Logo
YenetaTube
በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

በ24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች።

በ400 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ ውድድር አትሌት አጃይባ አልዩ በቀዳሚነት በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያውን አስገኝታለች።

FBC

1 month ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.