በቀጣይ 10 ቀናት ከባድ ዝናብ የሚኖርባቸው አካባቢዎች ይፋ ተደረጉ‼️
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በቀጣይ 10 ቀናት ከመካከለኛ እስከ ከባድ የዝናብ መጠን የሚኖርባቸውን አካባቢዎች ይፋ በማድረግ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳሰበ።
ኢንስቲትዩቱ በመግለጫው፤
📌ጋሞ
📌ወላይታ፣
📌ጎፋ፣
📌ጌዴዮ፣
📌ባስኬቶ፣
📌አሪ፣
📌ኮንሶ፣
📌ቡርጂ፣
📌 አሌ፣
📌ጋርዱላ፣ ኮሬ
እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች እንዲሁም ሁሉም የሲዳማ ክልል ዞኖች ከመካከለኛ እስከ ከባድ የዝናብ መጠን ያገኛሉ።
ይህ የዝናብ መጠን ለግብርና ሥራ አወንታዊ ጎኖች ያሉት ቢሆንም፤ የአፈር መሸርሸር፣ በሰብል ማሳ ላይ ውሃ መተኛት፣ የሰብል በሽታና ተባይ እንዲሁም የአረም መከሰት ሊያስከትል እንደሚችል መግለጫው አመልክቷል።
በመሆኑም አርሶ አደሮችና የሚመለከታቸው አካላት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎችን እንዲያከናውኑ፣ የሰብል በሽታና አረም እንዳይስፋፋ መከላከል ላይ እንዲተጉና ማሳዎችን በቅርበት እንዲከታተሉ ኢንስቲትዩቱ ምክረ ሐሳብ ሰጥቷል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በቀጣይ 10 ቀናት ከመካከለኛ እስከ ከባድ የዝናብ መጠን የሚኖርባቸውን አካባቢዎች ይፋ በማድረግ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳሰበ።
ኢንስቲትዩቱ በመግለጫው፤
📌ጋሞ
📌ወላይታ፣
📌ጎፋ፣
📌ጌዴዮ፣
📌ባስኬቶ፣
📌አሪ፣
📌ኮንሶ፣
📌ቡርጂ፣
📌 አሌ፣
📌ጋርዱላ፣ ኮሬ
እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች እንዲሁም ሁሉም የሲዳማ ክልል ዞኖች ከመካከለኛ እስከ ከባድ የዝናብ መጠን ያገኛሉ።
ይህ የዝናብ መጠን ለግብርና ሥራ አወንታዊ ጎኖች ያሉት ቢሆንም፤ የአፈር መሸርሸር፣ በሰብል ማሳ ላይ ውሃ መተኛት፣ የሰብል በሽታና ተባይ እንዲሁም የአረም መከሰት ሊያስከትል እንደሚችል መግለጫው አመልክቷል።
በመሆኑም አርሶ አደሮችና የሚመለከታቸው አካላት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎችን እንዲያከናውኑ፣ የሰብል በሽታና አረም እንዳይስፋፋ መከላከል ላይ እንዲተጉና ማሳዎችን በቅርበት እንዲከታተሉ ኢንስቲትዩቱ ምክረ ሐሳብ ሰጥቷል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago