የዩክሬን ፓርላማ ዩሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ሾመ
#ethiopia | የዩክሬን ፓርላማ የዩሊያ ስቪሪደንኮ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር በማድረግ በ262 ድምጽ አጽድቋል።
ስቪሪደንኮ ከህዳር 2021 ጀምሮ የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
የዩክሬንን ኢኮኖሚና ማህበራዊ አቅም ማጠናከር፤ የዩክሬናውያንን የድጋፍ ፕሮግራሞችን ማስፋፋትና የሀገር ውስጥ የጦር መሳሪያ ምርትን ማስፋፋት የመንግስታቸው ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።
የዩክሬን ጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ የተረከበች ሁለተኛዋ ሴት መሆኗን አናዶሉ ዘግቧል፡፡ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ስቪሪደንኮን በእጩነት ማቅረባቸውን ይታወሳል። #gazette_plus
#ethiopia | የዩክሬን ፓርላማ የዩሊያ ስቪሪደንኮ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር በማድረግ በ262 ድምጽ አጽድቋል።
ስቪሪደንኮ ከህዳር 2021 ጀምሮ የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
የዩክሬንን ኢኮኖሚና ማህበራዊ አቅም ማጠናከር፤ የዩክሬናውያንን የድጋፍ ፕሮግራሞችን ማስፋፋትና የሀገር ውስጥ የጦር መሳሪያ ምርትን ማስፋፋት የመንግስታቸው ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።
የዩክሬን ጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ የተረከበች ሁለተኛዋ ሴት መሆኗን አናዶሉ ዘግቧል፡፡ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ስቪሪደንኮን በእጩነት ማቅረባቸውን ይታወሳል። #gazette_plus
11 months ago