ከቀናት በፊት ህወሃት በጥቂት ቀናት ውስጥ ጦርነት ለመጀመር መዘጋጀቱን መዘገባችን ይታወሳል ዛሬ ሀምሌ 25 ቀን 2018ዓ.ም በሱዳን አዋሳኝ ድንበር “በሸረሪና “ በተባለ ቦታ አርሚ 70 በተባለው ጦሩ አማካኝነት የጦርነት ትንኮሳዎች መኖሩን ምንጮቻችን ገልፀውልናል ዝርዝሩን በምሽት ዜና እወጃችን ጠብቁን
7 days ago