Logo
SeledaPost
"ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ውይይት አድርገናል"ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተገናኝተን በኢኮኖሚያዊ እድገት፣ በአጋርነት እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጋራ   ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውን  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል።

‎ለነበረን ጠቃሚ የሃሳብ ልውውጥና ቀጣይነት ላለው አጋርነት ምስጋናዬ የላቀ ነው ብለዋል።

‎ሁለተኛ አመቱን እየያዘ ያለው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሸያ አፈጻጸም   IMF እንዴት እንደሚያየው በዝርዝር እንደሚገመገም ይጠበቃል።

seledadotio
seledadotio
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.