3 months ago
የቤተክርስቲያን ትምህርት በኦሮሚኛ ቋንቋ በቴክኖሎጂ ታግዞ ሊሰጥ ነው #ethiopia | የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ዓምደ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ከወልዳ ዳንዲ አቦቲ (ማኅበረ ፍኖተ አበው) ጋር በመሆን፣ መሠረታዊ የቤተክርስቲያን ትምህርትን በኦሮሚኛ ቋንቋ በርቀትና በኢ-ለርኒንግ (Online) ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን በዛሬው ዕለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል።
ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን፣ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን፣ ነገረ ቅዱሳን፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ብሉይና ሐዲስ) እና የቤተክርስቲያን ታሪክን ያካተቱ 5 መጻሕፍት በኦሮሚኛ ቋንቋ ተዘጋጅተዋል።
ትምህርቱ በመጽሐፍ (ርቀት) እና በቴክኖሎጂ የታገዘ በይነ-መረብ (ኢ-ለርኒንግ) አማራጮች የቀረበ ሲሆን፣ ማንኛውም ምእመን ባለበት ቦታ ሆኖ በኢንተርኔት መማር ይችላል።
የርቀት ትምህርቱ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፣ የኢ-ለርኒንግ ትምህርቱ ደግሞ በተማሪው ፍጥነት እስከ አንድ ዓመት ድረስ ሊጠናቀቅ ይችላል።
መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአራት ኪሎ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም መሠረተ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ ብጹዓን አባቶችና እንግዶች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።
ይህ አገልግሎት የቤተክርስቲያንን ትምህርት በቋንቋና በአካባቢ ሳይገደብ ለምእመናን ለማድረስ ትልቅ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ፣ በምርቃቱ ዕለት የሚዲያ አካላት፣ ባለሀብቶችና ምእመናን በመገኘት ድጋፋቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #oromiffaministry #elearning #distanceeducation #amdehaymanot #woldadandiaboti #gospelexpansion #addisababa #መንፈሳዊትምህርት #ኦሮሚኛ #ኢለርኒንግ #ተዋሕዶ #ቅዱስገብርኤል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ትምህርተ ሃይማኖት፣ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን፣ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን፣ ነገረ ቅዱሳን፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ብሉይና ሐዲስ) እና የቤተክርስቲያን ታሪክን ያካተቱ 5 መጻሕፍት በኦሮሚኛ ቋንቋ ተዘጋጅተዋል።
ትምህርቱ በመጽሐፍ (ርቀት) እና በቴክኖሎጂ የታገዘ በይነ-መረብ (ኢ-ለርኒንግ) አማራጮች የቀረበ ሲሆን፣ ማንኛውም ምእመን ባለበት ቦታ ሆኖ በኢንተርኔት መማር ይችላል።
የርቀት ትምህርቱ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፣ የኢ-ለርኒንግ ትምህርቱ ደግሞ በተማሪው ፍጥነት እስከ አንድ ዓመት ድረስ ሊጠናቀቅ ይችላል።
መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ጀምሮ በአራት ኪሎ ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም መሠረተ ሃይማኖት ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ ብጹዓን አባቶችና እንግዶች በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።
ይህ አገልግሎት የቤተክርስቲያንን ትምህርት በቋንቋና በአካባቢ ሳይገደብ ለምእመናን ለማድረስ ትልቅ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ፣ በምርቃቱ ዕለት የሚዲያ አካላት፣ ባለሀብቶችና ምእመናን በመገኘት ድጋፋቸውን እንዲያሳዩ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #oromiffaministry #elearning #distanceeducation #amdehaymanot #woldadandiaboti #gospelexpansion #addisababa #መንፈሳዊትምህርት #ኦሮሚኛ #ኢለርኒንግ #ተዋሕዶ #ቅዱስገብርኤል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🙏 ለዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Comments