Logo
FastMereja
አቶ ዋቆ በእድሜ ዘመናቸው ብዙ ለፉ አገለገሉ፣ አሁን የጡረታ እድሚያቸው ደርሶ ጡረታቸውን ለማስከበር ላይ ታች ሲሉ በባሌ ሮቤ ጎረምሶች ላይ ጣላቸው፣ አቶ ዋቆን ሲደብድቡ ቪዲዮ ቀርጸው በሶሻል ሚዲያ ላይ የለቀቁት ጎረምሶቹ ለአቶ ዋቆ ሲሳይን ይዞ ሲመጣ ጎረምሶቹን ለእስር ዳርጓል። አቶ ዋቆ አሁን በበርካታ ግለሰቦች የገንዘብ ድጋፍ ሲያገኙ በአዋሽ ባንክ በኩል ግማሽ ሚሊዮን ብር አግኝቷል።

4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.