Logo
FIDEL POST NEWS
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት ዓረብ ኤሜሬቶች የሥራ ጉብኝት ጀመሩ

​ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ላይ አቡ ዳቢ፣ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል።

በቆይታቸውም በሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ከኤሜሬቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩ ይጠበቃል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በኤሜሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
5 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.