Logo
EBC
ስፔን ኦስትሪያን 3 ለ 0 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች
*******************

በ23ኛው የዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ስፔን ኦስትሪያን 3 ለ 0 በመርታት ወደ 16ቱ ጥሎ ማለፍ ተሸጋግራለች።

ስፔንን ለድል ያበቋትን ሦስት ግቦች ሚኬል ኦያርዛባል በ36ኛው እና በ89ኛው ደቂቃ ላይ ሲያስቆጥር፤ ቀሪዋን አንድ ግብ ፔድሮ ፖሮ በ66ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

ስፔን በቀጣይ ዙር ጨዋታዋ ከፖርቹጋል እና ክሮሺያ አሸናፊ ጋር የምትገናኝ ይሆናል።
#worldcup #spain #austria #sports #ebc #fifa2026

1 month ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.