(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢራን ጦር በኩዌት በሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ተቋማት ላይ የድሮን ጥቃቶችን መፈጸሙን አስታውቋል። ጦሩ ባወጣው መግለጫ፣ በኩዌት በሚገኘው 'አህመድ አል-ጃበር' የአየር ኃይል ጦር ሰፈር ውስጥ የሚገኙትን የጦር አውሮፕላኖች ማቆሚያዎች፣ የሳተላይት ግንኙነት ስርዓቶች እና የመሳሪያ ማከማቻ ስፍራዎችን ዒላማ ማድረጉን ገልጿል።
የኢራን ጦር አክሎም ይህ ጥቃት የተፈጸመው "የአሜሪካ ጦር በሀገራችን ላይ ለፈጸመው የቅርብ ጊዜ ትንኮሳ እና በቄሽም ደሴት (በሚገኝ መኖሪያ ቤት ላይ ላደረሰው አረመኔያዊ ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት ነው" ሲል ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህንን ዜና በተመለከተ ከአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በኩል እስካሁን የተሰጠ ፈጣን ምላሽ የለም።
የኢራን ጦር አክሎም ይህ ጥቃት የተፈጸመው "የአሜሪካ ጦር በሀገራችን ላይ ለፈጸመው የቅርብ ጊዜ ትንኮሳ እና በቄሽም ደሴት (በሚገኝ መኖሪያ ቤት ላይ ላደረሰው አረመኔያዊ ጥቃት አጸፋዊ ምላሽ ለመስጠት ነው" ሲል ማብራሪያ ሰጥቷል።
ይህንን ዜና በተመለከተ ከአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ በኩል እስካሁን የተሰጠ ፈጣን ምላሽ የለም።
8 days ago