በአርሲ ግጭት 8 ሚሊሻ እና ፖሊሶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 11 ሰዎች ናቸው የተገደሉት - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ‼️
ለግጭቱ ሐይማኖታዊ መልክ ለመሰጠት የተደረገው ሙከራ ተገቢ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
ሽፍቶች በአካባቢው ያለውን ሰላም ለማደብዘዝ ሙከራ እንዳደርጉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ እና ከተፈናቃዮች ውስጥ 90 በመቶ በላይ የሚሆኑት መመለሳቸውን አንስተዋል፡፡
የአርሲ ሀገረ ስብከት 13 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን ገልፆ ነበር።
Seledadotio
Seledadotio
ለግጭቱ ሐይማኖታዊ መልክ ለመሰጠት የተደረገው ሙከራ ተገቢ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ተናግረዋል።
ሽፍቶች በአካባቢው ያለውን ሰላም ለማደብዘዝ ሙከራ እንዳደርጉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ 22 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ እና ከተፈናቃዮች ውስጥ 90 በመቶ በላይ የሚሆኑት መመለሳቸውን አንስተዋል፡፡
የአርሲ ሀገረ ስብከት 13 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን ገልፆ ነበር።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago