Logo
Ethio telecom
የመቀሌ ከተማ አውቶማቲክ የቴሌፎን አገልግሎት!

ቴክኖሎጂው ሲቀየር ለሠራተኞቹ ምቹ የሥራ ሁኔታን መፍጠሩን የወቅቱ ቴሌ ነጋሪት "የመቀሌ ከተማ አውቶማቲክ የቴሌፎን አገልግሎት ካገኘች በኋላ ለኦፕሬተሮቻችን አመቺ የሥራ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል" በማለት ዘግቦ ነበር።

ከትላንትናው የዲጂታል ጉዟችን ማኅደር ለትውስታ አጋራናችሁ!
#ትውስታ #throwbackthursday #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.