ሱዌስ ሞተርስ እና ጀቱር ኢትዮጵያ ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት የምግብ መስርያ ቁሳቁስ እና የንጽህና መጠበቅያ
መገልገያ እቃዎችን ለስለእናት በጎ አድራጎት ድርጅት አበረከቱ
ሱዌስ ሞተርስ እና ጀቱር ኢትዮጵያ በዛሬው እለት በሰለ እናት የበጎ አድታጎት ድርጅት በመገኘት የምግብ መስርያ ቁሳቁስ መገልገያ እቃዎች፣ የንጽህና መጠበቅያና በተቋሙ ለሚገኙ ወገኖች አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ድጋፎችን አደረገ ።
እ.አ.አ. ከ2018 ጀምሮ በኢትዮጵያ ውስጥ ተሽከርካሪ አሴምብል በማካሄድ ለበርካቶች የሥራ እድሎችን በመከፈት በተፈጥሯዊ ሰዉ ሰራሽና ድንገተኛ አደጋዎች ፈጥኖ በመድረስ የሚታወቀው ሱዌስ ሞተርስ በዛሬው እለት ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ የሀገሪቱ ከልሎች እና አሁን ላይ ደግሞ በአዲስአበባ እና በኦሮሚያ ሻሸመኔ ከተማ ላይ ላሉ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያት ላጡ ህጻናት እና አቅመ ደካማ ቤተሰቦች ድጋፍ እያደረገ በሚገኘው ስለእናት የበጎአድራጎት ድርጅት በመገኘት የተለያዩ ለድርጂቱና በዉስጡ ለሚገኙ ወገኖች መሰረታዊ የሆኑ ድጋፎችን አድርገዋል ። ።
ከተደረጉት ድጋፎች መካከልም የምግብ ማብሰያ ቁሳቁስና መገልገዪ እቃዎች፣ የንጽህና መጠበቅያ እና ሌሎች የአስፈላጊ ቁሳቁሶችንም ይካተታሉ።
ኩባንያው ከመነሻው ጀምሮ በመላዉ ሃገሪቱ ለብዙ ኢትዮጵያውያንና ለተወሰኑ የውጪ ዜጎች የሥራ እድሎችን በመፍጠር የሚታወቅ ሲሆን፣ በማህበራዊ ኃላፊነት ደግሞ በተለያዩ ጊዜአት በከፋ ችግር ለተጋለጡ በሰዉ ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋዎች ለተዳረጉ የማህበረሰብ ክፍሎችና በሀገራዊ ጉዳዮችን ላይ በመሳተፍ በሃገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ ምላሽ በመስጠት ይታወቃል ።
በዛሬዉ እለት በስለ እናት የበጎአድራጎት ድርጂት በመገኘት ድጋፍ ያደረጉት ሱዌስ ሞተርስ እና ጀቱር ኢትዮጵያ ኩባንያ ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን እየታደጉ ያሉ ተቋማትን አቅም ያላቸው ሁሉ እንዲደግፏቸው ጥሪ አስተላልፈዋል።
ሕብረተሰቡ በኢትዮጵያ አንድም ሰው በምግብ፣ በውሃና በመሰል ችግሮች እንዳይጎዳ ጥረት እንዲያደርግም ተማጽነዋል
አክለዉም " እኛ ሁሉ በመተባበር ለተጎዱት እጆቻችንን እንዘርጋ፣ የሀገራችንን እድገት እና ልማት የወደፊት ተስፋ የሆኑት ህጻናት ላይ በአንድነት እንገንባ።" ሲሉ ተቋማትና ድርጂቶች ልክ እንደ ሱዌስ ሞተርስ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል ።
አዲስ አበባ, ነሐሴ 10, 2017 ዓ.ም
መገልገያ እቃዎችን ለስለእናት በጎ አድራጎት ድርጅት አበረከቱ
ሱዌስ ሞተርስ እና ጀቱር ኢትዮጵያ በዛሬው እለት በሰለ እናት የበጎ አድታጎት ድርጅት በመገኘት የምግብ መስርያ ቁሳቁስ መገልገያ እቃዎች፣ የንጽህና መጠበቅያና በተቋሙ ለሚገኙ ወገኖች አስፈላጊ የሆኑ ሌሎች ድጋፎችን አደረገ ።
እ.አ.አ. ከ2018 ጀምሮ በኢትዮጵያ ውስጥ ተሽከርካሪ አሴምብል በማካሄድ ለበርካቶች የሥራ እድሎችን በመከፈት በተፈጥሯዊ ሰዉ ሰራሽና ድንገተኛ አደጋዎች ፈጥኖ በመድረስ የሚታወቀው ሱዌስ ሞተርስ በዛሬው እለት ላለፉት 23 ዓመታት በተለያዩ የሀገሪቱ ከልሎች እና አሁን ላይ ደግሞ በአዲስአበባ እና በኦሮሚያ ሻሸመኔ ከተማ ላይ ላሉ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያት ላጡ ህጻናት እና አቅመ ደካማ ቤተሰቦች ድጋፍ እያደረገ በሚገኘው ስለእናት የበጎአድራጎት ድርጅት በመገኘት የተለያዩ ለድርጂቱና በዉስጡ ለሚገኙ ወገኖች መሰረታዊ የሆኑ ድጋፎችን አድርገዋል ። ።
ከተደረጉት ድጋፎች መካከልም የምግብ ማብሰያ ቁሳቁስና መገልገዪ እቃዎች፣ የንጽህና መጠበቅያ እና ሌሎች የአስፈላጊ ቁሳቁሶችንም ይካተታሉ።
ኩባንያው ከመነሻው ጀምሮ በመላዉ ሃገሪቱ ለብዙ ኢትዮጵያውያንና ለተወሰኑ የውጪ ዜጎች የሥራ እድሎችን በመፍጠር የሚታወቅ ሲሆን፣ በማህበራዊ ኃላፊነት ደግሞ በተለያዩ ጊዜአት በከፋ ችግር ለተጋለጡ በሰዉ ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋዎች ለተዳረጉ የማህበረሰብ ክፍሎችና በሀገራዊ ጉዳዮችን ላይ በመሳተፍ በሃገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ ምላሽ በመስጠት ይታወቃል ።
በዛሬዉ እለት በስለ እናት የበጎአድራጎት ድርጂት በመገኘት ድጋፍ ያደረጉት ሱዌስ ሞተርስ እና ጀቱር ኢትዮጵያ ኩባንያ ኑሯቸውን በጎዳና ያደረጉና በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን እየታደጉ ያሉ ተቋማትን አቅም ያላቸው ሁሉ እንዲደግፏቸው ጥሪ አስተላልፈዋል።
ሕብረተሰቡ በኢትዮጵያ አንድም ሰው በምግብ፣ በውሃና በመሰል ችግሮች እንዳይጎዳ ጥረት እንዲያደርግም ተማጽነዋል
አክለዉም " እኛ ሁሉ በመተባበር ለተጎዱት እጆቻችንን እንዘርጋ፣ የሀገራችንን እድገት እና ልማት የወደፊት ተስፋ የሆኑት ህጻናት ላይ በአንድነት እንገንባ።" ሲሉ ተቋማትና ድርጂቶች ልክ እንደ ሱዌስ ሞተርስ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል ።
አዲስ አበባ, ነሐሴ 10, 2017 ዓ.ም
12 months ago