4 months ago
"መካፈል ባህላችን ነው!"
የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለሰራተኞቹ ማዕድ አጋራ
#ethiopia | የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፣ "ሰው ተኮር ተግባራት" ተቋማዊ ባህሉ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ተጠቃሚዎች
በተቋሙ ውስጥ ዝቅተኛ ደሞዝ የሚከፈላቸው 128 ሰራተኞች የበዓል ማዕድ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል።
ዓላማ
በዓላትን ስናከብር ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን በማሰብና ያለንን በማካፈል መሆን እንዳለበት ተቋሙ መልዕክቱን አስተላልፏል።
መልእክት
"የትንሳኤ በዓል የፍቅርና የመስዋዕትነት በዓል በመሆኑ፣ ይህንን ፍቅር ለወገኖቻችን በማካፈል መግለጽ ይገባናል" ሲል ቢሮው ገልጿል።
በዓልን ከወገን ጋር ማክበር ድርብ ደስታ ነው!
#getu #landmanagement #eastersharing #ethiopiantradition #socialresponsibility #addisababa #humanityfirst #የመሬትልማት #ማዕድማጋራት #ትንሳኤ #ኢትዮጵያዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለሰራተኞቹ ማዕድ አጋራ
#ethiopia | የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ መጪውን የትንሳኤ በዓል ምክንያት በማድረግ፣ "ሰው ተኮር ተግባራት" ተቋማዊ ባህሉ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ተጠቃሚዎች
በተቋሙ ውስጥ ዝቅተኛ ደሞዝ የሚከፈላቸው 128 ሰራተኞች የበዓል ማዕድ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል።
ዓላማ
በዓላትን ስናከብር ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን በማሰብና ያለንን በማካፈል መሆን እንዳለበት ተቋሙ መልዕክቱን አስተላልፏል።
መልእክት
"የትንሳኤ በዓል የፍቅርና የመስዋዕትነት በዓል በመሆኑ፣ ይህንን ፍቅር ለወገኖቻችን በማካፈል መግለጽ ይገባናል" ሲል ቢሮው ገልጿል።
በዓልን ከወገን ጋር ማክበር ድርብ ደስታ ነው!
#getu #landmanagement #eastersharing #ethiopiantradition #socialresponsibility #addisababa #humanityfirst #የመሬትልማት #ማዕድማጋራት #ትንሳኤ #ኢትዮጵያዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ማዕድ በማጋራት ማህበራዊ ኃላፊነትን መወጣት!
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጪውን የትንሳዔ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1,686 የአስተዳደር ሰራተኞቹ የበዓል ድጋፍ (ማዕድ ማጋራት) አደረገ።
በሁሉም ምድብ ችሎት የሚገኙ 1,686 የአስተዳደር ሰራተኞች።
የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፎአድ ኪያር እና የበላይ አመራሮች በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
መርሃ ግብሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ተጀምሯል።
በዓልን በጋራ ማክበር ፍቅርንና አንድነትን ያጠናክራል!
Federal First Instance Court Of Ethiopia
#getu #eastersupport #socialresponsibility #federalcourt #ethiopia #holidaygift #lideta #የትንሳዔበዓል #ማዕድማጋራት #ልደታ #የፌደራልፍርድቤት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የማዕድ ማጋራት
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አዋሽ ባንክ ለ5 ሺህ ወገኖች የበዓል ደስታን አበረከተ!
#ethiopia | አዋሽ ባንክ የ2018 ዓ.ም የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ “ክብራችን ወገናችን - ደስታችን ማካፈላችን” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ደማቅ የማዕድ ማጋራት መርሃ-ግብር አከናውኗል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
ተጠቃሚዎች፦ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ከ5,000 በላይ አረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች።
የዓይነት ድጋፍ፦ ለእያንዳንዱ ተጠቃሚ 5 ሊትር ዘይት እና 25 ኪሎ ዱቄት ተበርክቷል።
ተጨማሪ፦ ከዓይነት ድጋፉ ባለፈ የአንድ ለአንድ የጥሬ ገንዘብ ስጦታም ተደርጓል።
የባንኩ ማህበራዊ አሻራ፦
አዋሽ ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት ብቻ ለማኅበራዊ ኃላፊነት ተግባራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ በትምህርት፣ በጤና እና በቤት ግንባታ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል። ባንኩ አሁን ላይ ከ1005 በላይ ቅርንጫፎችና ከ16 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት ግዙፍ ተቋም ነው።
"የሰውን ልጅ መርዳት ለነፍስ እረፍት ነው!
ለአዋሽ ባንክ ምስጋና ይገባዋል።" 🙏
#getu #awashbank #csr #ethiopia #eastersharing #awashbank31years #socialresponsibility #addisababa #communitysupport #አዋሽባንክ #ማዕድማጋራት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #በጎነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
11 months ago
አቅመ ደካሞችን መደገፍ የሰው ተኮር እሳቤያችን ተግባራዊ ማሳያ ነው - አቶ ኦርዲን በድሪ
#ethiopia | አቅመ ደካማ ዜጎችን መደገፍ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ስሜትን የሚያዳብር የሰው ተኮር እሳቤያችን ማሳያ ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የመውሊድና የዘመን መለወጫ በዓላትን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ከ1 ሺ በላይ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል።
ሰው ተኮር የልማት ሥራዎች ማህበራዊ ትስስርን የሚያጎለብቱና የአብሮነት እሴቶች እንዲዳብሩ የሚያስችሉ በመሆናቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል።
የምንታወቅበትን የመተጋገዝ እና የመደጋገፍ ባህል ይበልጥ በማጎልበት ከአቅመ ደካማ ዜጎች ጎን ልንቆም ይገባል ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
#etv #harari #ማዕድማጋራት
#ethiopia | አቅመ ደካማ ዜጎችን መደገፍ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ስሜትን የሚያዳብር የሰው ተኮር እሳቤያችን ማሳያ ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የመውሊድና የዘመን መለወጫ በዓላትን ምክንያት በማድረግ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ከ1 ሺ በላይ ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል።
ሰው ተኮር የልማት ሥራዎች ማህበራዊ ትስስርን የሚያጎለብቱና የአብሮነት እሴቶች እንዲዳብሩ የሚያስችሉ በመሆናቸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል።
የምንታወቅበትን የመተጋገዝ እና የመደጋገፍ ባህል ይበልጥ በማጎልበት ከአቅመ ደካማ ዜጎች ጎን ልንቆም ይገባል ሲሉም ርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በቴዎድሮስ ታደሰ
#etv #harari #ማዕድማጋራት
Sponsored by
Surafel
Comments