ተወዳጇ የጥበብ ፈርጧን እናሳክማት
ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ( እሽክም) በስራ ምክንያት ከኮምቦልቻ ወደ መኖሪያ ቤቷ ወልድያ እየተጓዘች እንዳለ በ26/08/2018 ዓ.ም አመሻሽ ወልድያ ለመግባት ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ሲቀሩ እየተጓዘችበት የነበረው መኪና ሞላ-ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከመድረሳችን በፊት የተሰበረ ድልድይ ውስጥ በመግባቱ ድንገተኛ የመኪና አደጋ ደርሶባት ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መሄዷም ይታወቃል።
በአሁኑ ሰአት ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ለከፍተኛ ህክምና ሜክሲኮ ከአፍሪካ ህብረት ፊትለፊት በሚገኘው ድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል ትገኛለች።
የተደረገላት የራጅ፣ ሲቲስካንና ኤም አር አይ ምርመራ ውጤት እንደሚያሳየው ግራ እጇ 3 ቦታ ላይ የአጥንት ስብራት ያለው ሲሆን ጀርባዋ (አከርካሪዋ) ከነርቭ ጋ በተያያዘ ጉዳት ደርሶባታል ፡፡
በተጨማሪም ሳምባዋም ላይ ችግር በመኖሩ ሁሉንም ችግሮች ለመፍታት ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት በባለሞያዎች ተነግሯቸዋል።
በመላው አለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን አድናቂዎቿ በምን እናግዛት የሚለውን ጥያቄ ፈጥነን ለማሳወቅ ለህክምናው የሚያስፈለገው ጠቅላላ ብር እስኪታወቅ ድረስ እየጠበቅን ስለነበር እገዛው ዘግይቶ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ህክምናዋ ተጀምሮ እስክታገግም ድረስ እስከ ብር 2,000,000 ( ሁለት ሚሊየን ብር) እንደሚያስፈልግ ታውቋል ።
በመሆኑም በመላው አለም ያላችሁ ወዳጆቿ፣ አድናቂዎቿና የጥበብ አፍቃሪያን በሙሉ ገቢው አሁን ላይ ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው ባለቤቷ_ወርቅነህ_አበበ_ተሰማ ንግድ ባንክ አካውንት እንደሚሰበሰብ እና ሁሉም ሰው በይፋ እንዲያግዛት ወደ እናንተ መጥተናል፡፡
በሞያችሁም ሆነ በገንዘባችሁ ልታግዟት ያሰባችሁ የጥበብ ባለሞያዎች፣ በመላው አለም የምትገኙ ቲክቶከሮች ትልልቅ የሚድያ ገጽ ያላችሁ ወንድም እህቶች በመላው አለም የምትገኙ ወዳጆቿ አድናቂዎቿ በፍጥነት እንድትታከም በቻላችሁት ሁሉ እናግዛት ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ወርቅነህ አበበ ተሰማ (ባለቤቷ)
ንግድ ባንክ 1000088015097
ስልክ +251911095021
+251918252448
ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ( እሽክም) በስራ ምክንያት ከኮምቦልቻ ወደ መኖሪያ ቤቷ ወልድያ እየተጓዘች እንዳለ በ26/08/2018 ዓ.ም አመሻሽ ወልድያ ለመግባት ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ሲቀሩ እየተጓዘችበት የነበረው መኪና ሞላ-ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከመድረሳችን በፊት የተሰበረ ድልድይ ውስጥ በመግባቱ ድንገተኛ የመኪና አደጋ ደርሶባት ለከፍተኛ ህክምና አዲስ አበባ መሄዷም ይታወቃል።
በአሁኑ ሰአት ድምጻዊት ማዲቱ ወዳይ ለከፍተኛ ህክምና ሜክሲኮ ከአፍሪካ ህብረት ፊትለፊት በሚገኘው ድሪም የአጥንት የአደጋዎችና የአከርካሪ ህክምና ማዕከል ትገኛለች።
የተደረገላት የራጅ፣ ሲቲስካንና ኤም አር አይ ምርመራ ውጤት እንደሚያሳየው ግራ እጇ 3 ቦታ ላይ የአጥንት ስብራት ያለው ሲሆን ጀርባዋ (አከርካሪዋ) ከነርቭ ጋ በተያያዘ ጉዳት ደርሶባታል ፡፡
በተጨማሪም ሳምባዋም ላይ ችግር በመኖሩ ሁሉንም ችግሮች ለመፍታት ቀዶ ህክምና እንደሚያስፈልጋት በባለሞያዎች ተነግሯቸዋል።
በመላው አለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን አድናቂዎቿ በምን እናግዛት የሚለውን ጥያቄ ፈጥነን ለማሳወቅ ለህክምናው የሚያስፈለገው ጠቅላላ ብር እስኪታወቅ ድረስ እየጠበቅን ስለነበር እገዛው ዘግይቶ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ህክምናዋ ተጀምሮ እስክታገግም ድረስ እስከ ብር 2,000,000 ( ሁለት ሚሊየን ብር) እንደሚያስፈልግ ታውቋል ።
በመሆኑም በመላው አለም ያላችሁ ወዳጆቿ፣ አድናቂዎቿና የጥበብ አፍቃሪያን በሙሉ ገቢው አሁን ላይ ከጎኗ ሆኖ እያስታመማት በሚገኘው ባለቤቷ_ወርቅነህ_አበበ_ተሰማ ንግድ ባንክ አካውንት እንደሚሰበሰብ እና ሁሉም ሰው በይፋ እንዲያግዛት ወደ እናንተ መጥተናል፡፡
በሞያችሁም ሆነ በገንዘባችሁ ልታግዟት ያሰባችሁ የጥበብ ባለሞያዎች፣ በመላው አለም የምትገኙ ቲክቶከሮች ትልልቅ የሚድያ ገጽ ያላችሁ ወንድም እህቶች በመላው አለም የምትገኙ ወዳጆቿ አድናቂዎቿ በፍጥነት እንድትታከም በቻላችሁት ሁሉ እናግዛት ዘንድ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
ወርቅነህ አበበ ተሰማ (ባለቤቷ)
ንግድ ባንክ 1000088015097
ስልክ +251911095021
+251918252448
3 months ago