አርሰናል : ኡጋንዳዊ ደጋፊ ክስ መሰረተ
#ethiopia | አርሰናል በሜዳው በቦርንማውዝ መሸነፉ ያስቆጣው ኤሪክ ኪያማ የተባለ ኡጋንዳዊ ደጋፊ፣ በክለቡ፣ በተጫዋቾቹ እና በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ላይ የክስ ማስጠንቀቂያ ላከ።
የክሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
የሙያ ግዴታን መዘንጋት
ተጫዋቾቹ ምንም ዓይነት የማሸነፍ ፍላጎትና ጥረት ሳያሳዩ በመጫወታቸው "Professional Negligence" ፈጽመዋል ብሏል።
የአርቴታ የታክቲክ ብቃት ማነስ
አሰልጣኙ ጨዋታውን መምራት ባለመቻሉና ለተፈጠረው ለውጥ ፈጣን ምላሽ ባለመስጠቱ ክስ ቀርቦበታል።
የስነ-ልቦና እና የገንዘብ ኪሳራ
ደጋፊዎች ጊዜያቸውንና ስሜታቸውን ለክለቡ ቢሰጡም፣ ክለቡ ግን ግዴለሽነት በማሳየቱ "actionable distress" (ክስ የሚያስመሰርት ጭንቀት) ፈጥሮብኛል ብሏል።
የብራንድ ማጭበርበር፦
"Victory Through Harmony" የሚለው የአርሰናል መርህ በሜዳ ላይ ከታየው ሽንፈት ጋር የማይጣጣም በመሆኑ ደጋፊዎችን ማጭበርበር ነው ሲል ገልጾታል።
ኤሪክ አክሎም ክለቡ አፋጣኝ ማብራሪያና የታረመ አፈጻጸም ካላሳየ የካሳ ክፍያ እንደሚጠይቅ አስታውቋል።
#getu #arsenal #mikelarteta #lawsuit #erickyama #uganda #gooners #afcbournemouth #premierleague #footballnews #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #ክስ #ኡጋንዳ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | አርሰናል በሜዳው በቦርንማውዝ መሸነፉ ያስቆጣው ኤሪክ ኪያማ የተባለ ኡጋንዳዊ ደጋፊ፣ በክለቡ፣ በተጫዋቾቹ እና በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ላይ የክስ ማስጠንቀቂያ ላከ።
የክሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
የሙያ ግዴታን መዘንጋት
ተጫዋቾቹ ምንም ዓይነት የማሸነፍ ፍላጎትና ጥረት ሳያሳዩ በመጫወታቸው "Professional Negligence" ፈጽመዋል ብሏል።
የአርቴታ የታክቲክ ብቃት ማነስ
አሰልጣኙ ጨዋታውን መምራት ባለመቻሉና ለተፈጠረው ለውጥ ፈጣን ምላሽ ባለመስጠቱ ክስ ቀርቦበታል።
የስነ-ልቦና እና የገንዘብ ኪሳራ
ደጋፊዎች ጊዜያቸውንና ስሜታቸውን ለክለቡ ቢሰጡም፣ ክለቡ ግን ግዴለሽነት በማሳየቱ "actionable distress" (ክስ የሚያስመሰርት ጭንቀት) ፈጥሮብኛል ብሏል።
የብራንድ ማጭበርበር፦
"Victory Through Harmony" የሚለው የአርሰናል መርህ በሜዳ ላይ ከታየው ሽንፈት ጋር የማይጣጣም በመሆኑ ደጋፊዎችን ማጭበርበር ነው ሲል ገልጾታል።
ኤሪክ አክሎም ክለቡ አፋጣኝ ማብራሪያና የታረመ አፈጻጸም ካላሳየ የካሳ ክፍያ እንደሚጠይቅ አስታውቋል።
#getu #arsenal #mikelarteta #lawsuit #erickyama #uganda #gooners #afcbournemouth #premierleague #footballnews #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #ክስ #ኡጋንዳ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago