የመቀሌ ከተማ አውቶማቲክ የቴሌፎን አገልግሎት!
ቴክኖሎጂው ሲቀየር ለሠራተኞቹ ምቹ የሥራ ሁኔታን መፍጠሩን የወቅቱ ቴሌ ነጋሪት "የመቀሌ ከተማ አውቶማቲክ የቴሌፎን አገልግሎት ካገኘች በኋላ ለኦፕሬተሮቻችን አመቺ የሥራ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል" በማለት ዘግቦ ነበር።
ከትላንትናው የዲጂታል ጉዟችን ማኅደር ለትውስታ አጋራናችሁ!
#ትውስታ #throwbackthursday #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ቴክኖሎጂው ሲቀየር ለሠራተኞቹ ምቹ የሥራ ሁኔታን መፍጠሩን የወቅቱ ቴሌ ነጋሪት "የመቀሌ ከተማ አውቶማቲክ የቴሌፎን አገልግሎት ካገኘች በኋላ ለኦፕሬተሮቻችን አመቺ የሥራ ሁኔታ ተፈጥሮላቸዋል" በማለት ዘግቦ ነበር።
ከትላንትናው የዲጂታል ጉዟችን ማኅደር ለትውስታ አጋራናችሁ!
#ትውስታ #throwbackthursday #ethiotelecom #telebirr #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
2 months ago