Logo
FBC
የስምንቱ ምርጦች ፍልሚያ በመጪው ቅዳሜ #ፋናላምሮት በ9ኛው ሳምንት በሁለት ምድብ ሲወዳደሩ ከነበሩት ስምንቱ ምርጦች ጋር ቀጥሎ ይካሄዳል።

አልማዝ ሲሳይ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ ፣ ዮናስ ሽመልስ፣ ዳንኤል አለልኝ፣ ቃለአብ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ እና መሳፍንት ልዑል ናቸው።

እነማን ለፍፃሜው ይደርሱ ይሆን?

26 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.