አቶ ዋቆ በእድሜ ዘመናቸው ብዙ ለፉ አገለገሉ፣ አሁን የጡረታ እድሚያቸው ደርሶ ጡረታቸውን ለማስከበር ላይ ታች ሲሉ በባሌ ሮቤ ጎረምሶች ላይ ጣላቸው፣ አቶ ዋቆን ሲደብድቡ ቪዲዮ ቀርጸው በሶሻል ሚዲያ ላይ የለቀቁት ጎረምሶቹ ለአቶ ዋቆ ሲሳይን ይዞ ሲመጣ ጎረምሶቹን ለእስር ዳርጓል። አቶ ዋቆ አሁን በበርካታ ግለሰቦች የገንዘብ ድጋፍ ሲያገኙ በአዋሽ ባንክ በኩል ግማሽ ሚሊዮን ብር አግኝቷል።
4 months ago