Logo
SeledaPost
የፈረንሳይ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት  ኢማኑኤል ማክሮን ከ ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ ጋር ከ ኬንያ ወደ ኢትዮጵያ አብረው ገብተዋል ::

‎ በኢትዮጵያ የሚያደርጉት ሦስተኛው ይፋዊ የሥራ ጉብኝት በፈረንሳይና ኢትዮጵያ መካከል ያለውን የጸና ወዳጅነት ጉልህ ማሳያ ነው።

seledadotio
seledadotio
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.