ማስተዋል መልሰው አጥናፉ ትባላለች በቅፅል ስሟ ሚሚ ፤ ትንሽ የአ ዕምሮ ህመ ም አለባት ፤ በቀን 14- 11- 2018 ዓ.ም ጠዋት ብዙ ጊዜ ሄዳ ወደምትመጣበት ወደ አራብሳ አቡዬ ቤተክርስቲያን ለመሳለም እንደወጣች አልተመለሰችም።
ሌላ የምታውቀው እና የምትሄድበትም የለም። በእለቱ ለብሳ የወጣችው ሙሉ ነጭ ቀሚስ ነጠላ እና ነጭ ሲሊፐር ጫማ ነው።
የጠፋችበት አካባቢ አራብሳ ነው
ነገር ግን በየትኛውም አካባቢ የምትገኙ የሀገራችን ልጆች እባካችሁ ካያችኋት ተባበሩን እና ከታች በለጠፍነው ስልክ ቁጥር ደውሉልን።
0935164242 - ሜሮን መልሰው (እህት )
0920427395 - ሸዊት ( እህት)
0913282943 - አቶ መልሰው አጥናፉ ( አባት)
ሌላ የምታውቀው እና የምትሄድበትም የለም። በእለቱ ለብሳ የወጣችው ሙሉ ነጭ ቀሚስ ነጠላ እና ነጭ ሲሊፐር ጫማ ነው።
የጠፋችበት አካባቢ አራብሳ ነው
ነገር ግን በየትኛውም አካባቢ የምትገኙ የሀገራችን ልጆች እባካችሁ ካያችኋት ተባበሩን እና ከታች በለጠፍነው ስልክ ቁጥር ደውሉልን።
0935164242 - ሜሮን መልሰው (እህት )
0920427395 - ሸዊት ( እህት)
0913282943 - አቶ መልሰው አጥናፉ ( አባት)
11 days ago