሳቀስ በአንድ ጀምበር 805.3 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል አዲስ ታሪክ ፅፈዋል።
ኢትዮጵያውያን የዕድሜ ልዩነት ሳይበግራቸው ከሕፃናት እስከ አዛውንት ከአካል ጉዳተኞች እስከ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች በጋራ በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። ይህ የነቃ ተሳትፎም የማህበረሰቡን አንድነትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላቸውን ጽኑ ቁርጠኝነት በግልጽ ያሳየ ነው።
ይህ መርሃ ግብር ልጆችን በማሳተፍ ስለ አካባቢ ጥበቃ አስፈላጊነት በተግባር የሚማሩበት ልዩ መድረክ ሆኗል። ህፃናት ከወዲሁ የችግኝ እንክብካቤን እንደ ባህል እንዲለምዱና የነገዋን አረንጓዴ አገር የመረከብ ሃላፊነታቸውን ገና በሕፃንነታቸው እንዲረዱ ያግዛል።
በተጨማሪም ሀገራዊ አንድነትን በተግባር ከመግለጹ በላይ ለአየር ንብረት ለውጥ አሳሳቢ ፈተናዎች ምላሽ ለመስጠትና የኢትዮጵያን የመጻኢ ዘመን ዕጣ ፈንታ በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት ያለመ ንቅናቄ ነው።
ይህ የተቀናጀ ሀገራዊ ርብርብ የትናንቱ የአድዋ ድል የነፃነት አርበኝነት በተፈጥሮ ጥበቃ የሚደገምበት የዘመናችን የጀግንነት ምዕራፍ ተደርጎ ይወሰዳል።
ቀደምት አባቶች በአድዋ ተራሮች ላይ ልዩነቶቻቸውን አክስመው ለሀገር ነፃነት እንደቆሙ ሁሉ የዛሬው ትውልድም ድህነትንና የተፈጥሮ መራቆትን ለማሸነፍ ዕውቀቱን ጉልበቱንና ፍቅሩን አስተባብሮ ኢትዮጵያን አረንጓዴ የማልበስ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።
የምትተከለው እያንዳንዷ ችግኝ የተራቆቱ መሬቶች መልሰው እንዲያገግሙ የአፈር መሸርሸርና የጎርፍ አደጋዎች እንዲቀንሱ እንዲሁም የከርሰ ምድር ውሃ እንዲበለጽግ በማድረግ ረገድ ትልቁን ድርሻ ታበረክታለች።
ከአካባቢ ጥበቃ ፋይዳው ባሻገር መርሐ ግብሩ የሀገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያነቃቃ ታላቅ ዕድል ፈጥሯል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶች በችግኝ ማፍላት በጉድጓድ ዝግጅትና በተከላ ሥራዎች በመሰማራት ሰፊ የሥራ ዕድል ያገኙ ሲሆን በተለይም እንደ ቡና፣ አቮካዶና ማንጎ ያሉ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ተክሎች ትኩረት ማግኘታቸው ለአርሶ አደሩ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሠረት ጥሏል።
በተጨማሪም ይህ ሀገራዊ ጥረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት መዛባትን ለመቋቋም የሚረዳና ኢትዮጵያ ለዓለም አረንጓዴ ልማት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሕያው ውርስ ነው።
ይህ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቅድመ ዝግጅት ከተያዘው እቅድ በላይ በመፈጸም በዛሬዉ ዕለት ብቻ 805.3 ሚሊዮን ችግኞች የተተከሉ ሲሆን 26.2 ሚሊየን ሰዎች ተሳትፈዋል በዚህም 291.4 ሺህ ሄክታር መሬት መሸፈን ተችሏል በዚህም ታሪካዊ ስኬት ተመዝግቧል።
ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነው አገራዊ የችግኝ ተከላ ዘመቻ የህዝባችንን የተቀናጀ የተቀናጀ ጥረት እና ለአካባቢ ጥበቃ ያለውን ቁርጠኝነት በአለም አቀፍ ደረጃ ታላቅ ሁነት ሆኖ አልፏል።
በዘንድሮው አመት እስካሁን ባለው ጊዜ ከ6.5 ቢሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸው የተገለጸ ሲሆን የተያዘውን አጠቃላይ እቅድ ለማጠናቀቅ ቀሪ የሆኑት 1.5 ቢሊዮን ችግኞች ደግሞ በሚቀጥሉት ወራት ተተክለው የሚጠናቀቁ ይሆናል።
የዚህ ታሪካዊ ዘመቻ እውነተኛ ስኬት የሚለካው በተከላው ሂደት ብቻ ሳይሆን ከተከላ በኋላ በሚደረግ ቀጣይነት ያለው እንክብካቤና ጥበቃ በመሆኑ እያንዳንዱ ዜጋ የተከላቸውን ችግኞች ተንከባክቦ ለፍሬ የማብቃት አደራ አለበት።
በብሌን ደምበሎ
2 days ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ጎጃም በረንዳ ጫፍ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ሰን ሆቴል፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉 ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 10፡00
👉 ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉 ላምበረት መናኸሪያ ፣ ላመበረት፣ እስራኤል ኤምባሲ፣ አቢሲኒያ ሆቴል፣ ሱሉልታ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 4፡00 - 8፡00
👉 ከደንበሯ ሆስፒታል ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ፣ ሾላ ገበያ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
👉 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
👉በጭሮ ሪጅን ደደር፣ ሜታ ፣ መልካ በሎ ፣ ጎሮ ጉቱ ወረዳዎች እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 - 11፡00
በበህርዳር ሪጅን ቀበሌ 16 ነጋድራስ በቄ ሰፈር፣ ዶንጎስ መኪና ማሰልጠኛ፣ቤዛ ብዙሃን ት/ቤት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
የውኃ ሉዓላዊነታችን በተግባር፡ ከ18 ዓመታት የእንቅልፍ ዘመን የነቃው የመገጭ ግድብ
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በአማራ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ከእነዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መካከል የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን የረዥም ዘመን የመጠጥ ውኃ ጥያቄ የሚመልሰው እና ሰፊ የመስኖ ልማት አቅም ያለው የመገጭ ግድብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡
ግንባታው በ2001 ዓ.ም. የተጀመረው ይህ ግድብ፣ ላለፉት 18 ዓመታት የመልካም አስተዳደር እና የፕሮጀክት አመራር ድክመት ተጓትቶ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ በ2017 በጀት ዓመት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጥተኛ አመራር፣ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የነበረው ተቋራጭ ከፕሮጀክቱ እንዲወጣ ተደርጎ ሥራው ለሀገር በቀል ተቋራጭ ተሰጥቷል፡፡
የውጭ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተጋብዘው የመሬት መንሸራተት ችግሩ በጥናት እንዲፈታ መደረጉ፣ እንዲሁም ሥራው በቀን እና በሌሊት ፈረቃ እንዲከናወን መወሰኑ ፕሮጀክቱን ከእንቅልፉ ቀስቅሶ ወደ ጤናማ እና ፈጣን የአፈጻጸም ምዕራፍ አሸጋግሮታል፡፡
በዚህም የግንባታው ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቅርቡ ለፍሬ እንደሚበቃ ይጠበቃል፡፡
የመገጭ ግድብ ከግንባታ ባለፈ የኢትዮጵያውያን የልማት ፅናት ማሳያ ነው፡፡ አጠቃላይ የውኃ መያዝ አቅሙ 185 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 116 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የሚሆነው ለመስኖ ልማት የሚውል ነው፡፡
ይህም 17 ሺህ ሔክታር መሬትን በመስኖ በማልማት የጎንደር ከተማን እንዲሁም የምሥራቅ እና የምዕራብ ደምቢያ አካባቢ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ክልሉ ያለውን ሰፊ የውኃ እና የመሬት ሀብት አቀናጅቶ ለመጠቀም እየተገነቡ ካሉ ሰፋፊ የመስኖ አውታሮች አንዱ የሆነው ይህ ፕሮጀክት፣ የሀገራችን የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የምግብ ዋስትና ራዕይ በጉልህ የሚያሳካ የዘመን ትሩፋት ነው፡፡
ይህ የኢትዮጵያ የማይቆም የልማት እርምጃ እንደተለመደው የግብፅ ሚዲያዎችን ሰላም ነስቷል፡፡
የመገጭ ግድብ በጣና ሐይቅ ገባር ወንዝ ላይ የሚገነባ መካከለኛ ፕሮጀክት ቢሆንም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ፕሮጀክቱን በተመለከተ ሰሞኑን እያስተጋቡት ያለው ጩኸት ሀገሪቱ ከያዘችው የቆየ እና ራስ ወዳድ የውኃ ፖሊሲ የሚመነጭ ነው፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቷን እንዳትጠቀም የማስፈራራት ፖሊሲን ብትከተልም፣ ኢትዮጵያ ግን ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አጠናቅቃ ልማቷን የሚያፋጥኑ እንደ መገጭ ያሉ ግድቦችን መቀጠ "ኢትዮጵያ አትጨበጥም" የሚል ድንጋጤ ፈጥሮባቸዋል፡፡
ግብፅ አሁንም ጊዜ ያለፈባቸውን የቅኝ ግዛት ውሎች እያነሳች የትኛውም የኢትዮጵያ ልማት ግብርናዋን እንደሚጎዳ በማስመሰል ከእውነት የራቀ ኢ-ፍትሐዊ ትርክት ታራምዳለች፡፡
ኢትዮጵያ ግን ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀም መርህን (CFA) በመከተል ሕዝቧን ለመመገብ የገዛ ሀብቷን የማልማት ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷን እያስከበረች ትገኛለች፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ መገጭ ባሉ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች ግድብ መሥራት የውኃ ትነትን እጅግ የሚቀንስ መሆኑ የኢትዮጵያ ልማት ማንንም የማይጎዳ ለመሆኑ ሳይንሳዊ ማረጋገጫ ነው፡፡
እውነታው ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ምዕራፍ ከትላንቱ በእጅጉ የተለየ መሆኑ ነው፡፡ ሀገራችን የዜጎቿን ሕይወት ለመለወጥ እና ከድህነት ለመውጣት የምታደርገውን የልማት ጉዞ በማንኛውም የውጭ ኃይል እጅ ጥምዘዛ የማታቆምበት ታሪካዊ ከፍታ ላይ ትገኛለች፡፡
የመገጭ ግድብም ሆነ ሌሎች በሀገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች የዚሁ ሉዓላዊ መብት አካል ናቸው፡፡
ማንም ይጩህ ማን፣ ኢትዮጵያ በራሷ ሀብት፣ በራሷ አቅም እና በራሷ ጊዜ የጀመረቻቸውን የልማት ሥራዎች ከዳር በማድረስ ታሪኳን በአዲስ መልክ መጻፏን አጠናክራ ትቀጥላለች፡፡
መንግሥትም በቀጣይ የመገጭ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ፣ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራዎችን በማጠናከር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የዲፕሎማሲ ሥራውን በማስፋት የኢትዮጵያን ብልጽግና ያረጋግጣል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #megechdam #nile #development #amhararegion
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በአማራ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ከእነዚህ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መካከል የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን የረዥም ዘመን የመጠጥ ውኃ ጥያቄ የሚመልሰው እና ሰፊ የመስኖ ልማት አቅም ያለው የመገጭ ግድብ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡
ግንባታው በ2001 ዓ.ም. የተጀመረው ይህ ግድብ፣ ላለፉት 18 ዓመታት የመልካም አስተዳደር እና የፕሮጀክት አመራር ድክመት ተጓትቶ ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ በ2017 በጀት ዓመት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጥተኛ አመራር፣ አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የነበረው ተቋራጭ ከፕሮጀክቱ እንዲወጣ ተደርጎ ሥራው ለሀገር በቀል ተቋራጭ ተሰጥቷል፡፡
የውጭ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተጋብዘው የመሬት መንሸራተት ችግሩ በጥናት እንዲፈታ መደረጉ፣ እንዲሁም ሥራው በቀን እና በሌሊት ፈረቃ እንዲከናወን መወሰኑ ፕሮጀክቱን ከእንቅልፉ ቀስቅሶ ወደ ጤናማ እና ፈጣን የአፈጻጸም ምዕራፍ አሸጋግሮታል፡፡
በዚህም የግንባታው ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቅርቡ ለፍሬ እንደሚበቃ ይጠበቃል፡፡
የመገጭ ግድብ ከግንባታ ባለፈ የኢትዮጵያውያን የልማት ፅናት ማሳያ ነው፡፡ አጠቃላይ የውኃ መያዝ አቅሙ 185 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 116 ሚሊዮን ኪዩቢክ ሜትር የሚሆነው ለመስኖ ልማት የሚውል ነው፡፡
ይህም 17 ሺህ ሔክታር መሬትን በመስኖ በማልማት የጎንደር ከተማን እንዲሁም የምሥራቅ እና የምዕራብ ደምቢያ አካባቢ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
ክልሉ ያለውን ሰፊ የውኃ እና የመሬት ሀብት አቀናጅቶ ለመጠቀም እየተገነቡ ካሉ ሰፋፊ የመስኖ አውታሮች አንዱ የሆነው ይህ ፕሮጀክት፣ የሀገራችን የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የምግብ ዋስትና ራዕይ በጉልህ የሚያሳካ የዘመን ትሩፋት ነው፡፡
ይህ የኢትዮጵያ የማይቆም የልማት እርምጃ እንደተለመደው የግብፅ ሚዲያዎችን ሰላም ነስቷል፡፡
የመገጭ ግድብ በጣና ሐይቅ ገባር ወንዝ ላይ የሚገነባ መካከለኛ ፕሮጀክት ቢሆንም፣ የግብፅ ሚዲያዎች ፕሮጀክቱን በተመለከተ ሰሞኑን እያስተጋቡት ያለው ጩኸት ሀገሪቱ ከያዘችው የቆየ እና ራስ ወዳድ የውኃ ፖሊሲ የሚመነጭ ነው፡፡
ግብፅ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቷን እንዳትጠቀም የማስፈራራት ፖሊሲን ብትከተልም፣ ኢትዮጵያ ግን ታላቁን የሕዳሴ ግድብ አጠናቅቃ ልማቷን የሚያፋጥኑ እንደ መገጭ ያሉ ግድቦችን መቀጠ "ኢትዮጵያ አትጨበጥም" የሚል ድንጋጤ ፈጥሮባቸዋል፡፡
ግብፅ አሁንም ጊዜ ያለፈባቸውን የቅኝ ግዛት ውሎች እያነሳች የትኛውም የኢትዮጵያ ልማት ግብርናዋን እንደሚጎዳ በማስመሰል ከእውነት የራቀ ኢ-ፍትሐዊ ትርክት ታራምዳለች፡፡
ኢትዮጵያ ግን ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውኃ አጠቃቀም መርህን (CFA) በመከተል ሕዝቧን ለመመገብ የገዛ ሀብቷን የማልማት ተፈጥሯዊና ሕጋዊ መብቷን እያስከበረች ትገኛለች፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ መገጭ ባሉ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች ግድብ መሥራት የውኃ ትነትን እጅግ የሚቀንስ መሆኑ የኢትዮጵያ ልማት ማንንም የማይጎዳ ለመሆኑ ሳይንሳዊ ማረጋገጫ ነው፡፡
እውነታው ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ምዕራፍ ከትላንቱ በእጅጉ የተለየ መሆኑ ነው፡፡ ሀገራችን የዜጎቿን ሕይወት ለመለወጥ እና ከድህነት ለመውጣት የምታደርገውን የልማት ጉዞ በማንኛውም የውጭ ኃይል እጅ ጥምዘዛ የማታቆምበት ታሪካዊ ከፍታ ላይ ትገኛለች፡፡
የመገጭ ግድብም ሆነ ሌሎች በሀገራችን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች የዚሁ ሉዓላዊ መብት አካል ናቸው፡፡
ማንም ይጩህ ማን፣ ኢትዮጵያ በራሷ ሀብት፣ በራሷ አቅም እና በራሷ ጊዜ የጀመረቻቸውን የልማት ሥራዎች ከዳር በማድረስ ታሪኳን በአዲስ መልክ መጻፏን አጠናክራ ትቀጥላለች፡፡
መንግሥትም በቀጣይ የመገጭ ግድብ ቀሪ ሥራዎችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ፣ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራዎችን በማጠናከር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የዲፕሎማሲ ሥራውን በማስፋት የኢትዮጵያን ብልጽግና ያረጋግጣል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #megechdam #nile #development #amhararegion
Sponsored by
Surafel
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ክሪስቶስ ቶሊስ ለመድፈኞቹ ባደረገው የመጀመሪያ የቅድመ-ውድድር ዘመን ጨዋታ ግብ በማስቆጠር፣ የአርሰናል ደጋፊዎች በቀጣዩ የውድድር ዘመን ከእርሱ ምን ሊጠብቁ እንደሚችሉ አስደሳች ፍንጭ ሰጥቷል። አርሰናል የስፔኑን ክለብ ጅሮናን 4 ለ 1 ባሸነፈበት በዚህ የመክፈቻ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ፣ አዲሱ ፈራሚ ድንቅ እንቅስቃሴ አሳይቷል። ወደ ቤሺክታሽ ያቀናውን ሊያንድሮ ትሮሳርድን ለመተካት ከቤልጂየሙ ክለብ ክለብ ብሩጅ በ34 ሚሊዮን ፓውንድ የዝውውር ሂሳብ ወደ ሰሜን ለንደን ያመራው የ24 ዓመቱ ግሪካዊው ኢንተርናሽናል፣ በ30ኛው ደቂቃ ላይ አርናው ማርቲኔዝን በሚያምር ሁኔታ በማለፍ መሬት ለመሬት የመታው ኳስ ተከላካይ ታክኮ መረብ ላይ አርፏል።
ከዚህች ግብ 14 ደቂቃዎች አስቀድሞ የሚኬል አርቴታውን ስብስብ ቀዳሚ ያደረገችውን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ጀርመናዊው አጥቂ ካይ ሃቨርትዝ ነበር። የ16 ዓመቱ ታዳጊ ማክስ ዶውማን ተከላካዮችን ሰንጥቆ ያቀበለውን ማራኪ ኳስ፣ ሃቨርትዝ ከጅሮናው ግብ ጠባቂ ፓውሎ ጋዛኒጋ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ በእርጋታ ወደ ግብነት ቀይሮታል።
ከእረፍት መልስ በ49ኛው ደቂቃ ላይ የጅሮናው ማርቲኔዝ ከማዕዘን የተሻገረለትን ኳስ ከፍ ብሎ በግንባሩ ገጭቶ በማስቆጠር የግብ ልዩነቱን ማጥበብ ቢችልም፣ ደስታቸው ግን ከሶስት ደቂቃዎች በላይ አልዘለቀም። ድንቁ ታዳጊ ዶውማን ወዲያውኑ የአርሰናልን የሁለት ግብ መሪነት መልሶ አረጋግጧል። የጎል ዝናቡ በዚህ ያላበቃ ሲሆን፣ ገብርኤል ጄሱስ በአምስት ደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ ሌላ ግብ ከመረብ በማዋሃድ መድፈኞቹን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸናፊ ማድረግ ችሏል።
አርቴታ በስፔኑ ግጥሚያ ጠንካራ ቋሚ አሰላለፍ ይዘው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከዓለም ዋንጫ ተሳትፎ የተመለሱት ቪክቶር ጂዮክሬስ፣ ሃቨርትዝ እና ፒዬሮ ሂንካፒ እያንዳንዳቸው ለ30 ደቂቃዎች ያህል በሜዳ ላይ አሳልፈዋል። አርሰናል ሁለተኛውን የቅድመ-ውድድር ዘመን የአቋም መፈተሻ ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ደብሊን የሚያመራ ሲሆን፣ በቀጣዩ ኦገስት 5 በአቪቫ ስታዲየም ከሪያል ቤቲስ ጋር ይፋለማል።
ከዚህች ግብ 14 ደቂቃዎች አስቀድሞ የሚኬል አርቴታውን ስብስብ ቀዳሚ ያደረገችውን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ጀርመናዊው አጥቂ ካይ ሃቨርትዝ ነበር። የ16 ዓመቱ ታዳጊ ማክስ ዶውማን ተከላካዮችን ሰንጥቆ ያቀበለውን ማራኪ ኳስ፣ ሃቨርትዝ ከጅሮናው ግብ ጠባቂ ፓውሎ ጋዛኒጋ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝቶ በእርጋታ ወደ ግብነት ቀይሮታል።
ከእረፍት መልስ በ49ኛው ደቂቃ ላይ የጅሮናው ማርቲኔዝ ከማዕዘን የተሻገረለትን ኳስ ከፍ ብሎ በግንባሩ ገጭቶ በማስቆጠር የግብ ልዩነቱን ማጥበብ ቢችልም፣ ደስታቸው ግን ከሶስት ደቂቃዎች በላይ አልዘለቀም። ድንቁ ታዳጊ ዶውማን ወዲያውኑ የአርሰናልን የሁለት ግብ መሪነት መልሶ አረጋግጧል። የጎል ዝናቡ በዚህ ያላበቃ ሲሆን፣ ገብርኤል ጄሱስ በአምስት ደቂቃዎች ልዩነት ውስጥ ሌላ ግብ ከመረብ በማዋሃድ መድፈኞቹን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸናፊ ማድረግ ችሏል።
አርቴታ በስፔኑ ግጥሚያ ጠንካራ ቋሚ አሰላለፍ ይዘው ወደ ሜዳ የገቡ ሲሆን፣ ከዓለም ዋንጫ ተሳትፎ የተመለሱት ቪክቶር ጂዮክሬስ፣ ሃቨርትዝ እና ፒዬሮ ሂንካፒ እያንዳንዳቸው ለ30 ደቂቃዎች ያህል በሜዳ ላይ አሳልፈዋል። አርሰናል ሁለተኛውን የቅድመ-ውድድር ዘመን የአቋም መፈተሻ ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ደብሊን የሚያመራ ሲሆን፣ በቀጣዩ ኦገስት 5 በአቪቫ ስታዲየም ከሪያል ቤቲስ ጋር ይፋለማል።
4 days ago
ከታች ያለው የአርሚ 70 አባል የፃፈው ነው!
ሸረሪና! አርሚ 70!
"አንድ የአርሚ 70 አባል የሆነ የቤተሰቤ አባል ከሱዳን ወሰን ሸረሪና አካባቢ ደውሎልኝ ነበር።
ዛሬ ማታ ሑመራ እንገባለን፤ ተዘጋጁ የሚል ትዕዛዝ ወርዶልናል።
ሙሉ ሌሊት ስንጓዝ አድረናል። ሲነጋ አካባቢ የመጣበት ቦታ የማይታወቅ፣ ከሰማይ ሲወርድ ምንም ድምፅ የሌለውና መሬት ላይ ሲያርፍ ብቻ ድምፅ የሚያሰማ ተኩስ ይፈነዳ ጀመር። ሩቅ ሆነን ስናያቸው የነበሩ የመካናይዝድ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ማለት ይቻላል ተቃጥለው እሳት ሲነድ ብቻ ይታያል።
እግረኛ የሆንነው ደግሞ የመካናይዝድ ተሽከርካሪዎች እየጠፋ እንደሆነ ስለተረዳን ሁላችንም ተበታትነናል። ከእኛ ጋር አንድ የሬዲዮ ኦፕሬተር እና የሬዲዮ መገናኛ የያዘ አለ፤ ነገር ግን ከኃላፊዎች የደረሳቸው ምንም ዓይነት መረጃ የለም።
ለኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል እጃችንን እንዳንሰጥ በፊታችን የሚታይ ሠራዊት የለም። ጨንቆናል!
እኔም የምናገረው ጠፍቶኛል!!
የህወሓት ቡድን አፈቀላጤዎች ስራችሁን ስለጀመራችሁ እንኳን ደስ አላችሁ።
via wedi shambel
Seledadotio
Seledadotio
ሸረሪና! አርሚ 70!
"አንድ የአርሚ 70 አባል የሆነ የቤተሰቤ አባል ከሱዳን ወሰን ሸረሪና አካባቢ ደውሎልኝ ነበር።
ዛሬ ማታ ሑመራ እንገባለን፤ ተዘጋጁ የሚል ትዕዛዝ ወርዶልናል።
ሙሉ ሌሊት ስንጓዝ አድረናል። ሲነጋ አካባቢ የመጣበት ቦታ የማይታወቅ፣ ከሰማይ ሲወርድ ምንም ድምፅ የሌለውና መሬት ላይ ሲያርፍ ብቻ ድምፅ የሚያሰማ ተኩስ ይፈነዳ ጀመር። ሩቅ ሆነን ስናያቸው የነበሩ የመካናይዝድ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ማለት ይቻላል ተቃጥለው እሳት ሲነድ ብቻ ይታያል።
እግረኛ የሆንነው ደግሞ የመካናይዝድ ተሽከርካሪዎች እየጠፋ እንደሆነ ስለተረዳን ሁላችንም ተበታትነናል። ከእኛ ጋር አንድ የሬዲዮ ኦፕሬተር እና የሬዲዮ መገናኛ የያዘ አለ፤ ነገር ግን ከኃላፊዎች የደረሳቸው ምንም ዓይነት መረጃ የለም።
ለኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል እጃችንን እንዳንሰጥ በፊታችን የሚታይ ሠራዊት የለም። ጨንቆናል!
እኔም የምናገረው ጠፍቶኛል!!
የህወሓት ቡድን አፈቀላጤዎች ስራችሁን ስለጀመራችሁ እንኳን ደስ አላችሁ።
via wedi shambel
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
ዜና እረፍት | ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ – የምሕረት፣ የጀግንነትና የአገር አገልግሎት ተምሳሌት አረፈች
#ethiopia | የኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ ፕሮፌሽናል ነርሶች መካከል አንዷ፣ የኮሪያ ጦርነት ዘማች፣ የቀይ መስቀል በጎ ፈቃደኛ እና ዓለም አቀፍ የነርስነት ክብር ተሸላሚ የነበሩት መቶ አለቃ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በ96 ዓመታቸው አርፈዋል።
ሲስተር ብርቅነሽ በአዲስ አበባ ከአቶ ከበደ ዘውገ እና ከወ/ሮ አልመዝ የግሉ ተወለዱ። ወላጆቻቸውን በለጋ ዕድሜያቸው በሞት ካጡ በኋላ፣ በአያታቸው ወ/ሮ ላቀች ጻታ እጅ አደጉ። የአባታቸው የአርበኝነት ታሪክ በመታሰቡ፣ በእቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት በነጻ እንዲማሩ እድል አግኝተዋል።
በኋላም በወቅቱ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሆስፒታል (አሁን የካቲት 12 መታሰቢያ ሆስፒታል) በነበረው የኢትዮጵያ የመጀመሪያ የነርሶች ትምህርት ቤት ተምረው፣ ከሀገሪቱ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ፕሮፌሽናል ነርሶች መካከል በክብር ተመርቀዋል።
በ1943 ዓ.ም. ከሦስተኛው ቃኘው ሻለቃ ጋር ወደ ኮሪያ በማቅናት፣ ከሁለት ጥቁር አፍሪካዊ ሴት ነርሶች አንዷ ሆነው ታሪክ ሠርተዋል። ከሲስተር አስቴር አያና ጋር በመሆን የኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የቀይ መስቀል ዘማቾች በመሆን በተባበሩት መንግሥታት ሥር በኮሪያ ጦርነት ውስጥ ለወታደሮች ሕክምና እና ሰብዓዊ አገልግሎት ሰጥተዋል። ከሕክምና ሥራቸው በተጨማሪ ለኢትዮጵያውያን ወታደሮች የትርጉም አገልግሎትም አበርክተዋል።
ከኮሪያ በኋላ በጃፓን ወታደራዊ ሆስፒታል እንዲሁም በኢትዮጵያ በክብር ዘበኛ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታል፣ በድሬዳዋና በአዲስ አበባ በሚገኙ የጤና ተቋማት ለብዙ ዓመታት በታማኝነት አገልግለዋል።
ለሰብዓዊ አገልግሎታቸው ዓለም አቀፍ ዕውቅና በማግኘት፣ በነርስነት ሙያ ከፍተኛ ክብር የሆነውን Florence Nightingale Award የተሸለሙ ጥቂት አፍሪካውያን ሴቶች መካከል አንዷ ሆነዋል።
የአገር አገልግሎታቸውን ለማክበር፣ እናት ባንክ በቦሌ ቡልቡላ የሚገኘውን አንድ ቅርንጫፍ በስማቸው ሰይሟል፤ ይህም ለሀገር ያበረከቱትን የማይረሳ አስተዋፅኦ የሚያሳይ የክብር ምልክት ነው።
መቶ አለቃ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በ96 ዓመታቸው አርፈዋል። ከባለቤታቸው ከጄኔራል ደስታ ገመዳ ጋር ያፈሯቸውን አራት ልጆችና ስምንት የልጅ ልጆች ትተው አልፈዋል።
ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በጀግንነታቸው፣ በሰብዓዊነታቸው እና ለሀገራቸው ባበረከቱት አገልግሎት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለዘላለም የሚታወሱ ባለውለታ ሆነው ይኖራሉ።
ነፍሳቸውን በሰላም ያሳርፍ።
#tizbit Assefa
#ethiopia | የኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ ፕሮፌሽናል ነርሶች መካከል አንዷ፣ የኮሪያ ጦርነት ዘማች፣ የቀይ መስቀል በጎ ፈቃደኛ እና ዓለም አቀፍ የነርስነት ክብር ተሸላሚ የነበሩት መቶ አለቃ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በ96 ዓመታቸው አርፈዋል።
ሲስተር ብርቅነሽ በአዲስ አበባ ከአቶ ከበደ ዘውገ እና ከወ/ሮ አልመዝ የግሉ ተወለዱ። ወላጆቻቸውን በለጋ ዕድሜያቸው በሞት ካጡ በኋላ፣ በአያታቸው ወ/ሮ ላቀች ጻታ እጅ አደጉ። የአባታቸው የአርበኝነት ታሪክ በመታሰቡ፣ በእቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት በነጻ እንዲማሩ እድል አግኝተዋል።
በኋላም በወቅቱ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሆስፒታል (አሁን የካቲት 12 መታሰቢያ ሆስፒታል) በነበረው የኢትዮጵያ የመጀመሪያ የነርሶች ትምህርት ቤት ተምረው፣ ከሀገሪቱ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ፕሮፌሽናል ነርሶች መካከል በክብር ተመርቀዋል።
በ1943 ዓ.ም. ከሦስተኛው ቃኘው ሻለቃ ጋር ወደ ኮሪያ በማቅናት፣ ከሁለት ጥቁር አፍሪካዊ ሴት ነርሶች አንዷ ሆነው ታሪክ ሠርተዋል። ከሲስተር አስቴር አያና ጋር በመሆን የኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹ የቀይ መስቀል ዘማቾች በመሆን በተባበሩት መንግሥታት ሥር በኮሪያ ጦርነት ውስጥ ለወታደሮች ሕክምና እና ሰብዓዊ አገልግሎት ሰጥተዋል። ከሕክምና ሥራቸው በተጨማሪ ለኢትዮጵያውያን ወታደሮች የትርጉም አገልግሎትም አበርክተዋል።
ከኮሪያ በኋላ በጃፓን ወታደራዊ ሆስፒታል እንዲሁም በኢትዮጵያ በክብር ዘበኛ ሆስፒታል፣ በጳውሎስ ሆስፒታል፣ በድሬዳዋና በአዲስ አበባ በሚገኙ የጤና ተቋማት ለብዙ ዓመታት በታማኝነት አገልግለዋል።
ለሰብዓዊ አገልግሎታቸው ዓለም አቀፍ ዕውቅና በማግኘት፣ በነርስነት ሙያ ከፍተኛ ክብር የሆነውን Florence Nightingale Award የተሸለሙ ጥቂት አፍሪካውያን ሴቶች መካከል አንዷ ሆነዋል።
የአገር አገልግሎታቸውን ለማክበር፣ እናት ባንክ በቦሌ ቡልቡላ የሚገኘውን አንድ ቅርንጫፍ በስማቸው ሰይሟል፤ ይህም ለሀገር ያበረከቱትን የማይረሳ አስተዋፅኦ የሚያሳይ የክብር ምልክት ነው።
መቶ አለቃ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በ96 ዓመታቸው አርፈዋል። ከባለቤታቸው ከጄኔራል ደስታ ገመዳ ጋር ያፈሯቸውን አራት ልጆችና ስምንት የልጅ ልጆች ትተው አልፈዋል።
ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በጀግንነታቸው፣ በሰብዓዊነታቸው እና ለሀገራቸው ባበረከቱት አገልግሎት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ለዘላለም የሚታወሱ ባለውለታ ሆነው ይኖራሉ።
ነፍሳቸውን በሰላም ያሳርፍ።
#tizbit Assefa
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ለሳምሰንግ አዲሱ የጋላክሲ ዜድ ፎልድ 8 ተከታታይ ስማርት ስልክ፤ ሰዎች እንደ ስልክ፣ ታብሌት፣ የስራ መሳሪያ፣ የመዝናኛ ስክሪን እና አሁን ደግሞ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አጋር ሆኖ ከሚያገለግል መሳሪያ ምን እንደሚፈልጉ ባለፉት ሰባት ተከታታይ ስሪቶች (ትውልዶች) ውስጥ ከተማረው ልምድ የተገኘ ውጤት ነው። በለንደን በተዘጋጀ የሚዲያ መድረክ ላይ፣ የሳምሰንግ የሞባይል ምርምር እና ልማት የሃርድዌር ኃላፊ እና ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ሱንግሁን ሙን እንዳሉት፣ የኩባንያው የቅርብ ጊዜ ተጣጣፊ ስልኮች የደንበኞችን አስተያየት፣ የአስተማማኝነት መረጃዎችን እና የምህንድስና ትምህርቶችን መሰረት አድርገው የተሰሩ ናቸው። ኃላፊው "ላለፉት ሰባት ተከታታይ ሞዴሎቻችን የደንበኞቻችንን እና የተለዋዋጭ አጠቃቀም ስርዓቶችን በቅርበት በመከታተል ውሳኔያችንን አሳልፈናል" ብለዋል።
ይህ የደንበኞችን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ አሰራር የአዲሱ ጋላክሲ ዜድ ተከታታይ ስልኮች የጀርባ አጥንት ነው። ሳምሰንግ እንደሚለው፣ ተጠቃሚዎች ይበልጥ ሰፊ እና ማራኪ ማሳያዎች ቀጭን እና ቀላል አካል፣ የተሻለ ጥንካሬ፣ እንዲሁም ከፍተኛ አፈጻጸም እንዲኖራቸው ሲጠይቁ ቆይተዋል። ይህንን ሁሉ በአንድ ጊዜ ማሳካት ግን ከባድ ፈተና ነበር። ለዚህም የሳምሰንግ መፍትሄ የተጣጣፊ ስልኩን የውስጥ እና የውጭ አሰራር ሙሉ በሙሉ መቀየር ነበር።
ከትላልቆቹ የሃርድዌር ለውጦች አንዱ፣ ተጣጣፊውን ስክሪን ይበልጥ ቀጭን፣ ጠንካራ እና ማራኪ ለማድረግ የተነደፈው አዲሱ የማሳያ ድጋፍ ቴክኖሎጂ የሆነው 'ፍሌክስ ቲታኒየም' ነው። ኃላፊው ሱንግሁን ሙን ቲታኒየም ለቅርብ ጊዜው ስሪት ዋነኛ ግብዓት የሆነው፣ ሳምሰንግ በተጣጣፊ ማሳያዎች ዙሪያ የነበሩትን የረጅም ጊዜ ተግዳሮቶች ሊፈታ ይችላል ብሎ ስላመነ መሆኑን አስረድተዋል። "በተጣጣፊ ስልኮች የእድገት ደረጃዎች ውስጥ ስናልፍ ቁጥር ስፍር የሌላቸውን ግብዓቶች ተጠቅመናል፤ በዚህኛው ስሪት ግን ቲታኒየም የተጣጣፊ ስልክ ቴክኖሎጂን ወደ ላቀ ደረጃ ሊያሸጋግረው የሚችል ጥራት እንዳለው አምነናል" ብለዋል።
በየቀኑ ለሚታጠፍ መሳሪያ ቲታኒየም ተመራጭነት ያለው ግብዓት ላይመስል ይችላል። ኃላፊውም ቲታኒየምን ለተጣጣፊ ስልክ ምቹ ወደሆነ መዋቅር መቀየር ለሳምሰንግ መሀንዲሶች እጅግ በጣም ፈታኝ ከነበሩት ጉዳዮች አንዱ እንደነበር አምነዋል። ይህ 'ፍሌክስ ቲታኒየም' ቴክኖሎጂ ሁለት በቲታኒየም ላይ የተመሰረቱ አካላትን ይጠቀማል፤ እነሱም ከማሳያው ስር የሚገኝ የተጣራ የቲታኒየም ንጣፍ እና እጅግ በጣም ቀጭን የሆነ የቲታኒየም-አሎይ ፊልም ናቸው። ይህ ፊልም የሰውን ልጅ ፀጉር ውፍረት አንድ ሶስተኛ በሚያህል እጅግ በጣም ስስ በሆነ ውፍረት የተሰራ ነው። ይህም የማሳያውን መዋቅር ለማጠናከር፣ የማጠፊያ መስመሩን እምብዛም እንዳይታይ ለማድረግ እና የእይታ ጥራትን ለማሻሻል እንደሚረዳ ሳምሰንግ ገልጿል።
ይህ አስደናቂ የምህንድስና ጥበብ በሌሎች የስልኩ ክፍሎችም ላይ አዎንታዊ ተጽዕኖ አሳድሯል። የማሳያውን ሞጁል ውፍረት በ10 በመቶ በመቀነስ፣ ሳምሰንግ ለባትሪ፣ ለሙቀት መቆጣጠሪያ ስርዓት እና ለካሜራ የሚሆን ተጨማሪ የውስጥ ክፍተት መፍጠር ችሏል። አዲሱ Galaxy Z Fold8 Ultra ይበልጥ ቀጭን በሆነው አካሉ ውስጥ 5,000mAh አቅም ያለው ባትሪ የያዘ ሲሆን፣ በ45W ፈጣን ቻርጅ በ30 ደቂቃ ውስጥ ብቻ እስከ 67 በመቶ መሙላት ያስችላል። ኃላፊው እንዳብራሩት ይህ መሻሻል የባትሪን ግብዓት በመቀየር ብቻ የመጣ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ የባትሪ ስርዓቱ እና አወቃቀሩ ላይ የተደረገ ሁለንተናዊ ማሻሻያ ነው።
በተጨማሪም አዲሶቹ የጋላክሲ ዜድ ተከታታይ ስልኮች ከመውደቅ፣ ደጋግሞ ከመታጠፍ፣ ከጫና፣ ከእርጥበት፣ ከቆሻሻ እና ከሌሎች የዕለት ተዕለት አደጋዎች አንጻር ከመቶ በላይ የአስተማማኝነት ማረጋገጫ ፈተናዎችን ማለፋቸው ተገልጿል። እነዚህ ተጣጣፊ ስልኮች አሁን ላይ ለሙከራ የሚቀርቡ ሳይሆኑ፣ በተለይም የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ከሞባይል አጠቃቀም ጋር ይበልጥ እየተዋሃደ በመምጣቱ የዕለት ተዕለት የህይወት አጋር እና ቀዳሚ ስልኮች እንዲሆኑ ታስበው የተሰሩ ናቸው። ሱንግሁን ሙን በማጠቃለያቸው "ይህ ስኬት የተጣጣፊ ስልክ ቴክኖሎጂን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው እናምናለን" ብለዋል።
ይህ የደንበኞችን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ አሰራር የአዲሱ ጋላክሲ ዜድ ተከታታይ ስልኮች የጀርባ አጥንት ነው። ሳምሰንግ እንደሚለው፣ ተጠቃሚዎች ይበልጥ ሰፊ እና ማራኪ ማሳያዎች ቀጭን እና ቀላል አካል፣ የተሻለ ጥንካሬ፣ እንዲሁም ከፍተኛ አፈጻጸም እንዲኖራቸው ሲጠይቁ ቆይተዋል። ይህንን ሁሉ በአንድ ጊዜ ማሳካት ግን ከባድ ፈተና ነበር። ለዚህም የሳምሰንግ መፍትሄ የተጣጣፊ ስልኩን የውስጥ እና የውጭ አሰራር ሙሉ በሙሉ መቀየር ነበር።
ከትላልቆቹ የሃርድዌር ለውጦች አንዱ፣ ተጣጣፊውን ስክሪን ይበልጥ ቀጭን፣ ጠንካራ እና ማራኪ ለማድረግ የተነደፈው አዲሱ የማሳያ ድጋፍ ቴክኖሎጂ የሆነው 'ፍሌክስ ቲታኒየም' ነው። ኃላፊው ሱንግሁን ሙን ቲታኒየም ለቅርብ ጊዜው ስሪት ዋነኛ ግብዓት የሆነው፣ ሳምሰንግ በተጣጣፊ ማሳያዎች ዙሪያ የነበሩትን የረጅም ጊዜ ተግዳሮቶች ሊፈታ ይችላል ብሎ ስላመነ መሆኑን አስረድተዋል። "በተጣጣፊ ስልኮች የእድገት ደረጃዎች ውስጥ ስናልፍ ቁጥር ስፍር የሌላቸውን ግብዓቶች ተጠቅመናል፤ በዚህኛው ስሪት ግን ቲታኒየም የተጣጣፊ ስልክ ቴክኖሎጂን ወደ ላቀ ደረጃ ሊያሸጋግረው የሚችል ጥራት እንዳለው አምነናል" ብለዋል።
በየቀኑ ለሚታጠፍ መሳሪያ ቲታኒየም ተመራጭነት ያለው ግብዓት ላይመስል ይችላል። ኃላፊውም ቲታኒየምን ለተጣጣፊ ስልክ ምቹ ወደሆነ መዋቅር መቀየር ለሳምሰንግ መሀንዲሶች እጅግ በጣም ፈታኝ ከነበሩት ጉዳዮች አንዱ እንደነበር አምነዋል። ይህ 'ፍሌክስ ቲታኒየም' ቴክኖሎጂ ሁለት በቲታኒየም ላይ የተመሰረቱ አካላትን ይጠቀማል፤ እነሱም ከማሳያው ስር የሚገኝ የተጣራ የቲታኒየም ንጣፍ እና እጅግ በጣም ቀጭን የሆነ የቲታኒየም-አሎይ ፊልም ናቸው። ይህ ፊልም የሰውን ልጅ ፀጉር ውፍረት አንድ ሶስተኛ በሚያህል እጅግ በጣም ስስ በሆነ ውፍረት የተሰራ ነው። ይህም የማሳያውን መዋቅር ለማጠናከር፣ የማጠፊያ መስመሩን እምብዛም እንዳይታይ ለማድረግ እና የእይታ ጥራትን ለማሻሻል እንደሚረዳ ሳምሰንግ ገልጿል።
ይህ አስደናቂ የምህንድስና ጥበብ በሌሎች የስልኩ ክፍሎችም ላይ አዎንታዊ ተጽዕኖ አሳድሯል። የማሳያውን ሞጁል ውፍረት በ10 በመቶ በመቀነስ፣ ሳምሰንግ ለባትሪ፣ ለሙቀት መቆጣጠሪያ ስርዓት እና ለካሜራ የሚሆን ተጨማሪ የውስጥ ክፍተት መፍጠር ችሏል። አዲሱ Galaxy Z Fold8 Ultra ይበልጥ ቀጭን በሆነው አካሉ ውስጥ 5,000mAh አቅም ያለው ባትሪ የያዘ ሲሆን፣ በ45W ፈጣን ቻርጅ በ30 ደቂቃ ውስጥ ብቻ እስከ 67 በመቶ መሙላት ያስችላል። ኃላፊው እንዳብራሩት ይህ መሻሻል የባትሪን ግብዓት በመቀየር ብቻ የመጣ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ የባትሪ ስርዓቱ እና አወቃቀሩ ላይ የተደረገ ሁለንተናዊ ማሻሻያ ነው።
በተጨማሪም አዲሶቹ የጋላክሲ ዜድ ተከታታይ ስልኮች ከመውደቅ፣ ደጋግሞ ከመታጠፍ፣ ከጫና፣ ከእርጥበት፣ ከቆሻሻ እና ከሌሎች የዕለት ተዕለት አደጋዎች አንጻር ከመቶ በላይ የአስተማማኝነት ማረጋገጫ ፈተናዎችን ማለፋቸው ተገልጿል። እነዚህ ተጣጣፊ ስልኮች አሁን ላይ ለሙከራ የሚቀርቡ ሳይሆኑ፣ በተለይም የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ከሞባይል አጠቃቀም ጋር ይበልጥ እየተዋሃደ በመምጣቱ የዕለት ተዕለት የህይወት አጋር እና ቀዳሚ ስልኮች እንዲሆኑ ታስበው የተሰሩ ናቸው። ሱንግሁን ሙን በማጠቃለያቸው "ይህ ስኬት የተጣጣፊ ስልክ ቴክኖሎጂን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው እናምናለን" ብለዋል።
6 days ago
ዘመን ወደኋላ አይቆጥርም፤ ትውልድም አይሸነፍም!
*****************
ሐሳብ ይወለዳል፣ ያድጋል፣ ጥቅም ላይ ይውላል፣ ያረጃልም። ይህ የተፈጥሮ ዑደት ነው። በእርግጥ ዘመናትን የሚሻገሩ፣ የማያረጁ እና ሁልጊዜም ብሩህ ሆነው የሚኖሩ ጥልቅ ሐሳቦች አሉ። በተቃራኒው ደግሞ አንዳንዶቹ ሐሳቦች ገና ከጅምሩ ሲወለዱም የጨነገፉ ሆነው ይወለዳሉ።
ከዓለም ፍጥረት አንስቶ ጊዜ እና ዘመን ወደፊት ይገሰግሳል እንጂ፣ ለአፍታም ቢሆን ቆሞ አያውቅም፤ ፈጽሞም ወደኋላ ሊቆጥር አይችልም። ማንም ሰው ቢመኝ እና ቢጓጓ ወደነበረበት የልጅነት ዘመኑ መመለስ እንደማይችለው ሁሉ፣ ከዘመን ጋር መጣላትም ሆነ ታሪክን ወደኋላ መመለስ አይቻልም። በአረጀ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ ማጠራቀም አይቻልም፤ አዲሱ ወይን ያረጀውን አቁማዳ ቀዶት ይፈሳልና። ያለፉ ትውልዶች እና ያረጁ ሐሳቦች ለጊዜው አጃቢ አግኝተው ጭብጨባ ቢቸራቸውም፣ የዘመኑን እውነት የታጠቀው አዲሱ ትውልድ እና አዲስ ሐሳብ ግን ውሎ አድሮ ማሸነፋቸው የማይቀር ተፈጥሯዊ ሀቅ ነው።
ህገወጡ የህወሓት ቡድን ግን፣ ከዚህ የተፈጥሮ እና የዘመን ህግ በተቃራኒ የሚቆም፣ እውነታውን የካደ ስብስብ ነው። ከግማሽ ፍለ ዘመን ጀምሮ የያዘውን እና ገና ሲወለድ የጨነገፈውን የጥፋት እሳቤ፣ ዛሬም በዚህ አዲስ የዕውቀት ዘመን አዲሱን ትውልድ ሊያሞኝበት እና ሊያታልልበት ይሞክራል። ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ ይዞ ባመጣው ሐሳብ ላይ ምንም ዓይነት የሐሳብ ለውጥ፣ ማሻሻያም ሆነ የእድገት እርምጃ ማድረግ የማይችል ነው።
አንድ ጊዜ የገለበጠውን የሶሻሊስት ማኒፌስቶ ከትውልድ ወደ ትውልድ እያቀባበለ፣ ያንኑ ያረጀ የጥፋት ዜማ ከዘመን ዘመን እየደገመ የሚኖር የቅራኔ ስብስብ ነው። በየትኛውም ዘመን ቢሆን ከጠላት እና ወዳጅ የፈጠራ ትርክት ውጭ መቆም አይችልም። ሁልጊዜም ስጋትን፣ ግጭትን እና ደም መፋሰስን እንደ ዕድሜ ማራዘሚያ እና የኅልውና መቀጠያ አድርጎ የሚጠቀም፣ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ አንዲትም ስንዝር አዲስ ሐሳብ ያላሳደገ አፍራሽ ኃይል ነው።
ይህ ህገወጥ ቡድን የትግራይን ሕዝብ በጠላት እንደተከበበ አድርጎ በመሳል፣ "ተከበናል፤ ሁሉም ይጠላናል" በሚል የሀሰት ትርክት ጨምድዶ ለመግዛት የሚጥር፣ በልዩነትና ግጭት መሀል ትርፍ ለማስላት የሚሞክር አቅመ-ቢስ ነው። ዛሬ ላይ ከ50 ዓመታት በኋላ፣ ዓለም በሥልጣኔ፣ በቴክኖሎጂ እና በእውቀት ማማ ላይ በደረሰችበት በዚህ ዘመን፣ ይህ ቡድን ያንን ያረጀ እና የሻገተ ዜማውን ይዞ የዛሬውን ንቁ ትውልድ እገዛለሁ ብሎ ማሰብ፣ እጅግ ቀልበ-ቢስ እና በከፍተኛ የቅዠት ዓለም ውስጥ የሚኖር መሆኑን ያረጋግጣል።
የዚህ የጥፋት ዜማ ቁልፍ ማሳያዎች እጅግ ግልጽ እና ደጋግመው የሚታዩ ናቸው። ዘወትር ጠላትን መፍጠር እና በማያባራ የጦርነት አዙሪት ውስጥ ራሱን እንደ ብቸኛ "አዳኝ" እና "መልአክ" አድርጎ ለማቅረብ ይሞክራል። የትግራይን ሕዝብ መከታ አድርጎ በየመግለጫዎቹ ሌላውን ፋሺስት፣ አምባገነን እና ጨፍጫፊ እያለ ቢከስም፤ ከዚህ ሁሉ የውሸት ጭንብል ጀርባ ያለው እውነተኛ ማንነቱ ግን፣ በሕዝብ ስጋትና ሰቆቃ ውስጥ የራሱን ጠባብ የቡድን ጥቅም ማስጠበቅ፣ ግላዊ ፍላጎቱን ማርካት እና ሀብት መዝረፍ ብቻ ነው።
ለ50 ዓመታት ያልተቀየረው ሌላው የክፋት መገለጫው፣ ራሱንና የትግራይን ሕዝብ አጣብቆ ለማቅረብ የሚያደርገው እኩይ ጥረት ነው። "እኔን የነካ የትግራይን ሕዝብ ነካ" በሚል ማታለል፣ ለዘረፈው ሀብት፣ ለፈጸመው ወንጀል እና ለገባበት ታሪካዊ ዕዳ ሕዝቡ ተካፋይ እንዲሆን ያላክካል። ይህ ድርጊቱ፣ ቡድኑ ለትግራይ ሕዝብ ያለውን ጥልቅ ጥላቻ፣ ንቀት እና እኩይነት በተግባር የሚያሳይ ነው። ይህ ስብስብ ቋሚ መርህ የሌለው፣ አንደበቱ እና ተግባሩ የማይገናኝ ሙሉጭልጭ ነው። በአንድ በኩል ድሃውን የትግራይ ወጣት "ተዋጋልኝ፣ ተሰለፍልኝ" እያለ በአቋራጭ ወደ እሳት ይማግዳል፤ በሌላ በኩል ደግሞ የሕዝቡን አንጡራ ሀብት በኮንትሮባንድ እያሸሸ ካዝናውን ያደልባል።
አሁን ግን ጊዜው ተቀይሯል። የትግራይ ሕዝብም ሆነ ወጣቱ የቡድኑን እኩይነት ሙሉ በሙሉ ተረድቶ፣ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጋር በመተባበር ይህንን ዘመን ያለፈበትን የጥፋት ተሽከርካሪ ከጫንቃው ላይ እያወረደው ይገኛል። አዲሱ ትውልድ በሀሰተኛ ትርክት የሚሸነፍበት ዘመን አብቅቷል። የትግራይ ወጣት የቡድኑ ማታለያ ለዘለዓለም እንዲያበቃ ቆርጦ ተነስቷል፤ ምክንያቱም የትውልድ ዘመን ወደኋላ አይቆጥርም፤ ትውልድም ፈጽሞ አይሸነፍም!
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #newgenerations #tigray
*****************
ሐሳብ ይወለዳል፣ ያድጋል፣ ጥቅም ላይ ይውላል፣ ያረጃልም። ይህ የተፈጥሮ ዑደት ነው። በእርግጥ ዘመናትን የሚሻገሩ፣ የማያረጁ እና ሁልጊዜም ብሩህ ሆነው የሚኖሩ ጥልቅ ሐሳቦች አሉ። በተቃራኒው ደግሞ አንዳንዶቹ ሐሳቦች ገና ከጅምሩ ሲወለዱም የጨነገፉ ሆነው ይወለዳሉ።
ከዓለም ፍጥረት አንስቶ ጊዜ እና ዘመን ወደፊት ይገሰግሳል እንጂ፣ ለአፍታም ቢሆን ቆሞ አያውቅም፤ ፈጽሞም ወደኋላ ሊቆጥር አይችልም። ማንም ሰው ቢመኝ እና ቢጓጓ ወደነበረበት የልጅነት ዘመኑ መመለስ እንደማይችለው ሁሉ፣ ከዘመን ጋር መጣላትም ሆነ ታሪክን ወደኋላ መመለስ አይቻልም። በአረጀ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ ማጠራቀም አይቻልም፤ አዲሱ ወይን ያረጀውን አቁማዳ ቀዶት ይፈሳልና። ያለፉ ትውልዶች እና ያረጁ ሐሳቦች ለጊዜው አጃቢ አግኝተው ጭብጨባ ቢቸራቸውም፣ የዘመኑን እውነት የታጠቀው አዲሱ ትውልድ እና አዲስ ሐሳብ ግን ውሎ አድሮ ማሸነፋቸው የማይቀር ተፈጥሯዊ ሀቅ ነው።
ህገወጡ የህወሓት ቡድን ግን፣ ከዚህ የተፈጥሮ እና የዘመን ህግ በተቃራኒ የሚቆም፣ እውነታውን የካደ ስብስብ ነው። ከግማሽ ፍለ ዘመን ጀምሮ የያዘውን እና ገና ሲወለድ የጨነገፈውን የጥፋት እሳቤ፣ ዛሬም በዚህ አዲስ የዕውቀት ዘመን አዲሱን ትውልድ ሊያሞኝበት እና ሊያታልልበት ይሞክራል። ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ ይዞ ባመጣው ሐሳብ ላይ ምንም ዓይነት የሐሳብ ለውጥ፣ ማሻሻያም ሆነ የእድገት እርምጃ ማድረግ የማይችል ነው።
አንድ ጊዜ የገለበጠውን የሶሻሊስት ማኒፌስቶ ከትውልድ ወደ ትውልድ እያቀባበለ፣ ያንኑ ያረጀ የጥፋት ዜማ ከዘመን ዘመን እየደገመ የሚኖር የቅራኔ ስብስብ ነው። በየትኛውም ዘመን ቢሆን ከጠላት እና ወዳጅ የፈጠራ ትርክት ውጭ መቆም አይችልም። ሁልጊዜም ስጋትን፣ ግጭትን እና ደም መፋሰስን እንደ ዕድሜ ማራዘሚያ እና የኅልውና መቀጠያ አድርጎ የሚጠቀም፣ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ አንዲትም ስንዝር አዲስ ሐሳብ ያላሳደገ አፍራሽ ኃይል ነው።
ይህ ህገወጥ ቡድን የትግራይን ሕዝብ በጠላት እንደተከበበ አድርጎ በመሳል፣ "ተከበናል፤ ሁሉም ይጠላናል" በሚል የሀሰት ትርክት ጨምድዶ ለመግዛት የሚጥር፣ በልዩነትና ግጭት መሀል ትርፍ ለማስላት የሚሞክር አቅመ-ቢስ ነው። ዛሬ ላይ ከ50 ዓመታት በኋላ፣ ዓለም በሥልጣኔ፣ በቴክኖሎጂ እና በእውቀት ማማ ላይ በደረሰችበት በዚህ ዘመን፣ ይህ ቡድን ያንን ያረጀ እና የሻገተ ዜማውን ይዞ የዛሬውን ንቁ ትውልድ እገዛለሁ ብሎ ማሰብ፣ እጅግ ቀልበ-ቢስ እና በከፍተኛ የቅዠት ዓለም ውስጥ የሚኖር መሆኑን ያረጋግጣል።
የዚህ የጥፋት ዜማ ቁልፍ ማሳያዎች እጅግ ግልጽ እና ደጋግመው የሚታዩ ናቸው። ዘወትር ጠላትን መፍጠር እና በማያባራ የጦርነት አዙሪት ውስጥ ራሱን እንደ ብቸኛ "አዳኝ" እና "መልአክ" አድርጎ ለማቅረብ ይሞክራል። የትግራይን ሕዝብ መከታ አድርጎ በየመግለጫዎቹ ሌላውን ፋሺስት፣ አምባገነን እና ጨፍጫፊ እያለ ቢከስም፤ ከዚህ ሁሉ የውሸት ጭንብል ጀርባ ያለው እውነተኛ ማንነቱ ግን፣ በሕዝብ ስጋትና ሰቆቃ ውስጥ የራሱን ጠባብ የቡድን ጥቅም ማስጠበቅ፣ ግላዊ ፍላጎቱን ማርካት እና ሀብት መዝረፍ ብቻ ነው።
ለ50 ዓመታት ያልተቀየረው ሌላው የክፋት መገለጫው፣ ራሱንና የትግራይን ሕዝብ አጣብቆ ለማቅረብ የሚያደርገው እኩይ ጥረት ነው። "እኔን የነካ የትግራይን ሕዝብ ነካ" በሚል ማታለል፣ ለዘረፈው ሀብት፣ ለፈጸመው ወንጀል እና ለገባበት ታሪካዊ ዕዳ ሕዝቡ ተካፋይ እንዲሆን ያላክካል። ይህ ድርጊቱ፣ ቡድኑ ለትግራይ ሕዝብ ያለውን ጥልቅ ጥላቻ፣ ንቀት እና እኩይነት በተግባር የሚያሳይ ነው። ይህ ስብስብ ቋሚ መርህ የሌለው፣ አንደበቱ እና ተግባሩ የማይገናኝ ሙሉጭልጭ ነው። በአንድ በኩል ድሃውን የትግራይ ወጣት "ተዋጋልኝ፣ ተሰለፍልኝ" እያለ በአቋራጭ ወደ እሳት ይማግዳል፤ በሌላ በኩል ደግሞ የሕዝቡን አንጡራ ሀብት በኮንትሮባንድ እያሸሸ ካዝናውን ያደልባል።
አሁን ግን ጊዜው ተቀይሯል። የትግራይ ሕዝብም ሆነ ወጣቱ የቡድኑን እኩይነት ሙሉ በሙሉ ተረድቶ፣ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጋር በመተባበር ይህንን ዘመን ያለፈበትን የጥፋት ተሽከርካሪ ከጫንቃው ላይ እያወረደው ይገኛል። አዲሱ ትውልድ በሀሰተኛ ትርክት የሚሸነፍበት ዘመን አብቅቷል። የትግራይ ወጣት የቡድኑ ማታለያ ለዘለዓለም እንዲያበቃ ቆርጦ ተነስቷል፤ ምክንያቱም የትውልድ ዘመን ወደኋላ አይቆጥርም፤ ትውልድም ፈጽሞ አይሸነፍም!
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation #newgenerations #tigray
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን የውሎ መድረክ ላይ፣ በሀገር ግንባታ አጀንዳዎች ዙሪያ የሚደረጉት ምክክሮች ወደ ላቀ ደረጃ ተሸጋግረዋል። በተለይም "ስልታዊ" ተባሉት ቡድኖች፣ ቀደም ሲል በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ-ጉባኤዎችን በማጠናቀር ሰፊ እና የሞቀ ክርክር አድርገዋል። በዚህ የውይይት መድረክ ላይ ከተነሱት በርካታ ማህበራዊ እና አስተዳደራዊ አጀንዳዎች መካከል፣ የኢትዮጵያ 13ኛ ወር የሆነችው የ"ጷጉሜን" ጉዳይ ዋነኛ መነጋገሪያ ሆኖ ውሏል።
በኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስም ሆነ የግል ዘርፍ የሥራ እና የደመወዝ ስሌት አሰራር መሰረት፣ ወርሃዊ ደመወዝ የሚከፈለው ለ12 ወራት (ለእያንዳንዱ 30 ቀናት) ብቻ ተብሎ ነው። በመሆኑም 5 ቀናት፣ እንዲሁም በዘመነ ዮሐንስ (በአራት ዓመት አንዴ) 6 ቀናት ያላት የጷጉሜን ወር፣ ሠራተኞች ምንም ዓይነት ክፍያ ሳይታሰብላቸው መደበኛ ስራቸውን በነጻ የሚያከናውኑባት ወር ሆና ለዘመናት ዘልቃለች።
ይህ ጉዳይ ለዓመታት የሠራተኞች የውስጥ ብሶት ሆኖ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ግን በሀገራዊ የምክክር መድረኩ ላይ በይፋ ፈንድቷል። በውይይቱ ላይ የተገኙት ተመካካሪዎች ይህ አሰራር የዜጎችን ጉልበት ያለ አግባብ የሚበዘብዝ መሆኑን አጥብቀው በማንሳት፣ በሀገር ግንባታው ሂደት ውስጥ የዜጎች የሥራ መብት ሊከበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ለዚህም ሁለት አማራጭ የመፍትሄ ሀሳቦችን አቅርበዋል። የመጀመሪያው አማራጭ ሠራተኛው በጷጉሜን ወር ለሚሰራቸው ቀናት የሚመጥን ተመጣጣኝ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈለው የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ መንግስት ተጨማሪ ክፍያ መክፈል የማይችል ከሆነ የጷጉሜን ቀናት ሀገር አቀፍ የሠራተኞች የእረፍት ቀናት ሆነው እንዲታወጁ የሚጠይቅ ነው።
የ15ኛው ቀን ውሎ ሌላው ትኩረት የሳበበት ክንውን፣ የስልታዊ ቡድኖቹ የምክረ ሀሳብ ማጥራት ሂደት ነበር። ከተለያዩ ንዑስ ቡድኖች የተሰበሰቡት ሀሳቦች ወደ ስልታዊ ቡድን ሲያድጉ፣ አባላቱ በጥንቅር ውስጥ አልተካተቱም ያሏቸውን ወሳኝ ህዝባዊ ሀሳቦች እንደገና በማንሳት እንዲካተቱ አድርገዋል። በሌላ በኩል ደግሞ በሀገር አቀፍ አጀንዳነት ሊካተቱ አይገባም በሚሏቸው ነጥቦች ላይ ጥብቅ ማጣሪያ እና የሞቀ ምክክር አካሂደዋል።
የጷጉሜን ወር የክፍያ ጥያቄ ወደ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ከፍ ብሎ መነሳቱ፣ ጉባኤው ከትላልቅ የፖለቲካ፣ የጸጥታ እና የህገ-መንግስት ጉዳዮች ባሻገር፤ የዜጎችን የዕለት ተዕለት ኑሮ፣ አስተዳደራዊ በደሎች እና የሠራተኛ መብቶችን ጭምር በዝርዝር ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚያሳይ መሆኑን የጉባኤው ታዛቢዎች ይገልጻሉ።
በኢትዮጵያ የሲቪል ሰርቪስም ሆነ የግል ዘርፍ የሥራ እና የደመወዝ ስሌት አሰራር መሰረት፣ ወርሃዊ ደመወዝ የሚከፈለው ለ12 ወራት (ለእያንዳንዱ 30 ቀናት) ብቻ ተብሎ ነው። በመሆኑም 5 ቀናት፣ እንዲሁም በዘመነ ዮሐንስ (በአራት ዓመት አንዴ) 6 ቀናት ያላት የጷጉሜን ወር፣ ሠራተኞች ምንም ዓይነት ክፍያ ሳይታሰብላቸው መደበኛ ስራቸውን በነጻ የሚያከናውኑባት ወር ሆና ለዘመናት ዘልቃለች።
ይህ ጉዳይ ለዓመታት የሠራተኞች የውስጥ ብሶት ሆኖ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ግን በሀገራዊ የምክክር መድረኩ ላይ በይፋ ፈንድቷል። በውይይቱ ላይ የተገኙት ተመካካሪዎች ይህ አሰራር የዜጎችን ጉልበት ያለ አግባብ የሚበዘብዝ መሆኑን አጥብቀው በማንሳት፣ በሀገር ግንባታው ሂደት ውስጥ የዜጎች የሥራ መብት ሊከበር እንደሚገባ አሳስበዋል። ለዚህም ሁለት አማራጭ የመፍትሄ ሀሳቦችን አቅርበዋል። የመጀመሪያው አማራጭ ሠራተኛው በጷጉሜን ወር ለሚሰራቸው ቀናት የሚመጥን ተመጣጣኝ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈለው የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ መንግስት ተጨማሪ ክፍያ መክፈል የማይችል ከሆነ የጷጉሜን ቀናት ሀገር አቀፍ የሠራተኞች የእረፍት ቀናት ሆነው እንዲታወጁ የሚጠይቅ ነው።
የ15ኛው ቀን ውሎ ሌላው ትኩረት የሳበበት ክንውን፣ የስልታዊ ቡድኖቹ የምክረ ሀሳብ ማጥራት ሂደት ነበር። ከተለያዩ ንዑስ ቡድኖች የተሰበሰቡት ሀሳቦች ወደ ስልታዊ ቡድን ሲያድጉ፣ አባላቱ በጥንቅር ውስጥ አልተካተቱም ያሏቸውን ወሳኝ ህዝባዊ ሀሳቦች እንደገና በማንሳት እንዲካተቱ አድርገዋል። በሌላ በኩል ደግሞ በሀገር አቀፍ አጀንዳነት ሊካተቱ አይገባም በሚሏቸው ነጥቦች ላይ ጥብቅ ማጣሪያ እና የሞቀ ምክክር አካሂደዋል።
የጷጉሜን ወር የክፍያ ጥያቄ ወደ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ከፍ ብሎ መነሳቱ፣ ጉባኤው ከትላልቅ የፖለቲካ፣ የጸጥታ እና የህገ-መንግስት ጉዳዮች ባሻገር፤ የዜጎችን የዕለት ተዕለት ኑሮ፣ አስተዳደራዊ በደሎች እና የሠራተኛ መብቶችን ጭምር በዝርዝር ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት የሚያሳይ መሆኑን የጉባኤው ታዛቢዎች ይገልጻሉ።
7 days ago
ከአሳዳጊ አባቱ ጋር ከተካሰሰው፣ በኢትዮጵያዊው የጉዲፈቻ ልጅ የአሜሪካ የፍርድ ቤት ውሎ ላይ "አንዳንድ ግልጽ ያልሆኑ ነገሮች አሉ "በሚል በቀደመው ዘገባ ላይ ቅሬታ ያቀረባችሁልን ወዳጆቻችን አላችሁ። በ7 ደቂቃ ውስጥ የምናቀርበው አዲስ የፍርድ ቤት ውሎ መረጃ ለጥያቄዎቻችሁ ምላሽ ታገኛላችሁ ብለን እናስባለን።
7 days ago
#tecno_spark_50
እጅግ ጫጫታ የሆነ ቦታ ሆነው በጣም የሚፈልጉት ስልክ ተደውሎ የት ሄጄ ላውራ የሚል ስጋት ገብቶት ያውቃል፡፡ አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 ጋር እንደዚህ እይነት ስጋት ታሪክ ነው፡፡ ለምን ካላችሁ የፈለገ ጫጫታ ቦታ ቢሆኑ እንኳን ባዶ ክፍል ውስጥ ሆነው እያወሩ እስኪመስል ድረስ ፅጥ የሚያደርግ የNoise Cancellation ቴክኖሎጂ ስላለው የፈለጉትን ስልክ በፈለጉት ቦታ ያለምንም ድምፅ ብክለት ማውራት ያስችሎታል፡፡ ቴክኖ ስፓርክ 50 በልዩነት የሚመርጡት ስልክ!!
#spark50 #spark50series #tecnoai #tecnoet
tecno_et
እጅግ ጫጫታ የሆነ ቦታ ሆነው በጣም የሚፈልጉት ስልክ ተደውሎ የት ሄጄ ላውራ የሚል ስጋት ገብቶት ያውቃል፡፡ አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 ጋር እንደዚህ እይነት ስጋት ታሪክ ነው፡፡ ለምን ካላችሁ የፈለገ ጫጫታ ቦታ ቢሆኑ እንኳን ባዶ ክፍል ውስጥ ሆነው እያወሩ እስኪመስል ድረስ ፅጥ የሚያደርግ የNoise Cancellation ቴክኖሎጂ ስላለው የፈለጉትን ስልክ በፈለጉት ቦታ ያለምንም ድምፅ ብክለት ማውራት ያስችሎታል፡፡ ቴክኖ ስፓርክ 50 በልዩነት የሚመርጡት ስልክ!!
#spark50 #spark50series #tecnoai #tecnoet
tecno_et
Sponsored by
Surafel
7 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ9 ዓመቷን ሜሊና ፍራቶሊንን ገድሎ አስከሬኗን ደብቋል ተብሎ የተከሰሰው ኢትዮ-ጣሊያናዊ ካናዳዊው የሉቺያኖ ፍራቶሊን የፍርድ ሂደት ማክሰኞ ዕለት ቀጥሎ የዋለ ሲሆን፣ የሟች እናት የሆነችውን ካሊ ጋላኒስን ጨምሮ በርካታ ምስክሮች ቃላቸውን ሰጥተዋል። ችሎቱ የሟች ቤተሰቦች በተገኙበት በሀዘን ድባብ ታጅቦ ውሏል።
ካሊ ጋላኒስ ስለ ልጇ ሞት በአደባባይ ስትናገር ማክሰኞ የፍርድ ቤት ውሎ የመጀመሪያዋ ነበር። ፍርድ ቤት ቀርባ ቃል ስትሰጥ፣ ከተከሳሹ ሉቺያኖ ጋር ስለነበራት የ10 ዓመታት ግንኙነት ተናግራለች። ጋላኒስ እና ሉቺያኖ እ.ኤ.አ. በ2009 በኢትዮጵያ ውስጥ እንደተገናኙ እና የርቀት ፍቅር እንደነበራቸው ገልጻለች። ሜሊና በ2016 የተወለደች ሲሆን፣ ጋላኒስ የልጇ ብቸኛ አሳዳጊ እንደነበረች መስክራለች።
ሉቺያኖ በሀምሌ 2025 ሜሊናን ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ይዟት ለመሄድ ፍላጎት እንዳለው አሳውቆ እንደነበር ጋላኒስ መስክራለች። ነገር ግን፣ "ተከሳሹ ለሜሊና የነገራትን አንዳንድ አሳሳቢ ነገሮች በመስማቴ ምቾት አልተሰማኝም" ስትል ለፍርድ ቤቱ አስረድታለች። በዚህም ምክንያት የጉዞ መዳረሻቸውን ወደ ኒውዮርክ ለመቀየር መስማማታቸውን ተናግራለች። ሉቺያኖ እና ሜሊና ሀምሌ 11 ቀን 2025 ወደ ኒውዮርክ ያቀኑ ሲሆን፣ ሀምሌ 19 ከምሽቱ 12 ሰዓት ወደ ቤታቸው ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር። በዚያች ምሽት ሲዘገዩ በተደጋጋሚ ስልክ እንደደወለች እና አጭር የጽሁፍ መልእክት እንደላከች፣ እንዲሁም ልጇን ማናገር እንደምትፈልግ ስትጠይቀው "ተኝታለች" የሚል ምላሽ እንደሰጣት እናትየው በምስክርነቷ ገልጻለች።
ጋላኒስ ስለ ሁኔታው ያወቀችው በማግስቱ ሀምሌ 20 ቀን 2025፣ ሌሊት 7፡30 አካባቢ የሞንትሪያል ፖሊሶች ቤቷ መጥተው "ስለ ልጅሽ ሁኔታ የሰማሽው ነገር አለ?" ብለው እስኪጠይቋት ድረስ ምንም እንደማታውቅ ተናግራለች። ለ12 ሰዓታት ያህል ከፖሊሶች ጋር በቆይታ ጥያቄዎችን ስትመልስ ካሳለፈች በኋላ፣ በማግስቱ ቀትር ላይ የልጇ አስከሬን መገኘቱን ሲነግሯት እጅግ ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባቷን አስረድታለች።
በእለቱ ከሟች እናት በተጨማሪ አራት ሌሎች ምስክሮች ቃላቸውን ሰጥተዋል። መርማሪ ዲጄ ሞሸር፣ የኤሴክስ ካውንቲ አስከሬን መርማሪ ኬሊ ቫለንታይን፣ የአስከሬን ምርመራ ያደረጉት የፎረንሲክ ፓቶሎጂስት ዶ/ር ማይክል ሲኪሪካ፣ እንዲሁም ፍለጋውን የመሩት የደን ጠባቂ ሎጋን ኩዊን ይገኙበታል። ኩዊን በሰጡት ምስክርነት፣ 14 የደን ጠባቂዎች እና ከ50 በላይ የህግ አስከባሪዎች በተሳተፉበት ፍለጋ፣ አስከሬኗን ሾርት ስዊንግ ትሬይል በተባለ ስፍራ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።
ማክሰኞ በዋለው ችሎት በርካታ ማስረጃዎች ቀርበዋል። የመጀመሪያው ሉቺያኖ ከመርማሪ ሞሸር ጋር በነበረው የ10 ሰዓታት ቆይታ የተወሰደ የቪዲዮ ማስረጃ ነው። በቪዲዮው ላይ ሉቺያኖ ድምጹን ከፍ አድርጎ ሲናገር እና ሲያለቅስ፣ እንዲሁም "የት እንዳለች አላውቅም" ሲል ታይቷል። ሁለተኛው ማስረጃ ደግሞ ሜሊና ከመጥፋቷ በፊት ሀምሌ 19 ቀን በመኪና ጀርባ ተቀምጣ ለእናቷ የላከቻት ፎቶግራፍ ሲሆን፣ ይህ ፎቶ በኋላ ላይ ልጇን ለመፈለግ በወጣው የማንቂያ መልእክት ላይ ጥቅም ላይ ውሏል። በተጨማሪም የሟች አስከሬን ፎቶዎች፣ የሞት የምስክር ወረቀት እና የአስከሬን ምርመራ ውጤቶች ለዳኞች ቀርበዋል።
የአስከሬን ምርመራውን ያደረጉት ዶ/ር ሲኪሪካ፣ ሜሊና የሞተችው ውሃ ውስጥ ሰጥማ መተንፈስ በማቃቷ መሆኑን አረጋግጠው፣ አሟሟቷም ግድያ መሆኑን የሚያሳዩ "አሳማኝ ማስረጃዎች" መገኘታቸውን ገልጸዋል። የሞተችበት ትክክለኛ ሰዓት በሪፖርቱ ላይ ባይሰፍርም፣ የመጨረሻ ምግብ ከተመገበች ከ4 እስከ 6 ሰዓታት ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተገደለች ዶክተሩ ገምተዋል። መርማሪዎች እንዳረጋገጡት ሜሊና የመጨረሻ ምግቧን የበላችው ሀምሌ 19 ቀን ከቀኑ 11፡30 ላይ በሳራቶጋ ስፕሪንግስ በሚገኝ ማክዶናልድስ ውስጥ ነበር።
ሉቺያኖ በሁለተኛ ደረጃ ግድያ እና የሰው አስከሬን በመደበቅ ክሶች ጥፋተኛ አይደለሁም ብሎ የካደ ሲሆን፣ የፍርድ ሂደቱ እስከ ሶስት ሳምንታት ሊወስድ እንደሚችል ዳኛ ታቲያና ኮፊንገር ጠቁመዋል። ችሎቱም ዛሬ ረቡዕ ጠዋት ይቀጥላል።
ካሊ ጋላኒስ ስለ ልጇ ሞት በአደባባይ ስትናገር ማክሰኞ የፍርድ ቤት ውሎ የመጀመሪያዋ ነበር። ፍርድ ቤት ቀርባ ቃል ስትሰጥ፣ ከተከሳሹ ሉቺያኖ ጋር ስለነበራት የ10 ዓመታት ግንኙነት ተናግራለች። ጋላኒስ እና ሉቺያኖ እ.ኤ.አ. በ2009 በኢትዮጵያ ውስጥ እንደተገናኙ እና የርቀት ፍቅር እንደነበራቸው ገልጻለች። ሜሊና በ2016 የተወለደች ሲሆን፣ ጋላኒስ የልጇ ብቸኛ አሳዳጊ እንደነበረች መስክራለች።
ሉቺያኖ በሀምሌ 2025 ሜሊናን ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ይዟት ለመሄድ ፍላጎት እንዳለው አሳውቆ እንደነበር ጋላኒስ መስክራለች። ነገር ግን፣ "ተከሳሹ ለሜሊና የነገራትን አንዳንድ አሳሳቢ ነገሮች በመስማቴ ምቾት አልተሰማኝም" ስትል ለፍርድ ቤቱ አስረድታለች። በዚህም ምክንያት የጉዞ መዳረሻቸውን ወደ ኒውዮርክ ለመቀየር መስማማታቸውን ተናግራለች። ሉቺያኖ እና ሜሊና ሀምሌ 11 ቀን 2025 ወደ ኒውዮርክ ያቀኑ ሲሆን፣ ሀምሌ 19 ከምሽቱ 12 ሰዓት ወደ ቤታቸው ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቅ ነበር። በዚያች ምሽት ሲዘገዩ በተደጋጋሚ ስልክ እንደደወለች እና አጭር የጽሁፍ መልእክት እንደላከች፣ እንዲሁም ልጇን ማናገር እንደምትፈልግ ስትጠይቀው "ተኝታለች" የሚል ምላሽ እንደሰጣት እናትየው በምስክርነቷ ገልጻለች።
ጋላኒስ ስለ ሁኔታው ያወቀችው በማግስቱ ሀምሌ 20 ቀን 2025፣ ሌሊት 7፡30 አካባቢ የሞንትሪያል ፖሊሶች ቤቷ መጥተው "ስለ ልጅሽ ሁኔታ የሰማሽው ነገር አለ?" ብለው እስኪጠይቋት ድረስ ምንም እንደማታውቅ ተናግራለች። ለ12 ሰዓታት ያህል ከፖሊሶች ጋር በቆይታ ጥያቄዎችን ስትመልስ ካሳለፈች በኋላ፣ በማግስቱ ቀትር ላይ የልጇ አስከሬን መገኘቱን ሲነግሯት እጅግ ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መግባቷን አስረድታለች።
በእለቱ ከሟች እናት በተጨማሪ አራት ሌሎች ምስክሮች ቃላቸውን ሰጥተዋል። መርማሪ ዲጄ ሞሸር፣ የኤሴክስ ካውንቲ አስከሬን መርማሪ ኬሊ ቫለንታይን፣ የአስከሬን ምርመራ ያደረጉት የፎረንሲክ ፓቶሎጂስት ዶ/ር ማይክል ሲኪሪካ፣ እንዲሁም ፍለጋውን የመሩት የደን ጠባቂ ሎጋን ኩዊን ይገኙበታል። ኩዊን በሰጡት ምስክርነት፣ 14 የደን ጠባቂዎች እና ከ50 በላይ የህግ አስከባሪዎች በተሳተፉበት ፍለጋ፣ አስከሬኗን ሾርት ስዊንግ ትሬይል በተባለ ስፍራ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።
ማክሰኞ በዋለው ችሎት በርካታ ማስረጃዎች ቀርበዋል። የመጀመሪያው ሉቺያኖ ከመርማሪ ሞሸር ጋር በነበረው የ10 ሰዓታት ቆይታ የተወሰደ የቪዲዮ ማስረጃ ነው። በቪዲዮው ላይ ሉቺያኖ ድምጹን ከፍ አድርጎ ሲናገር እና ሲያለቅስ፣ እንዲሁም "የት እንዳለች አላውቅም" ሲል ታይቷል። ሁለተኛው ማስረጃ ደግሞ ሜሊና ከመጥፋቷ በፊት ሀምሌ 19 ቀን በመኪና ጀርባ ተቀምጣ ለእናቷ የላከቻት ፎቶግራፍ ሲሆን፣ ይህ ፎቶ በኋላ ላይ ልጇን ለመፈለግ በወጣው የማንቂያ መልእክት ላይ ጥቅም ላይ ውሏል። በተጨማሪም የሟች አስከሬን ፎቶዎች፣ የሞት የምስክር ወረቀት እና የአስከሬን ምርመራ ውጤቶች ለዳኞች ቀርበዋል።
የአስከሬን ምርመራውን ያደረጉት ዶ/ር ሲኪሪካ፣ ሜሊና የሞተችው ውሃ ውስጥ ሰጥማ መተንፈስ በማቃቷ መሆኑን አረጋግጠው፣ አሟሟቷም ግድያ መሆኑን የሚያሳዩ "አሳማኝ ማስረጃዎች" መገኘታቸውን ገልጸዋል። የሞተችበት ትክክለኛ ሰዓት በሪፖርቱ ላይ ባይሰፍርም፣ የመጨረሻ ምግብ ከተመገበች ከ4 እስከ 6 ሰዓታት ባለው ጊዜ ውስጥ እንደተገደለች ዶክተሩ ገምተዋል። መርማሪዎች እንዳረጋገጡት ሜሊና የመጨረሻ ምግቧን የበላችው ሀምሌ 19 ቀን ከቀኑ 11፡30 ላይ በሳራቶጋ ስፕሪንግስ በሚገኝ ማክዶናልድስ ውስጥ ነበር።
ሉቺያኖ በሁለተኛ ደረጃ ግድያ እና የሰው አስከሬን በመደበቅ ክሶች ጥፋተኛ አይደለሁም ብሎ የካደ ሲሆን፣ የፍርድ ሂደቱ እስከ ሶስት ሳምንታት ሊወስድ እንደሚችል ዳኛ ታቲያና ኮፊንገር ጠቁመዋል። ችሎቱም ዛሬ ረቡዕ ጠዋት ይቀጥላል።
8 days ago
የደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ታሪክ በትውልድ ቦታቸው ወሊሶ በቴአትር ሊዘከር ነው
#fastmereja | የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ከወሊሶ ከተማ አስተዳደር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ታሪካዊ የስራ ስምምነት ተፈራረመ። የስምምነቱ ዋና ዓላማ የዓድዋው ተጋድሎ ጀግና የደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶን ታሪክ እና አኩሪ ገድል የሚያወሳውን ታሪካዊ የመድረክ ቴአትር በጀግናው የትውልድ ስፍራ በሆነችው ወሊሶ ከተማ ለህዝብ እይታ ለማቅረብ ነው።
ከክቡር ደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ቤተሰቦች ጋር በተደረገ የጠበቀ ቅንጅት እና ትብብር እውን የሆነው ይህ ስምምነት፣ ቴአትሩን በስፍራው ለመድረክ ለማብቃት ከማስቻሉም በላይ በወሊሶ ከተማና አካባቢው የኪነ-ጥበብ ዘርፍን በስፋት ለማስተዋወቅ እና ለማሳደግ ትልቅ መሰረት ይጥላል። ሁለቱ አካላት በተደረሰው ስምምነት መሰረት በጉጉት የሚጠበቀውን ይህንን ታላቅ ቴአትር በቅርቡ ለከተማዋ ነዋሪዎች የሚያቀርቡ ሲሆን፣ የጀግኖችን አገራዊ ውሎ በኪነ-ጥበብ ህያው በማድረግ ለተካኪው ትውልድ የማስተላለፍ ስራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
#fastmereja | የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ከወሊሶ ከተማ አስተዳደር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ታሪካዊ የስራ ስምምነት ተፈራረመ። የስምምነቱ ዋና ዓላማ የዓድዋው ተጋድሎ ጀግና የደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶን ታሪክ እና አኩሪ ገድል የሚያወሳውን ታሪካዊ የመድረክ ቴአትር በጀግናው የትውልድ ስፍራ በሆነችው ወሊሶ ከተማ ለህዝብ እይታ ለማቅረብ ነው።
ከክቡር ደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ቤተሰቦች ጋር በተደረገ የጠበቀ ቅንጅት እና ትብብር እውን የሆነው ይህ ስምምነት፣ ቴአትሩን በስፍራው ለመድረክ ለማብቃት ከማስቻሉም በላይ በወሊሶ ከተማና አካባቢው የኪነ-ጥበብ ዘርፍን በስፋት ለማስተዋወቅ እና ለማሳደግ ትልቅ መሰረት ይጥላል። ሁለቱ አካላት በተደረሰው ስምምነት መሰረት በጉጉት የሚጠበቀውን ይህንን ታላቅ ቴአትር በቅርቡ ለከተማዋ ነዋሪዎች የሚያቀርቡ ሲሆን፣ የጀግኖችን አገራዊ ውሎ በኪነ-ጥበብ ህያው በማድረግ ለተካኪው ትውልድ የማስተላለፍ ስራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ከሚገኙ አንጋፋ የግል ባንኮች አንዱ የሆነው አቢሲኒያ ባንክ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያን (ESX) በመቀላቀል አምስተኛው ባንክ ሆኗል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ እያሳደገችው ላለው የካፒታል ገበያ መስፋፋት ትልቅ ምዕራፍ ተብሏል።
ባንኩ ዛሬጁላይ 28, 2026 በንግድ ትምህርት ቤት አካባቢ በሚገኘው የገበያው ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደ የደወል መደወል ሥነ-ሥርዓት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ገበያው በይፋ ገብቷል። ባንኩ 15 ሚሊዮን ነባር መደበኛ አክሲዮኖችን ለገበያ ያቀረበ ሲሆን፣ በተጨማሪም 3.125 ሚሊዮን አዳዲስ መደበኛ አክሲዮኖችን እያንዳንዳቸውን በ1,600 ብር መነሻ ዋጋ አቅርቧል። በዚህም በገበያው ላይ የገቡት አጠቃላይ የባንኩ የተፈቀዱ አክሲዮኖች ብዛት 17,481,120 ደርሷል።
የገበያውን መከፈት ተከትሎ በተደረገው የዛሬው የግብይት ውሎ፣ የባንኩ የአክሲዮን ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡ ታይቷል። ከ2,594 ያላነሱ አክሲዮኖች በአማካይ በ2,000 ብር የተሸጡ ሲሆን፣ ወደ 1,000 የሚጠጉ አክሲዮኖች ደግሞ መነሻ ዋጋውን በእጥፍ ገደማ በማሳደግ እስከ 3,000 ብር በሚደርስ ዋጋ ተገበያይተዋል። ይህ ምዝገባ ነባር ባለአክሲዮኖች ድርሻቸውን በተደራጀ የግብይት መድረክ ላይ እንዲሸጡ ከማስቻሉም በላይ፣ አዳዲስ አክሲዮኖችን በማቅረብ ለባንኩ ትልቅ ካፒታል ያሰባስባል።
ከኢትዮ ቴሌኮም በመቀጠል በካፒታል ገበያው ላይ የተመዘገበው ስድስተኛው ተቋም የሆነው አቢሲኒያ ባንክ፣ እ.ኤ.አ. በየካቲት 1996 በ131 መስራች ባለአክሲዮኖች በ17.8 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል ነበር የተቋቋመው። በደወል መደወል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ ይህ ምዝገባ በባንኩ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ እና ታሪካዊ ክስተት መሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ጥላሁን እስማኤል የባንኩን ውሳኔ አድንቀው፣ እያንዳንዱ አዲስ ምዝገባ የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ መሰረት እንደሚያጠናክር ገልጸዋል። አክለውም፣ የአቢሲኒያ ባንክ በገበያው ውስጥ መመዝገብ በሀገሪቱ የገበያ ተቋማት ላይ ያለውን እምነት የሚያንጸባርቅ እና አንጋፋ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች ከፍተኛውን የአስተዳደር፣ የግልጽነት እና የባለሀብቶች ተሳትፎ ደረጃን እየተቀበሉ መሆናቸውን በተግባር የሚያሳይ ነው ሲሉ የባንኩን እርምጃ አብራርተዋል።
ባንኩ ዛሬጁላይ 28, 2026 በንግድ ትምህርት ቤት አካባቢ በሚገኘው የገበያው ዋና መስሪያ ቤት በተካሄደ የደወል መደወል ሥነ-ሥርዓት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ገበያው በይፋ ገብቷል። ባንኩ 15 ሚሊዮን ነባር መደበኛ አክሲዮኖችን ለገበያ ያቀረበ ሲሆን፣ በተጨማሪም 3.125 ሚሊዮን አዳዲስ መደበኛ አክሲዮኖችን እያንዳንዳቸውን በ1,600 ብር መነሻ ዋጋ አቅርቧል። በዚህም በገበያው ላይ የገቡት አጠቃላይ የባንኩ የተፈቀዱ አክሲዮኖች ብዛት 17,481,120 ደርሷል።
የገበያውን መከፈት ተከትሎ በተደረገው የዛሬው የግብይት ውሎ፣ የባንኩ የአክሲዮን ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ማሻቀቡ ታይቷል። ከ2,594 ያላነሱ አክሲዮኖች በአማካይ በ2,000 ብር የተሸጡ ሲሆን፣ ወደ 1,000 የሚጠጉ አክሲዮኖች ደግሞ መነሻ ዋጋውን በእጥፍ ገደማ በማሳደግ እስከ 3,000 ብር በሚደርስ ዋጋ ተገበያይተዋል። ይህ ምዝገባ ነባር ባለአክሲዮኖች ድርሻቸውን በተደራጀ የግብይት መድረክ ላይ እንዲሸጡ ከማስቻሉም በላይ፣ አዳዲስ አክሲዮኖችን በማቅረብ ለባንኩ ትልቅ ካፒታል ያሰባስባል።
ከኢትዮ ቴሌኮም በመቀጠል በካፒታል ገበያው ላይ የተመዘገበው ስድስተኛው ተቋም የሆነው አቢሲኒያ ባንክ፣ እ.ኤ.አ. በየካቲት 1996 በ131 መስራች ባለአክሲዮኖች በ17.8 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል ነበር የተቋቋመው። በደወል መደወል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ ይህ ምዝገባ በባንኩ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ እና ታሪካዊ ክስተት መሆኑን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ጥላሁን እስማኤል የባንኩን ውሳኔ አድንቀው፣ እያንዳንዱ አዲስ ምዝገባ የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ መሰረት እንደሚያጠናክር ገልጸዋል። አክለውም፣ የአቢሲኒያ ባንክ በገበያው ውስጥ መመዝገብ በሀገሪቱ የገበያ ተቋማት ላይ ያለውን እምነት የሚያንጸባርቅ እና አንጋፋ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች ከፍተኛውን የአስተዳደር፣ የግልጽነት እና የባለሀብቶች ተሳትፎ ደረጃን እየተቀበሉ መሆናቸውን በተግባር የሚያሳይ ነው ሲሉ የባንኩን እርምጃ አብራርተዋል።
8 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የ9 ዓመቷን ልጁን ሜሊናን በውሃ ውስጥ አፍኖ ገድሏል በሚል የተከሰሰው ካናዳዊው የቡና ንግድ ፈጣሪ ኢትዮ ጣሊያናዊው ሉቺያን ፍራቶሊን፣ በፖሊስ ምርመራ ወቅት ልጁን ከአሜሪካ ውጭ መግደል "በጣም ቀላል ይሆን ነበር" ሲል የሰጠው ዘግናኝ ቃል በኤሴክስ ካውንቲ ፍርድ ቤት ሰኞ ዕለት በነበረው የችሎት ውሎ ላይ ተሰምቷል።
ተከሳሹ የ9 ዓመት ልጁን አግቶ እንደገደለ ቢጠረጠርም፣ መጀመሪያ ላይ "ልጄ ታፍና ተወሰደች" የሚል የውሸት ሪፖርት ለፖሊስ አቅርቦ ነበር። የኒውዮርክ ስቴት ፖሊስ መርማሪዎች ባደረጉት ምርመራ፣ የልጅቷ አስከሬን በታይኮንዴሮጋ በሚገኝ ኩሬ ውስጥ ከግንድ ስር ተደብቆ ተገኝቷል። ተከሳሹ ዜግነት ባላቸው ኢትዮጵያ ወይም ጣሊያን ውስጥ ቢሆን ኖሮ ግድያውን መፈጸም በእጅጉ ቀላል ይሆንለት እንደነበር ለፖሊስ መናገሩም በችሎት ተገልጿል።
የ46 ዓመቱ ተከሳሽ ሉቺያን ፍራቶሊን፣ ሀምሌ 19፣ 2025 (እ.ኤ.አ.) ልጁ ሜሊና እንደታፈነች ሪፖርት ካደረገ በኋላ በማግስቱ በፖሊስ የሰዓታት ምርመራ ሲደረግበት ነበር። የኒውዮርክ ስቴት ፖሊስ መርማሪ ዳንኤል ማውሮ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ተከሳሹ ልጁ ስለመታፈኗ የሚያወራው ታሪክ እየተምታታበት ሲመጣ፣ የገዛ ልጁን ለመግደል የሚያበቃ ምክንያት እንዳለው ተጠይቆ ነበር። ተከሳሹም ምንም ዓይነት ስሜት በማያሳይ ሁኔታ፣ ይህንን ወንጀል በአሜሪካ ውስጥ እንደማያደርገውና ነገር ግን ድርብ ዜግነት ባለው ሀገራት (በኢትዮጵያ ወይም በጣሊያን) ቢሆን ኖሮ "በጣም ቀላል ይሆን ነበር" ሲል መመለሱን መርማሪው ለችሎቱ አብራርተዋል።
በካናዳ ሞንትሪያል ከተማ 'ጋምቤላ ኮፊ' የተሰኘ የቡና ኩባንያ መስርቶ የነበረውና አሁን ላይ በከፍተኛ የገንዘብ ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ኢትዮ ጣሊያናዊው ተከሳሹ፣ የፖሊስን ትኩረት ለማሳት በማሰብ ጥፋቱን ወደ ቀድሞ ሚስቱ እና የልጅቷ እናት ወደሆነችው ካሊ ጋላኒስ ለማዞር ሞክሯል።
እናቲቱ የስነ-ልቦና እክል (schizophrenia) እንዳለባትና በ9 ዓመቷ ልጃቸው ላይ ጥቃት ታደርስ እንደነበር በምርመራው ወቅት ተናግሯል። ልጁ ታፍናለች የሚለውን የፈጠራ ታሪክ እውነት ለማስመሰልም፣ "ይህን እገታ ያቀነባበረችው እሷ ከሆነች፣ እኔን መጥፎ ሰው አድርጋ ለማሳየት ብላ ነው" ሲል በድምጽ በተቀረጸው የምርመራ መዝገብ ላይ ተደምጧል።
ዐቃብያነ ህግ እንዳስረዱት ፍራቶሊን ልጁ የአእምሮ ህመም እንዳለባት በማሰብ ህይወቷን ለማጥፋት ከ2025 መጀመሪያ አንስቶ ሲያቅድ ነበር። በሌክ ጆርጅ ጉዞ ላይ እያሉም በውሃ አፍኖ ከገደላት በኋላ "ታፍናለች" የሚል የውሸት ሪፖርት አቅርቧል።
መርማሪ ዴቪድ ሞሸር እንደመሰከሩት፣ ፖሊሶች የሞባይል ስልኩን እና የመኪና ሰሌዳውን የጉዞ መስመር በቴክኖሎጂ እንደሚመረምሩ ሲነግሩት ተከሳሹ በከፍተኛ ሁኔታ መደናገጡን አሳይቷል። በወቅቱ በነበረው የመኪና ውስጥ ቆይታም፣ ተከሳሹ በድንጋጤ እጆቹን እና ሰውነቱን ከመኪናው በር ጋር ሲያጋጭ እንደነበር በድምጽ ማስረጃ ቀርቧል። ከጥቂት ሰዓታት በኋላም፣ የሜሊና አስከሬን በኩሬ ውስጥ ተደብቆ የተገኘ ሲሆን፤ የሞት መንስኤዋም በውሃ ውስጥ በመታፈን መሆኑ ተረጋግጧል።
ሉቺያን ፍራቶሊን በሁለተኛ ደረጃ ግድያ እና የሰው አስከሬን በመደበቅ ወንጀሎች የተከሰሰ ሲሆን፣ በሁሉም ክሶች ላይ "ጥፋተኛ አይደለሁም" ሲል ክዷል። የተከሳሹ ጠበቃ ብራያን ፒላትዝኬ የዐቃቤ ህግን ማስረጃ "ደካማ ነው" በማለት ደንበኛቸው ያቀረበውን የ"እገታ" ታሪክ እንደሚደግፉ ተናግረዋል። ተከሳሹ በሁለተኛ ደረጃ ግድያ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የዕድሜ ልክ እስራት ይጠብቀዋል።
ተከሳሹ የ9 ዓመት ልጁን አግቶ እንደገደለ ቢጠረጠርም፣ መጀመሪያ ላይ "ልጄ ታፍና ተወሰደች" የሚል የውሸት ሪፖርት ለፖሊስ አቅርቦ ነበር። የኒውዮርክ ስቴት ፖሊስ መርማሪዎች ባደረጉት ምርመራ፣ የልጅቷ አስከሬን በታይኮንዴሮጋ በሚገኝ ኩሬ ውስጥ ከግንድ ስር ተደብቆ ተገኝቷል። ተከሳሹ ዜግነት ባላቸው ኢትዮጵያ ወይም ጣሊያን ውስጥ ቢሆን ኖሮ ግድያውን መፈጸም በእጅጉ ቀላል ይሆንለት እንደነበር ለፖሊስ መናገሩም በችሎት ተገልጿል።
የ46 ዓመቱ ተከሳሽ ሉቺያን ፍራቶሊን፣ ሀምሌ 19፣ 2025 (እ.ኤ.አ.) ልጁ ሜሊና እንደታፈነች ሪፖርት ካደረገ በኋላ በማግስቱ በፖሊስ የሰዓታት ምርመራ ሲደረግበት ነበር። የኒውዮርክ ስቴት ፖሊስ መርማሪ ዳንኤል ማውሮ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ተከሳሹ ልጁ ስለመታፈኗ የሚያወራው ታሪክ እየተምታታበት ሲመጣ፣ የገዛ ልጁን ለመግደል የሚያበቃ ምክንያት እንዳለው ተጠይቆ ነበር። ተከሳሹም ምንም ዓይነት ስሜት በማያሳይ ሁኔታ፣ ይህንን ወንጀል በአሜሪካ ውስጥ እንደማያደርገውና ነገር ግን ድርብ ዜግነት ባለው ሀገራት (በኢትዮጵያ ወይም በጣሊያን) ቢሆን ኖሮ "በጣም ቀላል ይሆን ነበር" ሲል መመለሱን መርማሪው ለችሎቱ አብራርተዋል።
በካናዳ ሞንትሪያል ከተማ 'ጋምቤላ ኮፊ' የተሰኘ የቡና ኩባንያ መስርቶ የነበረውና አሁን ላይ በከፍተኛ የገንዘብ ቀውስ ውስጥ የሚገኘው ኢትዮ ጣሊያናዊው ተከሳሹ፣ የፖሊስን ትኩረት ለማሳት በማሰብ ጥፋቱን ወደ ቀድሞ ሚስቱ እና የልጅቷ እናት ወደሆነችው ካሊ ጋላኒስ ለማዞር ሞክሯል።
እናቲቱ የስነ-ልቦና እክል (schizophrenia) እንዳለባትና በ9 ዓመቷ ልጃቸው ላይ ጥቃት ታደርስ እንደነበር በምርመራው ወቅት ተናግሯል። ልጁ ታፍናለች የሚለውን የፈጠራ ታሪክ እውነት ለማስመሰልም፣ "ይህን እገታ ያቀነባበረችው እሷ ከሆነች፣ እኔን መጥፎ ሰው አድርጋ ለማሳየት ብላ ነው" ሲል በድምጽ በተቀረጸው የምርመራ መዝገብ ላይ ተደምጧል።
ዐቃብያነ ህግ እንዳስረዱት ፍራቶሊን ልጁ የአእምሮ ህመም እንዳለባት በማሰብ ህይወቷን ለማጥፋት ከ2025 መጀመሪያ አንስቶ ሲያቅድ ነበር። በሌክ ጆርጅ ጉዞ ላይ እያሉም በውሃ አፍኖ ከገደላት በኋላ "ታፍናለች" የሚል የውሸት ሪፖርት አቅርቧል።
መርማሪ ዴቪድ ሞሸር እንደመሰከሩት፣ ፖሊሶች የሞባይል ስልኩን እና የመኪና ሰሌዳውን የጉዞ መስመር በቴክኖሎጂ እንደሚመረምሩ ሲነግሩት ተከሳሹ በከፍተኛ ሁኔታ መደናገጡን አሳይቷል። በወቅቱ በነበረው የመኪና ውስጥ ቆይታም፣ ተከሳሹ በድንጋጤ እጆቹን እና ሰውነቱን ከመኪናው በር ጋር ሲያጋጭ እንደነበር በድምጽ ማስረጃ ቀርቧል። ከጥቂት ሰዓታት በኋላም፣ የሜሊና አስከሬን በኩሬ ውስጥ ተደብቆ የተገኘ ሲሆን፤ የሞት መንስኤዋም በውሃ ውስጥ በመታፈን መሆኑ ተረጋግጧል።
ሉቺያን ፍራቶሊን በሁለተኛ ደረጃ ግድያ እና የሰው አስከሬን በመደበቅ ወንጀሎች የተከሰሰ ሲሆን፣ በሁሉም ክሶች ላይ "ጥፋተኛ አይደለሁም" ሲል ክዷል። የተከሳሹ ጠበቃ ብራያን ፒላትዝኬ የዐቃቤ ህግን ማስረጃ "ደካማ ነው" በማለት ደንበኛቸው ያቀረበውን የ"እገታ" ታሪክ እንደሚደግፉ ተናግረዋል። ተከሳሹ በሁለተኛ ደረጃ ግድያ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የዕድሜ ልክ እስራት ይጠብቀዋል።
8 days ago
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤት እና ምልጃዋ አይለየን🙏
በ325 ዓ.ም በጉባኤ ኒቂያ በነበረው የሲኖዶስ ውይይት ላይ በአደባባይ ተከራክረው ከሐዲያንን ካሳፈሩ 318 ሊቃውንት አንዱ የቆጵሮሱ ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ነበረ።
የጌታችንን የመድኅኒታችንን መለኮታዊ ባህርይ ለሚጠራጠሩ አርዮሳውያንና በተዋሕዶ ሰው ሆኖ መክበሩን ለሚክዱ ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ ስለ ተዋሕዶ ምሥጢርና ቅድስት ድንግል ማርያም የመለኮት እናት ስለመሆኗ ሲያስተምር “ኢየሱስ ክርስቶስ ሰውና አምላክ በተዋሕዶ የከበረ ነው፡፡ በአምላክነቱ መለኮታዊ ባሕርይ ቢኖረውም እንደ ሰውነቱ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ወንድ ዘር ተፀንሶ በድንግልና ተወልዷል። ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳይያስ በትንቢቱ 7፣14 እንደጻፈው “እግዚአብሔር ምልክት ይሰጠናል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች፡፡ ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው፡፡ እርሱም ድንቅ መካር ኃያል የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል።” በመሆኑም እመቤታችን የአምላክ እናት የእግዚአብሔር እናት ትባላለች ።
በሉቃስ ወንጌል ላይ ማርያም ነገርን ሁሉ በልቧ ትጠብቀው ስለነበር ከቅዱሳን የከበረች ከመላዕክትም የበለጠች እንደነበር አያውቅም ነበር። በሌላው ጌታን በፀነሰች ጊዜ ገጽዋ ይለዋወጥ ነበር ይህንንም ሲያይ ዮሴፍ ጻድቅም ስለነበር ሳይገልጣት ተዋት። አበው እንዳስተማሩን እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከፈጠረበት ጥበቡ ይልቅ፣ በተዋሕዶ ሰው ሆኖ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ይበልጣልና። ድንግል ማርያም ጌታን ከመፅነሷ በፊት በፀነሰች ጊዜ ከፀነሰችም በኋላ ድንግል ናት። እንዲሁም ከመውለዷ በፊት በወለደችም ጊዜ ከወለደችም በኋላ ድንግል ናት። ይህንንም እግዚአብሔር ስለገለጸለት ከአበይት ነቢያት መካከል አንዱ ቅዱስ ሕዝቅኤል በምዕራፍ 44÷1-4 “ወደ ምስራቅ ወደሚመለከተው በር አመጣኝ ይህ በርም ዝግ ነበር፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ለዘላለም ዝግ ሆኖ ይኖራል።” አለኝ ይላል፡፡
ምስራቅ ያላት ድንግል ማርያምን ነው ፀሐይ ከምስራቅ እንዲወጣ ጨለማውንም ዓለም ብርሃን እንዲያደርግ፤ ፀሐየ ጽድቅ ክርስቶስም ከአማናዊት ምስራቅ ከድንግል ማርያም ተልወዶ በኅጢያት ለጨለመው ዓለም የጽድቅ ብርሃን ሆኖ ተገልጧልና፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞንም በመኃልዬ መኃልይ 4÷12 "እህቴ ሙሽራዬ ሆይ የተዘጋ ገነት የታተመ ፈሳሽ ነሽ" በማለት ስለዘላለማዊ ድንግልናዋ ጽፏል። በቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 እንደጻፈው የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ያለ ዘርአ ብእሲ ወይም ያለ ወንድ ዘር ከቅድስት ድንግል ማርያም ከአምላክ እናት የተወለደውን አንድያ ልጁን ላከልን፣ እርሱም የእኛን ባህርይም ባህርይ አድርጎ ተወለደ። ልጆችም ስለሆንን እግዚአብሔር አባ አባት ብለን የምንጠራበት የልጅነት መንፈስ ሰጠን፡፡ እመቤታችንም በሕቱም ድንግልና ይህን ጌታ ወለደችልን፡፡ ገዳማውያንም ይህችን እናት ዘወትር አማልጅን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን እደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡ ከበረከቱ እንካፈል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
በ325 ዓ.ም በጉባኤ ኒቂያ በነበረው የሲኖዶስ ውይይት ላይ በአደባባይ ተከራክረው ከሐዲያንን ካሳፈሩ 318 ሊቃውንት አንዱ የቆጵሮሱ ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ኤጲፋንዮስ ነበረ።
የጌታችንን የመድኅኒታችንን መለኮታዊ ባህርይ ለሚጠራጠሩ አርዮሳውያንና በተዋሕዶ ሰው ሆኖ መክበሩን ለሚክዱ ቅዱስ ኤጲፋኒዮስ ስለ ተዋሕዶ ምሥጢርና ቅድስት ድንግል ማርያም የመለኮት እናት ስለመሆኗ ሲያስተምር “ኢየሱስ ክርስቶስ ሰውና አምላክ በተዋሕዶ የከበረ ነው፡፡ በአምላክነቱ መለኮታዊ ባሕርይ ቢኖረውም እንደ ሰውነቱ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ያለ ወንድ ዘር ተፀንሶ በድንግልና ተወልዷል። ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ኢሳይያስ በትንቢቱ 7፣14 እንደጻፈው “እግዚአብሔር ምልክት ይሰጠናል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች፡፡ ትርጓሜውም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው፡፡ እርሱም ድንቅ መካር ኃያል የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል።” በመሆኑም እመቤታችን የአምላክ እናት የእግዚአብሔር እናት ትባላለች ።
በሉቃስ ወንጌል ላይ ማርያም ነገርን ሁሉ በልቧ ትጠብቀው ስለነበር ከቅዱሳን የከበረች ከመላዕክትም የበለጠች እንደነበር አያውቅም ነበር። በሌላው ጌታን በፀነሰች ጊዜ ገጽዋ ይለዋወጥ ነበር ይህንንም ሲያይ ዮሴፍ ጻድቅም ስለነበር ሳይገልጣት ተዋት። አበው እንዳስተማሩን እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከፈጠረበት ጥበቡ ይልቅ፣ በተዋሕዶ ሰው ሆኖ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ይበልጣልና። ድንግል ማርያም ጌታን ከመፅነሷ በፊት በፀነሰች ጊዜ ከፀነሰችም በኋላ ድንግል ናት። እንዲሁም ከመውለዷ በፊት በወለደችም ጊዜ ከወለደችም በኋላ ድንግል ናት። ይህንንም እግዚአብሔር ስለገለጸለት ከአበይት ነቢያት መካከል አንዱ ቅዱስ ሕዝቅኤል በምዕራፍ 44÷1-4 “ወደ ምስራቅ ወደሚመለከተው በር አመጣኝ ይህ በርም ዝግ ነበር፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ለዘላለም ዝግ ሆኖ ይኖራል።” አለኝ ይላል፡፡
ምስራቅ ያላት ድንግል ማርያምን ነው ፀሐይ ከምስራቅ እንዲወጣ ጨለማውንም ዓለም ብርሃን እንዲያደርግ፤ ፀሐየ ጽድቅ ክርስቶስም ከአማናዊት ምስራቅ ከድንግል ማርያም ተልወዶ በኅጢያት ለጨለመው ዓለም የጽድቅ ብርሃን ሆኖ ተገልጧልና፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞንም በመኃልዬ መኃልይ 4÷12 "እህቴ ሙሽራዬ ሆይ የተዘጋ ገነት የታተመ ፈሳሽ ነሽ" በማለት ስለዘላለማዊ ድንግልናዋ ጽፏል። በቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ 4÷4 እንደጻፈው የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር ያለ ዘርአ ብእሲ ወይም ያለ ወንድ ዘር ከቅድስት ድንግል ማርያም ከአምላክ እናት የተወለደውን አንድያ ልጁን ላከልን፣ እርሱም የእኛን ባህርይም ባህርይ አድርጎ ተወለደ። ልጆችም ስለሆንን እግዚአብሔር አባ አባት ብለን የምንጠራበት የልጅነት መንፈስ ሰጠን፡፡ እመቤታችንም በሕቱም ድንግልና ይህን ጌታ ወለደችልን፡፡ ገዳማውያንም ይህችን እናት ዘወትር አማልጅን ይሏታል፡፡ ገዳማቸውን እደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡ ከበረከቱ እንካፈል።
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
Sponsored by
Surafel
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) ባለስልጣናት የወንጀል ሪከርድ ያለውንና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በህገ-ወጥ መንገድ ይኖር የነበረውን ትውልደ ኬንያዊ የቀድሞ የNFL ተጫዋች ከሀገር ማባረራቸውን አስታወቁ።
የ37 ዓመቱ ዳንኤል ኦጋማ አዶንጎ በኢንዲያና ግዛት የህግ አስከባሪዎች ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት በቁጥጥር ስር ውሎ እንደነበር ተቋሙ ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ2020 ላይ ንብረት በማውደም እና ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ለአንድ ዓመት የሚጠጋ የእስር ቅጣት ተፈግሎበት እንደነበርም ተጠቅሷል።
ዳንኤል አዶንጎ ከ2013 እስከ 2015 ባሉት ጊዜያት ለሁለት የውድድር ዘመናት 'ለኢንዲያናፖሊስ ኮልትስ' የአሜሪካ እግር ኳስ ክለብ ተጫውቷል። የኢሚግሬሽን ተቋሙ እንዳረጋገጠው፣ ግለሰቡ በአሜሪካ ይኖርበት የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ (ቪዛ) በ2026 ጊዜው ያበቃ ነበር።
የ'ICE' የቺካጎ ረዳት የመስክ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዳግላስ ቶምፕሰን በሰጡት መግለጫ፣ ግለሰቡ አደገኛ እና በማህበረሰቡ ላይ ግልጽ የሆነ ስጋት ደቅኖ የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን እሱ ከሀገር በመባረሩ ማህበረሰቡ ይበልጥ ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኗል ብለዋል። አክለውም፣ የኢሚግሬሽን ህግን የሚጥሱ ሰዎች የቀድሞ ፕሮፌሽናል አትሌቶች ቢሆኑም እንኳ በእኩልነት ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል።
ከተያያዘ ዜና ጋር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) በ2026 የበጀት ዓመት ውስጥ እስካሁን ከ350,000 በላይ ግለሰቦችን ከአሜሪካ ማባረሩን አስታውቋል።
የ37 ዓመቱ ዳንኤል ኦጋማ አዶንጎ በኢንዲያና ግዛት የህግ አስከባሪዎች ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት በቁጥጥር ስር ውሎ እንደነበር ተቋሙ ገልጿል። እ.ኤ.አ. በ2020 ላይ ንብረት በማውደም እና ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ለአንድ ዓመት የሚጠጋ የእስር ቅጣት ተፈግሎበት እንደነበርም ተጠቅሷል።
ዳንኤል አዶንጎ ከ2013 እስከ 2015 ባሉት ጊዜያት ለሁለት የውድድር ዘመናት 'ለኢንዲያናፖሊስ ኮልትስ' የአሜሪካ እግር ኳስ ክለብ ተጫውቷል። የኢሚግሬሽን ተቋሙ እንዳረጋገጠው፣ ግለሰቡ በአሜሪካ ይኖርበት የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ (ቪዛ) በ2026 ጊዜው ያበቃ ነበር።
የ'ICE' የቺካጎ ረዳት የመስክ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዳግላስ ቶምፕሰን በሰጡት መግለጫ፣ ግለሰቡ አደገኛ እና በማህበረሰቡ ላይ ግልጽ የሆነ ስጋት ደቅኖ የነበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን እሱ ከሀገር በመባረሩ ማህበረሰቡ ይበልጥ ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኗል ብለዋል። አክለውም፣ የኢሚግሬሽን ህግን የሚጥሱ ሰዎች የቀድሞ ፕሮፌሽናል አትሌቶች ቢሆኑም እንኳ በእኩልነት ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል።
ከተያያዘ ዜና ጋር የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ አስከባሪ (ICE) በ2026 የበጀት ዓመት ውስጥ እስካሁን ከ350,000 በላይ ግለሰቦችን ከአሜሪካ ማባረሩን አስታውቋል።
10 days ago
የመከላከያ የላቀ የላብራቶሪ ማዕከል እና 7ቱ ልዩ የምርምር ላቦራቶሪዎች
********************************
የሀገራችንን የመከላከያ አቅም በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በምርምር ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተቋቋመው የመከላከያ የላቀ የላብራቶሪ ማዕከል በ7 ዋና ዋና ዘመናዊ የምርምር ዘርፎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይገኛል።
ማዕከሉ ሀገራዊ የዲጂታል እና የመረጃ ደኅንነትን የሚጠበቅበት የሳይበር ደኅንነት፣ ዘመናዊ የኤአይ ቴክኖሎጂን የሚያበለጽገው የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የኃይል አቅርቦትን የሚያሳድገው የኤሌክትሪክ ኃይል፣ እንዲሁም የራስ-ሰር ሥርዓቶችን የሚያመርተው የአውቶሜሽን ላቦራቶሪዎችን አካቶ ይዟል።
በተጨማሪም የመገናኛና የራዳር ሥርዓቶችን የሚያለማው የኮሙኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ፣ የቴክኖሎጂ አካላት ፈጣን ቅርፅ ማውጫ የሆነው የ3D ዲዛይንና ፕሮቶታይፕ፣ እና የሕክምና ተግባራዊ ልምምድ ማዕከል የሆነው የነርሲንግ ሲሙሌሽን ላቦራቶሪዎች በማዕከሉ ውስጥ ተካተው በከፍተኛ ቁርጠኝነት አገልግሎትና ምርምር በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
ይህ የላቀ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለሀገራችን የመከላከያ ሰራዊት ዘመናዊነት እና ለሀገራዊ ቴክኖሎጂ ዕድገት ታላቅ ምዕራፍ ነው።
#ethiopiandefense #defensetechnology #researchanddevelopment #ethiopia
********************************
የሀገራችንን የመከላከያ አቅም በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በምርምር ይበልጥ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተቋቋመው የመከላከያ የላቀ የላብራቶሪ ማዕከል በ7 ዋና ዋና ዘመናዊ የምርምር ዘርፎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ይገኛል።
ማዕከሉ ሀገራዊ የዲጂታል እና የመረጃ ደኅንነትን የሚጠበቅበት የሳይበር ደኅንነት፣ ዘመናዊ የኤአይ ቴክኖሎጂን የሚያበለጽገው የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የኃይል አቅርቦትን የሚያሳድገው የኤሌክትሪክ ኃይል፣ እንዲሁም የራስ-ሰር ሥርዓቶችን የሚያመርተው የአውቶሜሽን ላቦራቶሪዎችን አካቶ ይዟል።
በተጨማሪም የመገናኛና የራዳር ሥርዓቶችን የሚያለማው የኮሙኒኬሽንና ኤሌክትሮኒክስ፣ የቴክኖሎጂ አካላት ፈጣን ቅርፅ ማውጫ የሆነው የ3D ዲዛይንና ፕሮቶታይፕ፣ እና የሕክምና ተግባራዊ ልምምድ ማዕከል የሆነው የነርሲንግ ሲሙሌሽን ላቦራቶሪዎች በማዕከሉ ውስጥ ተካተው በከፍተኛ ቁርጠኝነት አገልግሎትና ምርምር በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
ይህ የላቀ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለሀገራችን የመከላከያ ሰራዊት ዘመናዊነት እና ለሀገራዊ ቴክኖሎጂ ዕድገት ታላቅ ምዕራፍ ነው።
#ethiopiandefense #defensetechnology #researchanddevelopment #ethiopia
12 days ago
በሽብር ወንጀል የተከሰሱት እነ አቶ ክርስቲያን ታደለ እና 52 ተከሳሾች የተከሰሱበትን ክስ ይከላከሉ ወይስ በነጻ ይሰናበቱ የሚለው ጉዳይ ላይ ብይን ሳይሰጥበት በድጋሚ ተራዘመ።
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ የቀድሞ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ቧያለው እንዲሁም ዶ/ር ካሳ ተሻገር፣ ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ በድምሩ 52 ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ሳያገኙ ላለፉት ሦስት ዓመታት ገደማ በእስር ላይ ይገኛሉ።
ክሱ የተመሠረተው መጋቢት 2016 ዓ.ም ሲሆን፣ ጉዳዩ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሕገ መንግሥትና ፀረ-ሽብር ወንጀሎች ችሎት እየታየ ይገኛል።
ተከሳሾቹ በተለያዩ ወቅቶች ካለባቸው የጤና ችግር ጋር በተያያዘ፣ ከቤተሰብ ጥየቃ፣ ከሰብአዊ መብት ሁኔታ፣ እና ሌሎችም ደረሰብን በማለት በሚያቀርቧቸው ቅሬታዎች ዙሪያ ችሎቱ የተለያዩ ቀጠሮዎችን በመስጠት ጉዳያቸውን ሲመለከት የቆየ በመሆኑ የተከሰሱበትን ዋናው የክስ መዝገብን የማየት ሂደት በተለዋጭ ቀጠሮዎች ከ 4 ጊዜ በላይ ሲራዘም ቆይቷል።
በዋናው የሽብር ክስ መዝገብ ላይ ብይን ለመስጠት ቀደም ሲል ለሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም፣ ችሎቱ ጉዳዩን በተጨማሪ ዝግጅት አጠቃሎ ለማቅረብ ለዛሬ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለተለዋጭ ቀጠሮ አስተላልፎት ነበር።
ችሎቱ ዛሬ የሚሰጠው ብይን ተከሳሾቹ የተከሰሱበትን ክስ ይከላከሉ ወይስ የነጻ ይሰናበቱ የሚለውን ጥያቄ የሚመልስ እንደሚሆን ቢጠበቅም በድጋሚ በተለዋጭ ቀጠሮ ለ ጥቅምት 6/2019 ዓም በመስጠት ውሳኔውን አራዝሞታል።
ፍርድ ቤቱ ብይኑን ማጠናቀቁን ገልጾ ነበር፤ ይሁን እንጂ የተወሰኑ ተከሳሾች በችሎት ባለመገኘታቸው ብይኑን ለንባብ ማቅረብ እንደማይችል በመግለጽ ንባቡን አላደረገም።
በዛሬው ችሎት ፍርድ ቤቱ ያሰማዋል ተብሎ ሲጠበቅ ከነበረው ብይን በተጨማሪ ከተከሳሾቹ አንዱ ከሆኑት ከዶ/ር ካሳ ተሻገር እና ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ስልክ ቁጥር ጋር በተያያዘ ቁጥራቸውን ሌላ ሰው እየተጠቀመበት መሆኑን በመግለጽ ከእዚህ ቀደም በችሎቱ ያቀረቡትን ቅሬታ በተመለከተ ኢትዮ ቴሌኮም ለችሎቱ ይሰጠዋል ተብሎ የሚጠበቀውን ምላሽ የመስማት ጉዳይ ነበር።
ከዶ/ር ካሳ ተሻገር እና ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ስልክ ቁጥሮች ጋር በተያያዘ ኢትዮ ቴሌኮም የላከውን ምላሽ ችሎቱ በንባብ አሰምቶታል።
በምላሹ መሠረት፣ የሁለቱ ተከሳሾች ስልክ ቁጥሮች ለረዥም ጊዜ ከአገልግሎት ውጭ በመቆየታቸው በኩባንያው አሠራር መሠረት ጊዜው አልፎበት (expire አድርጎ) ለሌሎች አዳዲስ ተጠቃሚዎች መዘዋወራቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አረጋግጧል።
በዋናው ጉዳይ ላይ የሚጠበቀው ብይን ተከሳሾቹ አቃቤ ሕግ ባቀረበባቸው ማስረጃ ላይ ተመስርተው ክሱን ሊከላከሉ ይገባል ወይስ አቃቤ ሕግ ክሱን በበቂ ማስረጃ ስላላስረዳ በነጻ ሊሰናበቱ ይገባል የሚለውን ጥያቄ የሚመልስ ነው።
የተከሳሾች ጠበቃ የሆኑት አቶ ሰለሞን ገዛኸኝ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል "ተከሳሾቹ ከእዚህ ቀደም በችሎት ውሎዎች ላይ አቃቤ ሕግ ካቀረባቸው የድምጽ፣ የጽሑፍ እና የፎረንሲክ ማስረጃዎች ጋር በተያያዘ አስተያየታቸውን ማቅረባቸውን"ገልጸዋል።
ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ይህን አስተያየት እና አቃቤ ሕግ ያቀረበውን ማስረጃ መርምሮ፣ ማስረጃው ክሱን በበቂ ሁኔታ የሚያስረዳ ሆኖ ካገኘው ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ፣ ካላገኘውም ተከሳሾቹ ያለ ተጨማሪ ክርክር በነጻ እንዲሰናበቱ ብይን የሚሰጥበት ይሆናል ተብሎ ይጠበቅ ነበር ብለውናል።
ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ሙሉ ተገኝነት መሠረት በማድረግ ብይኑን ወደ ጥቅምት 6 ቀን 2019 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ችሎቱን ዘግቷል።
የበጀት ዓመቱ መጠናቀቁን ተከትሎ የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ውስብስብነት ከግምት ውስጥ በማስገባት የፌዴራል የመጀመሪያ፣ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች በየአመቱ ከነሐሴ 1 እስከ መስከረም 30 ለ2 ወራት በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆዩ መሆኑ ይታወቃል።
tikvahethiopia
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ የቀድሞ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ቧያለው እንዲሁም ዶ/ር ካሳ ተሻገር፣ ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ በድምሩ 52 ተከሳሾች የፍርድ ውሳኔ ሳያገኙ ላለፉት ሦስት ዓመታት ገደማ በእስር ላይ ይገኛሉ።
ክሱ የተመሠረተው መጋቢት 2016 ዓ.ም ሲሆን፣ ጉዳዩ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሕገ መንግሥትና ፀረ-ሽብር ወንጀሎች ችሎት እየታየ ይገኛል።
ተከሳሾቹ በተለያዩ ወቅቶች ካለባቸው የጤና ችግር ጋር በተያያዘ፣ ከቤተሰብ ጥየቃ፣ ከሰብአዊ መብት ሁኔታ፣ እና ሌሎችም ደረሰብን በማለት በሚያቀርቧቸው ቅሬታዎች ዙሪያ ችሎቱ የተለያዩ ቀጠሮዎችን በመስጠት ጉዳያቸውን ሲመለከት የቆየ በመሆኑ የተከሰሱበትን ዋናው የክስ መዝገብን የማየት ሂደት በተለዋጭ ቀጠሮዎች ከ 4 ጊዜ በላይ ሲራዘም ቆይቷል።
በዋናው የሽብር ክስ መዝገብ ላይ ብይን ለመስጠት ቀደም ሲል ለሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም፣ ችሎቱ ጉዳዩን በተጨማሪ ዝግጅት አጠቃሎ ለማቅረብ ለዛሬ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለተለዋጭ ቀጠሮ አስተላልፎት ነበር።
ችሎቱ ዛሬ የሚሰጠው ብይን ተከሳሾቹ የተከሰሱበትን ክስ ይከላከሉ ወይስ የነጻ ይሰናበቱ የሚለውን ጥያቄ የሚመልስ እንደሚሆን ቢጠበቅም በድጋሚ በተለዋጭ ቀጠሮ ለ ጥቅምት 6/2019 ዓም በመስጠት ውሳኔውን አራዝሞታል።
ፍርድ ቤቱ ብይኑን ማጠናቀቁን ገልጾ ነበር፤ ይሁን እንጂ የተወሰኑ ተከሳሾች በችሎት ባለመገኘታቸው ብይኑን ለንባብ ማቅረብ እንደማይችል በመግለጽ ንባቡን አላደረገም።
በዛሬው ችሎት ፍርድ ቤቱ ያሰማዋል ተብሎ ሲጠበቅ ከነበረው ብይን በተጨማሪ ከተከሳሾቹ አንዱ ከሆኑት ከዶ/ር ካሳ ተሻገር እና ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ስልክ ቁጥር ጋር በተያያዘ ቁጥራቸውን ሌላ ሰው እየተጠቀመበት መሆኑን በመግለጽ ከእዚህ ቀደም በችሎቱ ያቀረቡትን ቅሬታ በተመለከተ ኢትዮ ቴሌኮም ለችሎቱ ይሰጠዋል ተብሎ የሚጠበቀውን ምላሽ የመስማት ጉዳይ ነበር።
ከዶ/ር ካሳ ተሻገር እና ከጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ስልክ ቁጥሮች ጋር በተያያዘ ኢትዮ ቴሌኮም የላከውን ምላሽ ችሎቱ በንባብ አሰምቶታል።
በምላሹ መሠረት፣ የሁለቱ ተከሳሾች ስልክ ቁጥሮች ለረዥም ጊዜ ከአገልግሎት ውጭ በመቆየታቸው በኩባንያው አሠራር መሠረት ጊዜው አልፎበት (expire አድርጎ) ለሌሎች አዳዲስ ተጠቃሚዎች መዘዋወራቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አረጋግጧል።
በዋናው ጉዳይ ላይ የሚጠበቀው ብይን ተከሳሾቹ አቃቤ ሕግ ባቀረበባቸው ማስረጃ ላይ ተመስርተው ክሱን ሊከላከሉ ይገባል ወይስ አቃቤ ሕግ ክሱን በበቂ ማስረጃ ስላላስረዳ በነጻ ሊሰናበቱ ይገባል የሚለውን ጥያቄ የሚመልስ ነው።
የተከሳሾች ጠበቃ የሆኑት አቶ ሰለሞን ገዛኸኝ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል "ተከሳሾቹ ከእዚህ ቀደም በችሎት ውሎዎች ላይ አቃቤ ሕግ ካቀረባቸው የድምጽ፣ የጽሑፍ እና የፎረንሲክ ማስረጃዎች ጋር በተያያዘ አስተያየታቸውን ማቅረባቸውን"ገልጸዋል።
ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ይህን አስተያየት እና አቃቤ ሕግ ያቀረበውን ማስረጃ መርምሮ፣ ማስረጃው ክሱን በበቂ ሁኔታ የሚያስረዳ ሆኖ ካገኘው ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ፣ ካላገኘውም ተከሳሾቹ ያለ ተጨማሪ ክርክር በነጻ እንዲሰናበቱ ብይን የሚሰጥበት ይሆናል ተብሎ ይጠበቅ ነበር ብለውናል።
ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን ሙሉ ተገኝነት መሠረት በማድረግ ብይኑን ወደ ጥቅምት 6 ቀን 2019 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ችሎቱን ዘግቷል።
የበጀት ዓመቱ መጠናቀቁን ተከትሎ የዳኝነት አገልግሎት ክብደትና ውስብስብነት ከግምት ውስጥ በማስገባት የፌዴራል የመጀመሪያ፣ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች በየአመቱ ከነሐሴ 1 እስከ መስከረም 30 ለ2 ወራት በከፊል ዝግ ሆነው የሚቆዩ መሆኑ ይታወቃል።
tikvahethiopia
Sponsored by
Surafel
12 days ago
የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂው ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ "አጋጥሞ የማያውቅ" ጥቃት አደረሰ።
"ኦፕንኤአይ" ዘመናዊ የሆኑት የሰው ሠራሽ አስተውሎት ሞዴሎቹ የደኅንነት ፍተሻ እየተደረገ በነበረበት ወቅት ከቁጥጥር ውጭ በመሆናቸው "አጋጥሞ የማያውቅ ባህሪ በማሳየት" የበይነ መረብ ጥቃት ፈጽመዋል።
"የቻትጂፒቲ" አምራች ኩባንያ፣ የሰው ልጅ መመሪያ ከሰጠው በኋላ ብቻውን ሊሰራ የሚችል "የኤአይ" ሥርዓት ቁጥጥር በሚደረግበት አካባቢ ፍተሻ እየተደረገለት ሳለ ድክመቶችን በማግኘቱ ከሙከራ ገደቦቹ ማምለጥ ችሏል።
ጥቃቱ የደረሰበት በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ የሰው ሰራሽ ሞዴሎች አምራች የሆነው "Hugging Face" የኮምፒውተር ሥርዓቱ ውስጥ ዘልቀው መግባት ችለዋል።
"OpenAI" ክስተቱ "ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ" እንደሆነ እና ከሀጊንግ ፌስ ጋር በመሆን ምርመራ እየተካሄደ ነው። የኩባንያው ኃላፊ ክሌመንት ዴላንጌ፣ "ይህ ሁሉ በራሱ መከሰቱ በጣም አስደንጋጭ ነው" ብለዋል።
የሶኒክዎል የበይነ መረብ ደኅንነት ተቋም ለቢቢሲ እንዳለው ክስቱ ተቋማት የራሳቸውን መከላከያ "ማጠናከር" እና "የሳይበርን ጥቃትን የመቋቋም አቅም እንደ ዋና ሥራ ቅድሚያ መስጠት" እንዳለባቸው ገልጸዋል።
"የሚያሳዝነው እውነታ ግን ብዙ ድርጅቶች አሁንም በሰው ኃይል ላይ ብቻ እየተማመኑ ሲሆን፣ ተገዳዳሪዎቻቸው ደግሞ ወደ ማሽን ፍጥነት እየተሸጋገሩ ነው" ብለዋል።
የሳይበር ደኅንነት አማካሪ ድርጅት፣ የማዘመኑ ሂደት "በሳይበር ደኅንነት ውስጥ አሳሳቢ ጊዜ" መሆኑን ገልጸው፣ "ይህ በግልጽ የሚታይ አለመመጣጠንን ያጎላል" ብለዋል።
"የጥቃት ኃይሎች ያልተገደቡ ሲሆኑ፣ ምርጥ የመከላከያ መሳሪያዎች አውዱን መረዳት የማይችሉ የጥበቃ መከላከያዎች ናቸው" ብለዋል። #bbc
Seledadotio
Seledadotio
"ኦፕንኤአይ" ዘመናዊ የሆኑት የሰው ሠራሽ አስተውሎት ሞዴሎቹ የደኅንነት ፍተሻ እየተደረገ በነበረበት ወቅት ከቁጥጥር ውጭ በመሆናቸው "አጋጥሞ የማያውቅ ባህሪ በማሳየት" የበይነ መረብ ጥቃት ፈጽመዋል።
"የቻትጂፒቲ" አምራች ኩባንያ፣ የሰው ልጅ መመሪያ ከሰጠው በኋላ ብቻውን ሊሰራ የሚችል "የኤአይ" ሥርዓት ቁጥጥር በሚደረግበት አካባቢ ፍተሻ እየተደረገለት ሳለ ድክመቶችን በማግኘቱ ከሙከራ ገደቦቹ ማምለጥ ችሏል።
ጥቃቱ የደረሰበት በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ የሰው ሰራሽ ሞዴሎች አምራች የሆነው "Hugging Face" የኮምፒውተር ሥርዓቱ ውስጥ ዘልቀው መግባት ችለዋል።
"OpenAI" ክስተቱ "ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ" እንደሆነ እና ከሀጊንግ ፌስ ጋር በመሆን ምርመራ እየተካሄደ ነው። የኩባንያው ኃላፊ ክሌመንት ዴላንጌ፣ "ይህ ሁሉ በራሱ መከሰቱ በጣም አስደንጋጭ ነው" ብለዋል።
የሶኒክዎል የበይነ መረብ ደኅንነት ተቋም ለቢቢሲ እንዳለው ክስቱ ተቋማት የራሳቸውን መከላከያ "ማጠናከር" እና "የሳይበርን ጥቃትን የመቋቋም አቅም እንደ ዋና ሥራ ቅድሚያ መስጠት" እንዳለባቸው ገልጸዋል።
"የሚያሳዝነው እውነታ ግን ብዙ ድርጅቶች አሁንም በሰው ኃይል ላይ ብቻ እየተማመኑ ሲሆን፣ ተገዳዳሪዎቻቸው ደግሞ ወደ ማሽን ፍጥነት እየተሸጋገሩ ነው" ብለዋል።
የሳይበር ደኅንነት አማካሪ ድርጅት፣ የማዘመኑ ሂደት "በሳይበር ደኅንነት ውስጥ አሳሳቢ ጊዜ" መሆኑን ገልጸው፣ "ይህ በግልጽ የሚታይ አለመመጣጠንን ያጎላል" ብለዋል።
"የጥቃት ኃይሎች ያልተገደቡ ሲሆኑ፣ ምርጥ የመከላከያ መሳሪያዎች አውዱን መረዳት የማይችሉ የጥበቃ መከላከያዎች ናቸው" ብለዋል። #bbc
Seledadotio
Seledadotio
12 days ago
የ4 ዓመት ህጻን ልጅ በማገት 5 ሚሊዮን ብር የጠየቁ ባልና ሚስት በጽኑ እስራት ተቀጡ
ወንጀሉ የተፈፀመው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ቀጠና አራት እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪ መታደል ታደሰ በ4ሺ ብር የወር ደመወዝ በቤት ሰራተኝነት በአቶ መልካሙ ረዳቴ እና በወ/ሮ ጥጋብ ጌታሁን መኖሪያ ቤት ትቀጠራለች።
ግለሰቧ በተቀጠረች በ10ኛ ቀን የቀጣሪዎቿን ወደ ስራ መሄድን እንደ አጋጣሚ በመጠቀም የ4 አመት እድሜ ያለውን ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ችብስ ልግዛልህ በማለት ይዛው ትሰወራለች።የህፃኑ ወላጆች ስራ ውለው ወደ ቤታቸው ሲገቡ ልጃቸውን እና የቀጠሯትን የቤት ሰራተኛ ከቤት ያጧቸዋል።
የቤት ሰራተኛቸው የትዳር አጋር የሆነው ግለሰብ ወደህጻኑ ወላጅ አባት ስልክ በመደወል ልጅህን አግተንዋል 5 ሚሊየን ብር አምጣ ብሎ ስልኩን ይዘጋል ። የልጃቸውን መታገት ተደውሎ የተነገራቸው ወላጅ አባት እና እናትም ለአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያመለክታሉ።
ፖሊስ የቤት ሠራተኛዋ መታደል ታደሰ ከትዳር አጋሯ መሠረት አየለ ጋር በመሆን ወደ ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሀን ከተማ ጫጫ ክፍለ ከተማ ህፃኑን እንደወሰዱት ይደርስበታል።
ኋላም ተጠርጣሪዎች ቤት ተከራይተው ልጁን ካስቀመጡበት በቁጥጥር ስር በማዋል ታግቶ የነበረው ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ከነሙሉ ጤንነቱ ለወላጆቹ አስረክቧል። የምርመራ መዝገብ በማደራጀትና በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንዲመሰረት አድርጓል።
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሾቹ ጥፋተኛ ሆነው በማግኘቱ 1ኛ:- ተከሳሽ መታደል ታደሰ በ8አመት ከ4ወር 2ኛ :-ተከሳሽ መሰረት አየለ ደግሞ በ7አመት ከ9ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል ።
Seledadotio
ወንጀሉ የተፈፀመው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ከጠዋቱ 3 ሰአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ቀጠና አራት እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው።
ተጠርጣሪ መታደል ታደሰ በ4ሺ ብር የወር ደመወዝ በቤት ሰራተኝነት በአቶ መልካሙ ረዳቴ እና በወ/ሮ ጥጋብ ጌታሁን መኖሪያ ቤት ትቀጠራለች።
ግለሰቧ በተቀጠረች በ10ኛ ቀን የቀጣሪዎቿን ወደ ስራ መሄድን እንደ አጋጣሚ በመጠቀም የ4 አመት እድሜ ያለውን ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ችብስ ልግዛልህ በማለት ይዛው ትሰወራለች።የህፃኑ ወላጆች ስራ ውለው ወደ ቤታቸው ሲገቡ ልጃቸውን እና የቀጠሯትን የቤት ሰራተኛ ከቤት ያጧቸዋል።
የቤት ሰራተኛቸው የትዳር አጋር የሆነው ግለሰብ ወደህጻኑ ወላጅ አባት ስልክ በመደወል ልጅህን አግተንዋል 5 ሚሊየን ብር አምጣ ብሎ ስልኩን ይዘጋል ። የልጃቸውን መታገት ተደውሎ የተነገራቸው ወላጅ አባት እና እናትም ለአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያመለክታሉ።
ፖሊስ የቤት ሠራተኛዋ መታደል ታደሰ ከትዳር አጋሯ መሠረት አየለ ጋር በመሆን ወደ ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሀን ከተማ ጫጫ ክፍለ ከተማ ህፃኑን እንደወሰዱት ይደርስበታል።
ኋላም ተጠርጣሪዎች ቤት ተከራይተው ልጁን ካስቀመጡበት በቁጥጥር ስር በማዋል ታግቶ የነበረው ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ከነሙሉ ጤንነቱ ለወላጆቹ አስረክቧል። የምርመራ መዝገብ በማደራጀትና በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንዲመሰረት አድርጓል።
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሾቹ ጥፋተኛ ሆነው በማግኘቱ 1ኛ:- ተከሳሽ መታደል ታደሰ በ8አመት ከ4ወር 2ኛ :-ተከሳሽ መሰረት አየለ ደግሞ በ7አመት ከ9ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል ።
Seledadotio
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ስዊዘርላንዳዊ የክንፍ መስመር ተጫዋች ማረን ሃይለ ሥላሴ በ2026 የአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር ውድድር ዘመን ለቺካጎ ፋየር ድንቅ እንቅስቃሴ ማድረጉን ቀጥሏል። በያዝነው የውድድር ዘመን በ15 ጨዋታዎች ተሳትፎ 3 ግቦችን ማስቆጠር እና 3 ግቦች እንዲቆጠሩ አመቻችቶ ማሰለፍ የቻለው ማረን፣ በዕለተ ረቡዕ ምሽት ቡድኑ ከኢንተር ማያሚ ጋር ባደረገው እና 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በተሸነፈበት ጨዋታ ላይም ሌላ ድንቅ አሲስት አድርጓል። በ67ኛው ደቂቃ ላይ ለፑሶ ዲቴጃኔ የመጀመሪያ የሊግ ግብ የሚሆን ኳስ አመቻችቶ የሰጠው ማረን፣ ቀደም ሲልም ከስፖርቲንግ ካንሳስ ሲቲ፣ ከዲሲ ዩናይትድ እና ከቶሮንቶ ኤፍሲ ጋር በነበሩ ጨዋታዎች ላይ ግቦችን ማስቆጠር እና ማመቻቸት ማቻሉ ይታወሳል።
የፖላንዱ ኮከብ አጥቂ ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ለቺካጎ ፋየር የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገበት በዚህ ጨዋታ፣ ኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 አሸናፊነትን በመቀዳጀት የሌቫንዶቭስኪን የመጀመሪያ ውሎ ማበላሸት ችሏል። ኢንተር ማያሚ አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ካበቁ በኋላ ዕረፍት ይሰጣቸው ኮከቦቹ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል ሳይሰለፉ ወደ ሜዳ ቢገባም፣ ተከታታይ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል። በጨዋታው 18ኛው ደቂቃ ላይ በኢንተር ማያሚው ግብ ጠባቂ ሮኮ ሪዮስ ኖቮ ስህተት ቺካጎ ፋየር መሪነትን ያገኘ ቢሆንም፣ በ27ኛው ደቂቃ ላይ ሉዊስ ሱዋሬዝ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥሮ ማያሚን አቻ አድርጓል።
በሁለተኛው እራፍ በ62ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባው ፑሶ ዲቴጃኔ በ67ኛው ደቂቃ ከማረን ሃይለ ሥላሴ የተመቻቸለትን ኳስ ከመረብ በማሳረፍ ቺካጎን 2 ለ 2 አቻ ማድረግ ችሎ ነበር። ሆኖም ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት በ87ኛው ደቂቃ ላይ ፕሬስተን ፕላምቤክ የሉዊስ ሱዋሬዝ ሙከራ በግብ ጠባቂው ክሪስ ብራዲ ተመልሶ ሲወጣ ያገኘውን ኳስ አስቆጥሮ ለኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 ድል አበስሯል። ይህ ድል የቺካጎ ፋየርን የሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ ያገታው ሲሆን፣ የኢንተር ማያሚን ደግሞ በሊጉ አናት ላይ የመቆየት አቅም አጠናክሮታል።
ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የኢንተር ማያሚው አሰልጣኝ ጊለርሞ ሆዮስ የቡድናቸውን አጠቃላይ ስኬት ያደነቁ ሲሆን፣ ስለ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል እረፍት ሲናገሩም ለ50 ቀናት በከፍተኛ ጫና ውስጥ በዓለም ዋንጫው ላይ ሲሳተፉ ስለነበር አካላዊና አእምሯዊ ዕረፍት እንደሚገባቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙ አክለውም ተጫዋቾቹ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ሲሆኑ ብቻ ወደ ቡድኑ እንደሚመለሱ አስረድተዋል። በሌላ በኩል፣ በ13 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አዳኝ የሆነው የቺካጎ ፋየር አጥቂ ሂዩጎ ኩይፐርስ ወደ ሜክሲኮው ክለብ ሴኤፍ ሞንቴሬይ ሊዛወር እንደሚችል ተዘግቧል።
የፖላንዱ ኮከብ አጥቂ ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ ለቺካጎ ፋየር የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገበት በዚህ ጨዋታ፣ ኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 አሸናፊነትን በመቀዳጀት የሌቫንዶቭስኪን የመጀመሪያ ውሎ ማበላሸት ችሏል። ኢንተር ማያሚ አርጀንቲናን ለዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ካበቁ በኋላ ዕረፍት ይሰጣቸው ኮከቦቹ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል ሳይሰለፉ ወደ ሜዳ ቢገባም፣ ተከታታይ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል። በጨዋታው 18ኛው ደቂቃ ላይ በኢንተር ማያሚው ግብ ጠባቂ ሮኮ ሪዮስ ኖቮ ስህተት ቺካጎ ፋየር መሪነትን ያገኘ ቢሆንም፣ በ27ኛው ደቂቃ ላይ ሉዊስ ሱዋሬዝ በፍፁም ቅጣት ምት ግብ አስቆጥሮ ማያሚን አቻ አድርጓል።
በሁለተኛው እራፍ በ62ኛው ደቂቃ ላይ ተቀይሮ የገባው ፑሶ ዲቴጃኔ በ67ኛው ደቂቃ ከማረን ሃይለ ሥላሴ የተመቻቸለትን ኳስ ከመረብ በማሳረፍ ቺካጎን 2 ለ 2 አቻ ማድረግ ችሎ ነበር። ሆኖም ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩት በ87ኛው ደቂቃ ላይ ፕሬስተን ፕላምቤክ የሉዊስ ሱዋሬዝ ሙከራ በግብ ጠባቂው ክሪስ ብራዲ ተመልሶ ሲወጣ ያገኘውን ኳስ አስቆጥሮ ለኢንተር ማያሚ የ3 ለ 2 ድል አበስሯል። ይህ ድል የቺካጎ ፋየርን የሦስት ተከታታይ ጨዋታዎች የማሸነፍ ጉዞ ያገታው ሲሆን፣ የኢንተር ማያሚን ደግሞ በሊጉ አናት ላይ የመቆየት አቅም አጠናክሮታል።
ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የኢንተር ማያሚው አሰልጣኝ ጊለርሞ ሆዮስ የቡድናቸውን አጠቃላይ ስኬት ያደነቁ ሲሆን፣ ስለ ሊዮኔል ሜሲ እና ሮድሪጎ ደ ፖል እረፍት ሲናገሩም ለ50 ቀናት በከፍተኛ ጫና ውስጥ በዓለም ዋንጫው ላይ ሲሳተፉ ስለነበር አካላዊና አእምሯዊ ዕረፍት እንደሚገባቸው ገልጸዋል። አሰልጣኙ አክለውም ተጫዋቾቹ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ሲሆኑ ብቻ ወደ ቡድኑ እንደሚመለሱ አስረድተዋል። በሌላ በኩል፣ በ13 ግቦች የሊጉ ከፍተኛ ግብ አዳኝ የሆነው የቺካጎ ፋየር አጥቂ ሂዩጎ ኩይፐርስ ወደ ሜክሲኮው ክለብ ሴኤፍ ሞንቴሬይ ሊዛወር እንደሚችል ተዘግቧል።
13 days ago
ቢል ጌትስ የአፍሪካ መሪዎችን መከሩ
*የአፍሪካ መሪዎች በሰው ኃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ መክረዋል።
#ethiopia | የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌትስ የአፍሪካ መሪዎች በሰው ኃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ላይ በአስቸኳይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ መክረዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት የሚሰጡ የእርዳታ በጀቶች እየቀነሱ መምጣታቸውን የጠቀሱት ቢል ጌትስ ይህ በአፍሪካ መንግስታት ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ጫና እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።
የአህጉሪቱ ትልቁ ሀብት ወጣቶች መሆናቸውን የገለጹት ጌትስ በጤና፣ በትምህርት እና በፈጠራ ስራዎች ላይ ኢንቨስት ማድረግ የወጣቶችን ቁጥር ወደ ኢኮኖሚ መቀየር ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።
አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ወይም ሰው ሰራሽ አስተውሎት የአፍሪካን ትልልቅ ችግሮች ለመፍታት ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ጠቁመዋል።
በተለይም በጤና በትምህርት እና በግብርና ዘርፎች ላይ የሰው ኃይልን በማገዝ ምርታማነትን ለመጨመር እና የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚረዳ ገልጸዋል።
ቢል ጌትስ አክለውም ምንም እንኳን ሀገራትና ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ ቢያደርጉም የረጅም ጊዜ ዘላቂ እድገት የሚመጣው ጠንካራ የሀገር ውስጥ ተቋማት በመገንባት እና በራስ አቅም ላይ በመተማመን መሆኑን አሳስበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #billgatesafricanleaders #investpeopletechnology #microsoftdonation
*የአፍሪካ መሪዎች በሰው ኃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ መክረዋል።
#ethiopia | የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌትስ የአፍሪካ መሪዎች በሰው ኃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ላይ በአስቸኳይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ መክረዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት የሚሰጡ የእርዳታ በጀቶች እየቀነሱ መምጣታቸውን የጠቀሱት ቢል ጌትስ ይህ በአፍሪካ መንግስታት ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ጫና እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።
የአህጉሪቱ ትልቁ ሀብት ወጣቶች መሆናቸውን የገለጹት ጌትስ በጤና፣ በትምህርት እና በፈጠራ ስራዎች ላይ ኢንቨስት ማድረግ የወጣቶችን ቁጥር ወደ ኢኮኖሚ መቀየር ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።
አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ወይም ሰው ሰራሽ አስተውሎት የአፍሪካን ትልልቅ ችግሮች ለመፍታት ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ጠቁመዋል።
በተለይም በጤና በትምህርት እና በግብርና ዘርፎች ላይ የሰው ኃይልን በማገዝ ምርታማነትን ለመጨመር እና የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚረዳ ገልጸዋል።
ቢል ጌትስ አክለውም ምንም እንኳን ሀገራትና ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ ቢያደርጉም የረጅም ጊዜ ዘላቂ እድገት የሚመጣው ጠንካራ የሀገር ውስጥ ተቋማት በመገንባት እና በራስ አቅም ላይ በመተማመን መሆኑን አሳስበዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #billgatesafricanleaders #investpeopletechnology #microsoftdonation
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንተኛ ቀን ውሎው በአጀንዳዎች ዙሪያ በ“ጥቃቅን” ቡድኖች ደረጃ ሲካሄድ የቆየውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ውይይት ያስቀጠለ ቢሆንም፣ አብዛኞቹ ቡድኖች በተያዘላቸው የሦስት ቀናት ጊዜ ውስጥ ምክክራቸውን ማጠናቀቅ አለመቻላቸውን ዋዜማ ራድዮ ዘግቧል። ይህንኑ ተከትሎ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይቱ ለአንድ ቀን ባለበት እንዲቆይና ለተመካካሪዎች በማዕከል በተደራጁ ምሁራን አማካኝነት መገናኛ ብዙኃን በሌሉበት ዝግ አዳራሾች ውስጥ የአንድ ቀን ገለጻ እንዲሰጣቸው መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል።
ለይፋዊ ምክክር የቀረቡት መሪ አጀንዳዎች የአገሪቱን ቀጣይ የፖለቲካና የመንግሥት አደረጃጀት የሚወስኑ ዋና ዋና አማራጮችን ያካተቱ ናቸው። በሰነዱ ላይ የቀረቡት አማራጮች አሃዳዊ ፣ ፌደራላዊ እና ኮንፌደራላዊ የስርዓተ-መንግሥት ቅርጾችን የሚያካትቱ ሲሆን፣ ፌደራሊዝም ከተመረጠም አሁን ያለው ሥርዓት እንዳለ እንዲቀጥል፣ ማሻሻያ እንዲደረግበት ወይም ከብሔር ፌደራሊዝም ወጥቶ ወደ ጂኦግራፊያዊ ፌደራሊዝም እንዲሸጋገር የሚሉ አማራጮች ተቀምጠዋል። በተጨማሪም ፓርላሜንታዊ፣ ፕሬዝዳንታዊ እና ቅይጥ የአስተዳደር ሥርዓቶች፣ የምርጫ ሥርዓት አማራጮች እንዲሁም በብሔር እና በዜጋ ተኮር የፖለቲካ አደረጃጀቶች መካከል ያሉ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት አጀንዳዎች ተካተዋል።
በሌላ በኩል የጉባኤውን ሂደት በቃለ-ጉባኤ ለማስፈር ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የቃለ-ጉባኤ ያዦች ከተመደቡበት መደበኛ መሥሪያ ቤታቸው ወደ ሥራ እንዲመለሱ ጥሪ እየቀረበላቸው በመሆኑ የሥራ ዋስትና ስጋት እንደደቀነባቸው ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች። ኮሚሽኑ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋማቱን ለማነጋገር ቃል ቢገባም፣ የቃለ-ጉባኤ ያዦቹ ስጋት አልተቀረፈም።
የጉባኤውን አካሄድና የበጀት አጠቃቀም ጥያቄ ውስጥ የሚጥሉ አወዛጋቢ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎችም መከሰታቸውን የዋዜማ ዘገባ ያመለክታል። ኮሚሽኑ የተሳታፊዎችን ወጪ ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን ባስታወቀበት ሁኔታ፣ እንደ ሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና አፋር ያሉ ክልሎች ለተመካካሪዎቻቸው ከፍተኛ አበል መክፈላቸው ታውቋል። በተለይም የሶማሌ ክልል ለአብዛኞቹ ተሳታፊዎቹ እስከ 80 ሺሕ ብር የሚደርስ የትራንስፖርት አበል የከፈለ ሲሆን፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ሲዳማም በተመሳሳይ ከ5 ሺሕ እስከ 10 ሺሕ ብር የሚደርስ ክፍያ ፈጽመዋል። በተጨማሪም ለተመካካሪዎች ማረፊያ ለሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችና ሆቴሎች ከፍተኛ መጠን ያለው አገራዊ በጀት እየወጣ መሆኑ በዘገባው ተመልክቷል።
ለይፋዊ ምክክር የቀረቡት መሪ አጀንዳዎች የአገሪቱን ቀጣይ የፖለቲካና የመንግሥት አደረጃጀት የሚወስኑ ዋና ዋና አማራጮችን ያካተቱ ናቸው። በሰነዱ ላይ የቀረቡት አማራጮች አሃዳዊ ፣ ፌደራላዊ እና ኮንፌደራላዊ የስርዓተ-መንግሥት ቅርጾችን የሚያካትቱ ሲሆን፣ ፌደራሊዝም ከተመረጠም አሁን ያለው ሥርዓት እንዳለ እንዲቀጥል፣ ማሻሻያ እንዲደረግበት ወይም ከብሔር ፌደራሊዝም ወጥቶ ወደ ጂኦግራፊያዊ ፌደራሊዝም እንዲሸጋገር የሚሉ አማራጮች ተቀምጠዋል። በተጨማሪም ፓርላሜንታዊ፣ ፕሬዝዳንታዊ እና ቅይጥ የአስተዳደር ሥርዓቶች፣ የምርጫ ሥርዓት አማራጮች እንዲሁም በብሔር እና በዜጋ ተኮር የፖለቲካ አደረጃጀቶች መካከል ያሉ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት አጀንዳዎች ተካተዋል።
በሌላ በኩል የጉባኤውን ሂደት በቃለ-ጉባኤ ለማስፈር ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የቃለ-ጉባኤ ያዦች ከተመደቡበት መደበኛ መሥሪያ ቤታቸው ወደ ሥራ እንዲመለሱ ጥሪ እየቀረበላቸው በመሆኑ የሥራ ዋስትና ስጋት እንደደቀነባቸው ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች። ኮሚሽኑ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋማቱን ለማነጋገር ቃል ቢገባም፣ የቃለ-ጉባኤ ያዦቹ ስጋት አልተቀረፈም።
የጉባኤውን አካሄድና የበጀት አጠቃቀም ጥያቄ ውስጥ የሚጥሉ አወዛጋቢ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎችም መከሰታቸውን የዋዜማ ዘገባ ያመለክታል። ኮሚሽኑ የተሳታፊዎችን ወጪ ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን ባስታወቀበት ሁኔታ፣ እንደ ሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና አፋር ያሉ ክልሎች ለተመካካሪዎቻቸው ከፍተኛ አበል መክፈላቸው ታውቋል። በተለይም የሶማሌ ክልል ለአብዛኞቹ ተሳታፊዎቹ እስከ 80 ሺሕ ብር የሚደርስ የትራንስፖርት አበል የከፈለ ሲሆን፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ሲዳማም በተመሳሳይ ከ5 ሺሕ እስከ 10 ሺሕ ብር የሚደርስ ክፍያ ፈጽመዋል። በተጨማሪም ለተመካካሪዎች ማረፊያ ለሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችና ሆቴሎች ከፍተኛ መጠን ያለው አገራዊ በጀት እየወጣ መሆኑ በዘገባው ተመልክቷል።
Sponsored by
Surafel
14 days ago
የነገዋ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል፤ ከአዲስ አበባ እስከ ሻንጋይ የተዘረጋው የኢትዮጵያ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ራዕይ
*********************
ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት በሻንጋይ ከተማ የመሰረቱት ዓለም አቀፉ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅት (WAICO)፣ ለአዳጊ ሀገራት የቴክኖሎጂ ሽግግር አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ታሪካዊ ክስተት ነው።
ይህ ዓለም አቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ በቅርቡ ለምትመሰርተው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ የላቀ የትምህርትና የምርምር አቅም የሚፈጥር ሲሆን፣ ሀገራችን በዓለም አቀፍ የኤአይ ሕግ አውጪነት መድረክም ንቁ ተሳትፎ እንድታደርግ ሰፊ ዕድል ይሰጣታል።
የነገው የዓለም ኢኮኖሚና ብሔራዊ ሉዓላዊነት በከፍተኛ ደረጃ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የሚወሰን በመሆኑ፣ አሁን ላይ እየተደረገ ያለው ይህ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ያደርጋታል።
ዋና መሥሪያ ቤቱን በቻይና ያደረገው ይህ ዓለም አቀፍ የትብብር ድርጅት የኤአይ ቴክኖሎጂን በኃላፊነትና በደህንነት ለመምራት የተቋቋመ ገለልተኛ መንግሥታዊ አካል ነው። ኢትዮጵያ የዚህ ድርጅት መስራች አባል መሆኗ እንደ ቻይና፣ ሩሲያ እና ብራዚል ካሉ በዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ ከተራመዱ ሀገራት ጋር የቀጥታ የቴክኖሎጂ፣ የሱፐር ኮምፒውቲንግ መሠረተ-ልማት እና የምርምር ሽግግር እንድታደርግ በሩን በሰፊው ይከፍትላታል።
ይህ ዓለም አቀፍ ትስስር ኢትዮጵያ ወደ ሥራ ለምታስገባው የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ቀጥተኛ የጀርባ አጥንት ሆኖ ያገለግላል። ተቋሙ የሚያዘጋጃቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁና የሰው ልጅን ደህንነት የሚያስቀድሙ እንዲሆኑ ከማድረጉም ባሻገር፤ የውጭ ሀገራት ሊቃውንትና ተመራማሪዎች መጥተው የሚያስተምሩበትና የጋራ የምርምር ሥራዎችን የሚያከናውኑበት ምቹ መድረክ ይፈጥራል። በተጨማሪም፣ ዓለም አቀፍ የኤአይ ሕጎችና የሥነ-ምግባር ደንቦች በሚወጡበት ጊዜ ኢትዮጵያ የአፍሪካን ፍላጎት ያገናዘበ አሻራ እንድታስቀምጥ ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
በመጪው ዘመን የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም የሀገራትን ሁሉን አቀፍ ዕድገት፣ የሳይበር ደህንነት እና ዲጂታል ሉዓላዊነት የሚወስን ዋነኛ አንቀሳቃሽ ሞተር መሆኑ አያጠያይቅም። በመሆኑም ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩት በኩል የጀመረችውን ሥራም ወደ ልዩ ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለማሳደግ እያደረገችው ያለው ዝግጅት ሀገራችንን በበርካታ መንገዶች ተጠቃሚ ያደርጋታል።
በዋናነት በግብርና፣ በጤና፣ በፋይናንስ እና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች የአሠራር ቅልጥፍናን በማሻሻል የምርታማነት አቅምን እስከ 40 በመቶ ሊያሳድግ ይችላል። እንዲሁም በትራንስፖርት፣ በጤና፣ በግብርና እና በቋንቋ ቴክኖሎጂዎች ላይ የራሷን የሀገር በቀል መፍትሔዎች በመገንባት የውጭ ጥገኝነትን በእጅጉ ትቀንሳለች። ከዚህም ባለፈ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማቃለልና ሙስናን በመቀነስ የዲጂታል ኢትዮጵያን ራዕይ እውን የሚያደርግ ሲሆን፤ ለወጣቱ ትውልድ አዳዲስ የዓለም አቀፍ የርቀት ሥራዎችን እና የሶፍትዌር ልማት ዕድሎችን ይከፍታል።
በሻንጋይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ድርጅት እና ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የዩኒቨርሲቲ ምስረታ እርስ በእርስ የሚደጋገፉ ስትራቴጂካዊ የጉዞ አቅጣጫዎች ናቸው። ሀገራችን በዓለም አቀፍ የኤአይ ሕግ አውጪነት አባልነቷ ቀድማ በመቀላቀሏ እና ተቋማዊ አቅሟን በመገንባቷ፣ የነገውን የኢኮኖሚና የደህንነት የበላይነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ውድድር ውስጥ የራሷን ቦታ እንድታስከብር ያደርጋታል። ይህ ርምጃ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታላቅ ቴክኖሎጂ ተምሳሌትና የሰለጠነ የሰው ኃይል ማዕከል እንድትሆን የሚያበቃት ብሩህ ተስፋ ነው።
በሰለሞን ገዳ
*********************
ኢትዮጵያን ጨምሮ 29 ሀገራት በሻንጋይ ከተማ የመሰረቱት ዓለም አቀፉ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ትብብር ድርጅት (WAICO)፣ ለአዳጊ ሀገራት የቴክኖሎጂ ሽግግር አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ታሪካዊ ክስተት ነው።
ይህ ዓለም አቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ በቅርቡ ለምትመሰርተው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ የላቀ የትምህርትና የምርምር አቅም የሚፈጥር ሲሆን፣ ሀገራችን በዓለም አቀፍ የኤአይ ሕግ አውጪነት መድረክም ንቁ ተሳትፎ እንድታደርግ ሰፊ ዕድል ይሰጣታል።
የነገው የዓለም ኢኮኖሚና ብሔራዊ ሉዓላዊነት በከፍተኛ ደረጃ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የሚወሰን በመሆኑ፣ አሁን ላይ እየተደረገ ያለው ይህ ስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ያደርጋታል።
ዋና መሥሪያ ቤቱን በቻይና ያደረገው ይህ ዓለም አቀፍ የትብብር ድርጅት የኤአይ ቴክኖሎጂን በኃላፊነትና በደህንነት ለመምራት የተቋቋመ ገለልተኛ መንግሥታዊ አካል ነው። ኢትዮጵያ የዚህ ድርጅት መስራች አባል መሆኗ እንደ ቻይና፣ ሩሲያ እና ብራዚል ካሉ በዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ ከተራመዱ ሀገራት ጋር የቀጥታ የቴክኖሎጂ፣ የሱፐር ኮምፒውቲንግ መሠረተ-ልማት እና የምርምር ሽግግር እንድታደርግ በሩን በሰፊው ይከፍትላታል።
ይህ ዓለም አቀፍ ትስስር ኢትዮጵያ ወደ ሥራ ለምታስገባው የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ቀጥተኛ የጀርባ አጥንት ሆኖ ያገለግላል። ተቋሙ የሚያዘጋጃቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁና የሰው ልጅን ደህንነት የሚያስቀድሙ እንዲሆኑ ከማድረጉም ባሻገር፤ የውጭ ሀገራት ሊቃውንትና ተመራማሪዎች መጥተው የሚያስተምሩበትና የጋራ የምርምር ሥራዎችን የሚያከናውኑበት ምቹ መድረክ ይፈጥራል። በተጨማሪም፣ ዓለም አቀፍ የኤአይ ሕጎችና የሥነ-ምግባር ደንቦች በሚወጡበት ጊዜ ኢትዮጵያ የአፍሪካን ፍላጎት ያገናዘበ አሻራ እንድታስቀምጥ ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
በመጪው ዘመን የሰው ሠራሽ አስተውሎት አቅም የሀገራትን ሁሉን አቀፍ ዕድገት፣ የሳይበር ደህንነት እና ዲጂታል ሉዓላዊነት የሚወስን ዋነኛ አንቀሳቃሽ ሞተር መሆኑ አያጠያይቅም። በመሆኑም ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ኢንስቲትዩት በኩል የጀመረችውን ሥራም ወደ ልዩ ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለማሳደግ እያደረገችው ያለው ዝግጅት ሀገራችንን በበርካታ መንገዶች ተጠቃሚ ያደርጋታል።
በዋናነት በግብርና፣ በጤና፣ በፋይናንስ እና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች የአሠራር ቅልጥፍናን በማሻሻል የምርታማነት አቅምን እስከ 40 በመቶ ሊያሳድግ ይችላል። እንዲሁም በትራንስፖርት፣ በጤና፣ በግብርና እና በቋንቋ ቴክኖሎጂዎች ላይ የራሷን የሀገር በቀል መፍትሔዎች በመገንባት የውጭ ጥገኝነትን በእጅጉ ትቀንሳለች። ከዚህም ባለፈ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማቃለልና ሙስናን በመቀነስ የዲጂታል ኢትዮጵያን ራዕይ እውን የሚያደርግ ሲሆን፤ ለወጣቱ ትውልድ አዳዲስ የዓለም አቀፍ የርቀት ሥራዎችን እና የሶፍትዌር ልማት ዕድሎችን ይከፍታል።
በሻንጋይ የተመሰረተው ዓለም አቀፍ ድርጅት እና ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለው የዩኒቨርሲቲ ምስረታ እርስ በእርስ የሚደጋገፉ ስትራቴጂካዊ የጉዞ አቅጣጫዎች ናቸው። ሀገራችን በዓለም አቀፍ የኤአይ ሕግ አውጪነት አባልነቷ ቀድማ በመቀላቀሏ እና ተቋማዊ አቅሟን በመገንባቷ፣ የነገውን የኢኮኖሚና የደህንነት የበላይነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ውድድር ውስጥ የራሷን ቦታ እንድታስከብር ያደርጋታል። ይህ ርምጃ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የታላቅ ቴክኖሎጂ ተምሳሌትና የሰለጠነ የሰው ኃይል ማዕከል እንድትሆን የሚያበቃት ብሩህ ተስፋ ነው።
በሰለሞን ገዳ
Comments