197ኛው ማንቹርያ ደርቢ
#ethiopia | የማንችስተር ደርቢ ኢትሃድ ላይ በሲቲ እና በዩናይትድ መካከል ይከናወናል
ይህንን ጨዋታ ለመገመት በጣም ከባድ የሚያደርጉ ብዙ ምክንያቶች አሉ" ይላል የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን።
"ማንቸስተር ዩናይትድ ከዓለም አቀፍ ጨዋታዎች በፊት በርንሌይን ማሸነፉ ሊያነሳሳው ቢችልም ግን ማንቸስተር ሲቲ ከብራይተን ጋር ያደረገውን ጨዋታ ስመለከት ጥርጣሬ ገብቶኛል" ይላል።
ለመሆኑ ደርቢውን ማን በአሸናፊነት ያጠናቅቃል?
ብሪያን ምቡሞ በመልሶ ማጥቃት ሲቲን ሊቀጣ የሚችል ሲሆን የሲቲው ግብ ጠባቂ ጀምስ ትራፎርድ አስተማማኝ አይደለም።
ዩናይትድ ጎል ማስቆጠር ቢችልም ሲቲ በሜዳው በርካታ ዕድሎችን ይፈጥራል።
ሲቲ ከመጀመሪያዎቹ ሦስት ጨዋታዎች ሁለቱን ተሸንፏል።
በሻምፒዮንስ ሊግ በቀጣይ ሳምንት አጋማሽ ናፖሊን ቀጥሎ ደግሞ አርሰናልን ይገጥማል።
አዲስ ፈራሚው ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማ በቋሚነት ከተሰለፈ ቡድኑ ይሻሻላል።
ዩናይትድም በተመሳሳይ ቦታ ላይ ክፍተት አለበት።
ዩናይትድ ያስፈረመው ግብ ጠባቂው ሴኔ ላመንስ ያለው አቋም እና በሊጉ የሚኖረው ተጽዕኖ ተጠባቂ ነው።
BBC
#ethiopia | የማንችስተር ደርቢ ኢትሃድ ላይ በሲቲ እና በዩናይትድ መካከል ይከናወናል
ይህንን ጨዋታ ለመገመት በጣም ከባድ የሚያደርጉ ብዙ ምክንያቶች አሉ" ይላል የቢቢሲው የእግር ኳስ ተንታኝ ክሪስ ሱተን።
"ማንቸስተር ዩናይትድ ከዓለም አቀፍ ጨዋታዎች በፊት በርንሌይን ማሸነፉ ሊያነሳሳው ቢችልም ግን ማንቸስተር ሲቲ ከብራይተን ጋር ያደረገውን ጨዋታ ስመለከት ጥርጣሬ ገብቶኛል" ይላል።
ለመሆኑ ደርቢውን ማን በአሸናፊነት ያጠናቅቃል?
ብሪያን ምቡሞ በመልሶ ማጥቃት ሲቲን ሊቀጣ የሚችል ሲሆን የሲቲው ግብ ጠባቂ ጀምስ ትራፎርድ አስተማማኝ አይደለም።
ዩናይትድ ጎል ማስቆጠር ቢችልም ሲቲ በሜዳው በርካታ ዕድሎችን ይፈጥራል።
ሲቲ ከመጀመሪያዎቹ ሦስት ጨዋታዎች ሁለቱን ተሸንፏል።
በሻምፒዮንስ ሊግ በቀጣይ ሳምንት አጋማሽ ናፖሊን ቀጥሎ ደግሞ አርሰናልን ይገጥማል።
አዲስ ፈራሚው ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማ በቋሚነት ከተሰለፈ ቡድኑ ይሻሻላል።
ዩናይትድም በተመሳሳይ ቦታ ላይ ክፍተት አለበት።
ዩናይትድ ያስፈረመው ግብ ጠባቂው ሴኔ ላመንስ ያለው አቋም እና በሊጉ የሚኖረው ተጽዕኖ ተጠባቂ ነው።
BBC
9 months ago