ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት ዓረብ ኤሜሬቶች የሥራ ጉብኝት ጀመሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ላይ አቡ ዳቢ፣ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል።
በቆይታቸውም በሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ከኤሜሬቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በኤሜሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሥራ ጉብኝት ዛሬ ረፋድ ላይ አቡ ዳቢ፣ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል።
በቆይታቸውም በሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ከኤሜሬቶች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በኤሜሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
5 months ago