በአልኮል እና ሲጋራ ምርቶች ላይ ከተጣለው ኤክሳይዝ ታክስ የተነሳ ህጋዊ የሲጋራ ገበያ ከ2019 ወዲህ በሁለት ሶስተኛ ገደማ ቢቀንስም፣ የሸ his ንበ "ተጠቃሚዎች ቁጥር ግን አለመቀነሱ ተገለጸ
አዲሱ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ የዋጋ ጭማሪው ተጠቃሚዎች ሱሳቸውን እንዲተው ከማድረግ ይልቅ ወደ ህገ-ወጥ ሲጋራዎች (እንደ ሻልማን፣ ጎልድ እና ኦሪስ) እና ከታክስ ነፃ ወደሆኑ ባህላዊ መጠጦች (አረቄ፣ ጠጅ እና ጠላ) እንዲዞሩ አድርጓቸዋል።
ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አቤተሰቦች በዋጋ ጭማሪው ምክንያት አጠቃቀማቸውን ቢቀንሱም፣ አሁንም ወደ 2.4 ሚሊዮን የሚጠጉ አዋቂዎች ሲጋራ ማጨሳቸውን ቀጥለዋል።
በዚህ ታክስ መንግስት ከአልኮል 13.6 ቢሊዮን ብር እንዲሁም ከትንባሆ 1.7 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ ቢችልም፣ አምራቾች የግብር ጫናው ከባድ መሆኑን ይናገራሉ።
በሌላ በኩል የምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን የጥናቱን ሽፋንና ማስረጃ ጥያቄ ውስጥ በማስገባት አከራካሪነቱን ጠቁሟል።
አዲስ ፎርቹን
Seledadotio
Seledadotio
አዲሱ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ የዋጋ ጭማሪው ተጠቃሚዎች ሱሳቸውን እንዲተው ከማድረግ ይልቅ ወደ ህገ-ወጥ ሲጋራዎች (እንደ ሻልማን፣ ጎልድ እና ኦሪስ) እና ከታክስ ነፃ ወደሆኑ ባህላዊ መጠጦች (አረቄ፣ ጠጅ እና ጠላ) እንዲዞሩ አድርጓቸዋል።
ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አቤተሰቦች በዋጋ ጭማሪው ምክንያት አጠቃቀማቸውን ቢቀንሱም፣ አሁንም ወደ 2.4 ሚሊዮን የሚጠጉ አዋቂዎች ሲጋራ ማጨሳቸውን ቀጥለዋል።
በዚህ ታክስ መንግስት ከአልኮል 13.6 ቢሊዮን ብር እንዲሁም ከትንባሆ 1.7 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ ቢችልም፣ አምራቾች የግብር ጫናው ከባድ መሆኑን ይናገራሉ።
በሌላ በኩል የምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን የጥናቱን ሽፋንና ማስረጃ ጥያቄ ውስጥ በማስገባት አከራካሪነቱን ጠቁሟል።
አዲስ ፎርቹን
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago