በደቡብ ኮሎምቢያ በደረሰ የወታደራዊ አውሮፕላን አደጋ የሟቾች ቁጥር 66 ደረሰ
ትናንት በደረሰው አደጋ ሌሎች በርካታ ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸውን የላቲን አሜሪካዊቷ ሀገር የቅርብ ጊዜ መረጃ አመልክቷል።
እንደ መጀመሪያው መረጃ ከሆነ በአውሮፕላኑ ውስጥ 125 ሰዎች (114 ተጓዦች እና 11 የበረራ ሰራተኞች) የነበሩ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹም ወታደሮች ናቸው።
ወታደራዊ ምንጮች ለሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት በአደጋው 58 የጦር ሰራዊት አባላት፣ 6 የአየር ኃይል አባላት እና 2 የፖሊስ መኮንኖች ህይወታቸው አልፏል።
ትናንት በደረሰው አደጋ ሌሎች በርካታ ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸውን የላቲን አሜሪካዊቷ ሀገር የቅርብ ጊዜ መረጃ አመልክቷል።
እንደ መጀመሪያው መረጃ ከሆነ በአውሮፕላኑ ውስጥ 125 ሰዎች (114 ተጓዦች እና 11 የበረራ ሰራተኞች) የነበሩ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹም ወታደሮች ናቸው።
ወታደራዊ ምንጮች ለሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን እንደገለጹት በአደጋው 58 የጦር ሰራዊት አባላት፣ 6 የአየር ኃይል አባላት እና 2 የፖሊስ መኮንኖች ህይወታቸው አልፏል።
5 months ago