ቴዲ አፍሮ ስለ አልበሙ
#fastmereja I ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" የተሰኘውን አዲስ የሙዚቃ አልበሙን የፊታችን ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
ለረጅም ጊዜ በአድናቂዎቹ ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የቆየው ይህ አልበም፣ በዕለቱ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በድምጻዊው ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ (Teddy Afro Official) ላይ ተደራሽ እንደሚሆን ተገልጿል። ድምጻዊው ይህንኑ የምስራች "የአክብሮት ሰላምታዬን በማስቀደም" በሚል መሪ ቃል በማህበራዊ ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት አረጋግጧል።
ይህ አዲስ አልበም ከዓመታት ቆይታ በኋላ የሚመጣ በመሆኑ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ሚያዝያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም.
#fastmereja I ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" የተሰኘውን አዲስ የሙዚቃ አልበሙን የፊታችን ሐሙስ ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስታወቀ።
ለረጅም ጊዜ በአድናቂዎቹ ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የቆየው ይህ አልበም፣ በዕለቱ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በድምጻዊው ይፋዊ የዩቲዩብ ገጽ (Teddy Afro Official) ላይ ተደራሽ እንደሚሆን ተገልጿል። ድምጻዊው ይህንኑ የምስራች "የአክብሮት ሰላምታዬን በማስቀደም" በሚል መሪ ቃል በማህበራዊ ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት አረጋግጧል።
ይህ አዲስ አልበም ከዓመታት ቆይታ በኋላ የሚመጣ በመሆኑ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
ሚያዝያ 4 ቀን 2018 ዓ.ም.
4 months ago