9 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
13 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
7 months ago
ነይ እንሂድ‼️
#ethiopia | ብዙ አሳልፈዋል፤ የትምህርት ቤት ትውውቅ ወደ ፍቅር አድጎ በትዳር እስከመጣመር አድርሷቸዋል፤ ለአመታት ደስታና ሀዘን፥ ሳቅና ለቅሶ ተጋርተዋል፤ ሁለት ስም፥ ሁለት አካል ቢኖራቸውም አንድ ልብ ተላብሰዋል፤ በፅኑ ፍቅር ተጋምደዋል፤ ጓዳቸው ሙሉ ነው፤ በጋራ የሚመሩት የንግድ ተቋም አላቸው፤ ለሌላው ይተርፋሉ፤ ልጅ ግን የላቸውም፤ እስካሁን ፍሬያቸውን አላዩም፤ አቅፎ ለመሳም አልታደሉም፤ የቤተሰብ ጫና ተጨምሮባቸዋል፤ የዘመድ አዝማድ ግፊት በዝቶባቸዋል፤ የጓደኛና ጎረቤት ምላስ ተዘርግቶባቸዋል፤ ይህንን ሁሉ መቋቋም አቅቷቸዋል፤ ብን ብሎ መጥፋትን፥ ርቆ መኖርን ተመኝተዋል፤ እናም 'ነይ' እያለ ልብን በመሪነት ሾሞ መንገድ እንጀምር ይላታል፦
"ነይ እንድረስ ከአድማስ ወዲያ
አይ ልባችን ይምራንና
ነይ እንጥፋ እንሻገር
አላማረም የእኛ ነገር..."
ብቻውን አይሆንለትም፤ አልባሽ አጉራሹ፥ የልጅነት ፍቅሩ የህይወት አጋሩ፥ ግራ ጎኑ ቃልኪዳኑ፥ የሰማንያ ሚስቱ ምርኩዝ ብርታቱ፥ እሷ ነችና እጇን ይዞ ይህን ክፉ ቀን ራቅ ብለን እናሳልፍ ይላታል፤ የጉዞ ትጥቁ 'እምነቱ' የመንገድ ስንቁ 'ፍቅሩ' ብቻ ናቸው፤ ተስፋውን ሸክፎ ይማፀናታል፦
"ነይ እንሂድ
ፍቅር አለን የሚያነሳ
ነይ እንሂድ
እንነሳ...."
አለሜ የሚላት ሚስቱ ስለ ፍቅር ብላ ብዙ ችላለች፤ የዘመድ አዝማድና የጎረቤት ምላስ ደጋግሞ ገርፏታል፤ ማህፀነ ደረቅ ተብላለች፤ አጥንት በሚሰብሩ ቃላት በማያገባቸው በገቡ አለሜዎች የእሱ አለም እልፍ ጊዜ ታማለች፤ በልደትና ክርስትና፥ በለቅሶና ሰርግ በሽሙጥ ጦር ተወግታለች፤ ህመሟ ህመሙ ነውና ከዚህ በላይ ስቃይ ይብቃ፥ ብንሄድ ይሻላል እያላት ነው፦
"አንቺም ለኔ እንደሆንሽው እኔም ላንቺ
አለሜ አትንገላቺ
ከሚገርፈው ከውርጩ ከወረት አለም
አይ እንሂድ... እንሂድ ተይ አንታመም..."
እሱም ብዙ ደርሶበታል፤ ተዋትና ሌላ አግባ፥ ወላድ በድባብ ትሂድ የሚሉ የአንድ ልብ ሰንጣቂዎች ዘምተውበታል፤ አቋሙ ግን ፅኑ ነው፤ ጅማሬዬ እሷ ነበረች፤ ፍፃሜዬም እሷ ትሆናለች ይላቸዋል፤ የእኔ ማለዳ፥ የልቤ ሰሌዳ፥ ሀገሬ፥ ፍቅሬ፥ አለሜ ነች ብሎ ይመሰክርላታል
"እንደፈረስ ለጋሪው እንግዳ
በቤቱ ባይተዋር ተይ አንሁን እዳ
ብድርሽ ብድሬ ሀገርሽ ሀገሬ
በሬም አለ... ከበደኝ ቀንበሬ..."
በሰኔ ዝናብ እጦት እንደቆዘመ ገበሬ፥ በፀሎትና በምልጃ የደመናን ማርገዝ እንደሚለምን አርሶ አደር እነሱም ፍሬያቸውን ለብዙ ሰኔዎች ጠብቀዋል፤ በእንባ ጠይቀዋል፤ ምድራዊው ሃኪም ሁለቱም መውለድ እንደሚችሉ ነግሯቸዋል፤ የምድርና የሰማይ አምላካቸውን መለመናቸውን ቀጥለዋል፤ ሆኖም ተስፋ አስቆራጩ በዛባቸው፤ እናም ከእሱም ከእሷም ቤተሰብንና ከዘመድ አዝማዱ ጨለማዊ አመለካከት መሸሽን መርጠዋል፤ እስኪነጋ ድረስ ከአድማስ ወዲያን ለመመኘት ተገደዋል፤ ፍቅር ብቻ ያለበት ፀጥ ያለ ሰላማዊ ቦታን ናፍቀዋል
"እንደ ሰኔ ደመና እንደራቀው
እንደከፋው ገበሬ ተይ አንታመመው
እንሂድ እንሂድ ፀጥ ካለው ስፍራ
ተይ እንሁን ሰላም መኖርን ሳንፈራ...."
ነይ እንሂድ፥ ነይ እንጥፋ፥ ነይ እንሻገር፥ ነይ እንነሳ ይላታል
ሽሽቱ ሰላምን ፍለጋ ነው፤ ስደቱ መስዕዋት የተከፈለበትን ፍቅር ለማፅናት ነው፤ መንገዱ በፀጥታ ለመኖር ነው፤ መሪው ደግሞ ልብ!
ማስታወሻ፦ ( 'ነይ እንሂድ' በድምፃዊ ሮቤል ሚደቅሳ አልበም ውስጥ የሚገኝ ልብ ሰርሳሪ ሙዚቃ ነው፤ የፃፍኩት ደግሞ የማውቃቸውን ጥንዶች ታሪክ ነው፤ ሙሉ ሙዚቃው በመጀመሪያው አስተያየት መስጫ ላይ ይገኛል)
(ታምሩ ዓለሙ)
#ethiopia | ብዙ አሳልፈዋል፤ የትምህርት ቤት ትውውቅ ወደ ፍቅር አድጎ በትዳር እስከመጣመር አድርሷቸዋል፤ ለአመታት ደስታና ሀዘን፥ ሳቅና ለቅሶ ተጋርተዋል፤ ሁለት ስም፥ ሁለት አካል ቢኖራቸውም አንድ ልብ ተላብሰዋል፤ በፅኑ ፍቅር ተጋምደዋል፤ ጓዳቸው ሙሉ ነው፤ በጋራ የሚመሩት የንግድ ተቋም አላቸው፤ ለሌላው ይተርፋሉ፤ ልጅ ግን የላቸውም፤ እስካሁን ፍሬያቸውን አላዩም፤ አቅፎ ለመሳም አልታደሉም፤ የቤተሰብ ጫና ተጨምሮባቸዋል፤ የዘመድ አዝማድ ግፊት በዝቶባቸዋል፤ የጓደኛና ጎረቤት ምላስ ተዘርግቶባቸዋል፤ ይህንን ሁሉ መቋቋም አቅቷቸዋል፤ ብን ብሎ መጥፋትን፥ ርቆ መኖርን ተመኝተዋል፤ እናም 'ነይ' እያለ ልብን በመሪነት ሾሞ መንገድ እንጀምር ይላታል፦
"ነይ እንድረስ ከአድማስ ወዲያ
አይ ልባችን ይምራንና
ነይ እንጥፋ እንሻገር
አላማረም የእኛ ነገር..."
ብቻውን አይሆንለትም፤ አልባሽ አጉራሹ፥ የልጅነት ፍቅሩ የህይወት አጋሩ፥ ግራ ጎኑ ቃልኪዳኑ፥ የሰማንያ ሚስቱ ምርኩዝ ብርታቱ፥ እሷ ነችና እጇን ይዞ ይህን ክፉ ቀን ራቅ ብለን እናሳልፍ ይላታል፤ የጉዞ ትጥቁ 'እምነቱ' የመንገድ ስንቁ 'ፍቅሩ' ብቻ ናቸው፤ ተስፋውን ሸክፎ ይማፀናታል፦
"ነይ እንሂድ
ፍቅር አለን የሚያነሳ
ነይ እንሂድ
እንነሳ...."
አለሜ የሚላት ሚስቱ ስለ ፍቅር ብላ ብዙ ችላለች፤ የዘመድ አዝማድና የጎረቤት ምላስ ደጋግሞ ገርፏታል፤ ማህፀነ ደረቅ ተብላለች፤ አጥንት በሚሰብሩ ቃላት በማያገባቸው በገቡ አለሜዎች የእሱ አለም እልፍ ጊዜ ታማለች፤ በልደትና ክርስትና፥ በለቅሶና ሰርግ በሽሙጥ ጦር ተወግታለች፤ ህመሟ ህመሙ ነውና ከዚህ በላይ ስቃይ ይብቃ፥ ብንሄድ ይሻላል እያላት ነው፦
"አንቺም ለኔ እንደሆንሽው እኔም ላንቺ
አለሜ አትንገላቺ
ከሚገርፈው ከውርጩ ከወረት አለም
አይ እንሂድ... እንሂድ ተይ አንታመም..."
እሱም ብዙ ደርሶበታል፤ ተዋትና ሌላ አግባ፥ ወላድ በድባብ ትሂድ የሚሉ የአንድ ልብ ሰንጣቂዎች ዘምተውበታል፤ አቋሙ ግን ፅኑ ነው፤ ጅማሬዬ እሷ ነበረች፤ ፍፃሜዬም እሷ ትሆናለች ይላቸዋል፤ የእኔ ማለዳ፥ የልቤ ሰሌዳ፥ ሀገሬ፥ ፍቅሬ፥ አለሜ ነች ብሎ ይመሰክርላታል
"እንደፈረስ ለጋሪው እንግዳ
በቤቱ ባይተዋር ተይ አንሁን እዳ
ብድርሽ ብድሬ ሀገርሽ ሀገሬ
በሬም አለ... ከበደኝ ቀንበሬ..."
በሰኔ ዝናብ እጦት እንደቆዘመ ገበሬ፥ በፀሎትና በምልጃ የደመናን ማርገዝ እንደሚለምን አርሶ አደር እነሱም ፍሬያቸውን ለብዙ ሰኔዎች ጠብቀዋል፤ በእንባ ጠይቀዋል፤ ምድራዊው ሃኪም ሁለቱም መውለድ እንደሚችሉ ነግሯቸዋል፤ የምድርና የሰማይ አምላካቸውን መለመናቸውን ቀጥለዋል፤ ሆኖም ተስፋ አስቆራጩ በዛባቸው፤ እናም ከእሱም ከእሷም ቤተሰብንና ከዘመድ አዝማዱ ጨለማዊ አመለካከት መሸሽን መርጠዋል፤ እስኪነጋ ድረስ ከአድማስ ወዲያን ለመመኘት ተገደዋል፤ ፍቅር ብቻ ያለበት ፀጥ ያለ ሰላማዊ ቦታን ናፍቀዋል
"እንደ ሰኔ ደመና እንደራቀው
እንደከፋው ገበሬ ተይ አንታመመው
እንሂድ እንሂድ ፀጥ ካለው ስፍራ
ተይ እንሁን ሰላም መኖርን ሳንፈራ...."
ነይ እንሂድ፥ ነይ እንጥፋ፥ ነይ እንሻገር፥ ነይ እንነሳ ይላታል
ሽሽቱ ሰላምን ፍለጋ ነው፤ ስደቱ መስዕዋት የተከፈለበትን ፍቅር ለማፅናት ነው፤ መንገዱ በፀጥታ ለመኖር ነው፤ መሪው ደግሞ ልብ!
ማስታወሻ፦ ( 'ነይ እንሂድ' በድምፃዊ ሮቤል ሚደቅሳ አልበም ውስጥ የሚገኝ ልብ ሰርሳሪ ሙዚቃ ነው፤ የፃፍኩት ደግሞ የማውቃቸውን ጥንዶች ታሪክ ነው፤ ሙሉ ሙዚቃው በመጀመሪያው አስተያየት መስጫ ላይ ይገኛል)
(ታምሩ ዓለሙ)
1 year ago
የህፃኑ ስቃይ ሲያሳዝን‼️
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
Comments